አሁን:- "ፅኑዕ ነገር ከአፋችሁ አይውጣ፤ እግዚአብሔር አምላክ ዐዋቂ ነውና።" 1 ሳሙ. 2:3። እናመስግን!!!
ገንቢና ወደፊት ተመልካች አስተያየቶችን ለማቅረብ አምላክ ይርዳን። ክርስትና ያለፈውን ትቶ የወደፊቱን መያዝ ነው። ላለፈው ሥርየት: ለሚመጣው ዕቅበት።
ያለፉና የተጎሳቆሉ ወንድሞቻችንን አንረሳም። ደማችሁን አፍርቷል። ሞታችሁ ተገፍኦአችሁ ቅዱስ ነው።
ቅር የተሰኘንባቸው አበው በሄዱበት መንገድ እንጅ እውነታቸውን አልካድንም። ክፍተት አለ። አንድነታችን ኅብረታችን ይሞላዋል። አሁንም ተመስገን።
የሰላም ልዑካን - peace agents እንሁን።
ጸሎታ ለማርያም ወስእለታ ለርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ማትያስ ይዕቀቦ እመዐተ ወልዳ። አባታችን፥ ስንት ጊዜ ወለዱን?!
✍️ በአማን ነጸረ
ገንቢና ወደፊት ተመልካች አስተያየቶችን ለማቅረብ አምላክ ይርዳን። ክርስትና ያለፈውን ትቶ የወደፊቱን መያዝ ነው። ላለፈው ሥርየት: ለሚመጣው ዕቅበት።
ያለፉና የተጎሳቆሉ ወንድሞቻችንን አንረሳም። ደማችሁን አፍርቷል። ሞታችሁ ተገፍኦአችሁ ቅዱስ ነው።
ቅር የተሰኘንባቸው አበው በሄዱበት መንገድ እንጅ እውነታቸውን አልካድንም። ክፍተት አለ። አንድነታችን ኅብረታችን ይሞላዋል። አሁንም ተመስገን።
የሰላም ልዑካን - peace agents እንሁን።
ጸሎታ ለማርያም ወስእለታ ለርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ማትያስ ይዕቀቦ እመዐተ ወልዳ። አባታችን፥ ስንት ጊዜ ወለዱን?!
✍️ በአማን ነጸረ
tgoop.com/learn_with_John/827
Create:
Last Update:
Last Update:
አሁን:- "ፅኑዕ ነገር ከአፋችሁ አይውጣ፤ እግዚአብሔር አምላክ ዐዋቂ ነውና።" 1 ሳሙ. 2:3። እናመስግን!!!
ገንቢና ወደፊት ተመልካች አስተያየቶችን ለማቅረብ አምላክ ይርዳን። ክርስትና ያለፈውን ትቶ የወደፊቱን መያዝ ነው። ላለፈው ሥርየት: ለሚመጣው ዕቅበት።
ያለፉና የተጎሳቆሉ ወንድሞቻችንን አንረሳም። ደማችሁን አፍርቷል። ሞታችሁ ተገፍኦአችሁ ቅዱስ ነው።
ቅር የተሰኘንባቸው አበው በሄዱበት መንገድ እንጅ እውነታቸውን አልካድንም። ክፍተት አለ። አንድነታችን ኅብረታችን ይሞላዋል። አሁንም ተመስገን።
የሰላም ልዑካን - peace agents እንሁን።
ጸሎታ ለማርያም ወስእለታ ለርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ማትያስ ይዕቀቦ እመዐተ ወልዳ። አባታችን፥ ስንት ጊዜ ወለዱን?!
✍️ በአማን ነጸረ
ገንቢና ወደፊት ተመልካች አስተያየቶችን ለማቅረብ አምላክ ይርዳን። ክርስትና ያለፈውን ትቶ የወደፊቱን መያዝ ነው። ላለፈው ሥርየት: ለሚመጣው ዕቅበት።
ያለፉና የተጎሳቆሉ ወንድሞቻችንን አንረሳም። ደማችሁን አፍርቷል። ሞታችሁ ተገፍኦአችሁ ቅዱስ ነው።
ቅር የተሰኘንባቸው አበው በሄዱበት መንገድ እንጅ እውነታቸውን አልካድንም። ክፍተት አለ። አንድነታችን ኅብረታችን ይሞላዋል። አሁንም ተመስገን።
የሰላም ልዑካን - peace agents እንሁን።
ጸሎታ ለማርያም ወስእለታ ለርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ማትያስ ይዕቀቦ እመዐተ ወልዳ። አባታችን፥ ስንት ጊዜ ወለዱን?!
✍️ በአማን ነጸረ
BY እልመስጦአግያ+++



Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/827