Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/learn_with_John/-726-727-728-729-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.729
LEARN_WITH_JOHN Telegram 729
ማኅበረ ቅዱሳን በደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ያስገነባቸውን አራት አብያተክርስቲያናት ሊያስመርቅ ነው!!!

በማኅበረቅዱሳን አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ሀገረስብከት ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአራት አብያተክርስቲያናት ሕንጻ ቡራኬና ቅዳሴ ቤት ከግንቦት 26-29 ቀን ዓ.ም ይከናወናል።

1. ከግንቦት 26-27 ቀን 2014ዓ.ም (ዓርብና ቅዳሜ) በበናጸማይ ወረዳ የይርጋ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሕንጻ
2. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በበናጸማይ ወረዳ የጎልድያ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
3. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በማሌ ወረዳ የአጆ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
4. ከግንቦት 28-29 ቀን 2014ዓ.ም (እሑድና ሰኞ)በዳሰነች ወረዳ የካፑሲያ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሕንጻ

እርስዎም በተጠቀሱት ዕለታት ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት በበዓሉ ላይ ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማኅበሩ ጥሪውን ያቀርባል።

የለብንም ስተት ካወራን በዋላ ሁሉም ነገር በትክክል እሄደ ነው ለዚህም ማኅበረ ቅዱሳን ከልብ አመሰግናለሁ

ወደፊትም አንድ ላይ ተጠናክረን እንቀጥላለን



tgoop.com/learn_with_John/729
Create:
Last Update:

ማኅበረ ቅዱሳን በደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ያስገነባቸውን አራት አብያተክርስቲያናት ሊያስመርቅ ነው!!!

በማኅበረቅዱሳን አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ሀገረስብከት ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአራት አብያተክርስቲያናት ሕንጻ ቡራኬና ቅዳሴ ቤት ከግንቦት 26-29 ቀን ዓ.ም ይከናወናል።

1. ከግንቦት 26-27 ቀን 2014ዓ.ም (ዓርብና ቅዳሜ) በበናጸማይ ወረዳ የይርጋ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሕንጻ
2. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በበናጸማይ ወረዳ የጎልድያ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
3. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በማሌ ወረዳ የአጆ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
4. ከግንቦት 28-29 ቀን 2014ዓ.ም (እሑድና ሰኞ)በዳሰነች ወረዳ የካፑሲያ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሕንጻ

እርስዎም በተጠቀሱት ዕለታት ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት በበዓሉ ላይ ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማኅበሩ ጥሪውን ያቀርባል።

የለብንም ስተት ካወራን በዋላ ሁሉም ነገር በትክክል እሄደ ነው ለዚህም ማኅበረ ቅዱሳን ከልብ አመሰግናለሁ

ወደፊትም አንድ ላይ ተጠናክረን እንቀጥላለን

BY እልመስጦአግያ+++







Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/729

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” Healing through screaming therapy
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American