LEARN_WITH_JOHN Telegram 726
ማኅበረ ቅዱሳን በደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ያስገነባቸውን አራት አብያተክርስቲያናት ሊያስመርቅ ነው!!!

በማኅበረቅዱሳን አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ሀገረስብከት ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአራት አብያተክርስቲያናት ሕንጻ ቡራኬና ቅዳሴ ቤት ከግንቦት 26-29 ቀን ዓ.ም ይከናወናል።

1. ከግንቦት 26-27 ቀን 2014ዓ.ም (ዓርብና ቅዳሜ) በበናጸማይ ወረዳ የይርጋ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሕንጻ
2. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በበናጸማይ ወረዳ የጎልድያ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
3. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በማሌ ወረዳ የአጆ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
4. ከግንቦት 28-29 ቀን 2014ዓ.ም (እሑድና ሰኞ)በዳሰነች ወረዳ የካፑሲያ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሕንጻ

እርስዎም በተጠቀሱት ዕለታት ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት በበዓሉ ላይ ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማኅበሩ ጥሪውን ያቀርባል።

የለብንም ስተት ካወራን በዋላ ሁሉም ነገር በትክክል እሄደ ነው ለዚህም ማኅበረ ቅዱሳን ከልብ አመሰግናለሁ

ወደፊትም አንድ ላይ ተጠናክረን እንቀጥላለን



tgoop.com/learn_with_John/726
Create:
Last Update:

ማኅበረ ቅዱሳን በደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ያስገነባቸውን አራት አብያተክርስቲያናት ሊያስመርቅ ነው!!!

በማኅበረቅዱሳን አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ሀገረስብከት ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአራት አብያተክርስቲያናት ሕንጻ ቡራኬና ቅዳሴ ቤት ከግንቦት 26-29 ቀን ዓ.ም ይከናወናል።

1. ከግንቦት 26-27 ቀን 2014ዓ.ም (ዓርብና ቅዳሜ) በበናጸማይ ወረዳ የይርጋ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሕንጻ
2. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በበናጸማይ ወረዳ የጎልድያ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
3. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በማሌ ወረዳ የአጆ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
4. ከግንቦት 28-29 ቀን 2014ዓ.ም (እሑድና ሰኞ)በዳሰነች ወረዳ የካፑሲያ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሕንጻ

እርስዎም በተጠቀሱት ዕለታት ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት በበዓሉ ላይ ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማኅበሩ ጥሪውን ያቀርባል።

የለብንም ስተት ካወራን በዋላ ሁሉም ነገር በትክክል እሄደ ነው ለዚህም ማኅበረ ቅዱሳን ከልብ አመሰግናለሁ

ወደፊትም አንድ ላይ ተጠናክረን እንቀጥላለን

BY እልመስጦአግያ+++







Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/726

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Activate up to 20 bots Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram.
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American