ማኅበረ ቅዱሳን በደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ያስገነባቸውን አራት አብያተክርስቲያናት ሊያስመርቅ ነው!!!
በማኅበረቅዱሳን አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ሀገረስብከት ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአራት አብያተክርስቲያናት ሕንጻ ቡራኬና ቅዳሴ ቤት ከግንቦት 26-29 ቀን ዓ.ም ይከናወናል።
1. ከግንቦት 26-27 ቀን 2014ዓ.ም (ዓርብና ቅዳሜ) በበናጸማይ ወረዳ የይርጋ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሕንጻ
2. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በበናጸማይ ወረዳ የጎልድያ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
3. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በማሌ ወረዳ የአጆ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
4. ከግንቦት 28-29 ቀን 2014ዓ.ም (እሑድና ሰኞ)በዳሰነች ወረዳ የካፑሲያ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሕንጻ
እርስዎም በተጠቀሱት ዕለታት ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት በበዓሉ ላይ ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማኅበሩ ጥሪውን ያቀርባል።
የለብንም ስተት ካወራን በዋላ ሁሉም ነገር በትክክል እሄደ ነው ለዚህም ማኅበረ ቅዱሳን ከልብ አመሰግናለሁ
ወደፊትም አንድ ላይ ተጠናክረን እንቀጥላለን
በማኅበረቅዱሳን አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ሀገረስብከት ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአራት አብያተክርስቲያናት ሕንጻ ቡራኬና ቅዳሴ ቤት ከግንቦት 26-29 ቀን ዓ.ም ይከናወናል።
1. ከግንቦት 26-27 ቀን 2014ዓ.ም (ዓርብና ቅዳሜ) በበናጸማይ ወረዳ የይርጋ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሕንጻ
2. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በበናጸማይ ወረዳ የጎልድያ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
3. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በማሌ ወረዳ የአጆ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
4. ከግንቦት 28-29 ቀን 2014ዓ.ም (እሑድና ሰኞ)በዳሰነች ወረዳ የካፑሲያ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሕንጻ
እርስዎም በተጠቀሱት ዕለታት ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት በበዓሉ ላይ ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማኅበሩ ጥሪውን ያቀርባል።
የለብንም ስተት ካወራን በዋላ ሁሉም ነገር በትክክል እሄደ ነው ለዚህም ማኅበረ ቅዱሳን ከልብ አመሰግናለሁ
ወደፊትም አንድ ላይ ተጠናክረን እንቀጥላለን
tgoop.com/learn_with_John/726
Create:
Last Update:
Last Update:
ማኅበረ ቅዱሳን በደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ያስገነባቸውን አራት አብያተክርስቲያናት ሊያስመርቅ ነው!!!
በማኅበረቅዱሳን አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ሀገረስብከት ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአራት አብያተክርስቲያናት ሕንጻ ቡራኬና ቅዳሴ ቤት ከግንቦት 26-29 ቀን ዓ.ም ይከናወናል።
1. ከግንቦት 26-27 ቀን 2014ዓ.ም (ዓርብና ቅዳሜ) በበናጸማይ ወረዳ የይርጋ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሕንጻ
2. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በበናጸማይ ወረዳ የጎልድያ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
3. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በማሌ ወረዳ የአጆ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
4. ከግንቦት 28-29 ቀን 2014ዓ.ም (እሑድና ሰኞ)በዳሰነች ወረዳ የካፑሲያ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሕንጻ
እርስዎም በተጠቀሱት ዕለታት ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት በበዓሉ ላይ ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማኅበሩ ጥሪውን ያቀርባል።
የለብንም ስተት ካወራን በዋላ ሁሉም ነገር በትክክል እሄደ ነው ለዚህም ማኅበረ ቅዱሳን ከልብ አመሰግናለሁ
ወደፊትም አንድ ላይ ተጠናክረን እንቀጥላለን
በማኅበረቅዱሳን አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ሀገረስብከት ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአራት አብያተክርስቲያናት ሕንጻ ቡራኬና ቅዳሴ ቤት ከግንቦት 26-29 ቀን ዓ.ም ይከናወናል።
1. ከግንቦት 26-27 ቀን 2014ዓ.ም (ዓርብና ቅዳሜ) በበናጸማይ ወረዳ የይርጋ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሕንጻ
2. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በበናጸማይ ወረዳ የጎልድያ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
3. ከግንቦት 27-28 ቀን 2014ዓ.ም (ቅዳሜና እሑድ) በማሌ ወረዳ የአጆ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ
4. ከግንቦት 28-29 ቀን 2014ዓ.ም (እሑድና ሰኞ)በዳሰነች ወረዳ የካፑሲያ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሕንጻ
እርስዎም በተጠቀሱት ዕለታት ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት በበዓሉ ላይ ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማኅበሩ ጥሪውን ያቀርባል።
የለብንም ስተት ካወራን በዋላ ሁሉም ነገር በትክክል እሄደ ነው ለዚህም ማኅበረ ቅዱሳን ከልብ አመሰግናለሁ
ወደፊትም አንድ ላይ ተጠናክረን እንቀጥላለን
BY እልመስጦአግያ+++




Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/726