Notice: file_put_contents(): Write of 6736 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 19024 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.722
LEARN_WITH_JOHN Telegram 722
"መልካም ነው የዛሬው ቀጠሮዋችን የጻድቃን ቀጠሮ ይመስለኛል፡፡" አልኩት ፈገግታ በተሞላበት ገፅታ ፤
"እርሶ ያሏቸውን ሁለት ሀሳቦች እኔም ሳላስባቸው ውዬ አድሬ አላውቅም ፤ የአቅም ማነስ ስላለብኝ እንጂ በምችለው ሁሉ አቋሞን ለመጋራት ዝግጁ ነኝ፡፡ አይጠቅምም እንጂ የሚጠቅም ከሆነ ዛሬውኑ ለሀገሬ ብሞት ለነፍሴ አልሳሳም፡፡ ነገር ግን ቅድም ባነሷቸው ሁለት ሐሳቦች የምንቸገር ይመስለኛል፡፡ስለ ዕፅዋት ምርምርና ስለአቡሻኸር የቀመር ትምህርቶች የመማር ፍላጎት ነበረኝ ሰው ማግኘት ስላልቻልኩ ነው እንጂ፤አሁን አሁን ትምህርቱ እየጠፋ ስለመጣ እሱን ለማግኘት ሳንቸገር አንቀርም፡፡ሌላውየዕፅዋትየምርምሩን ከፍተን ስራ ስንጀምር በህብረተሰቡ በኩል ሊመጣ የሚችለውን ተፅዕኖ እንዴት እንደምንቋቋመው ብናስብበት ጥሩ ይመስለኛል፡፡ተቃውሞው የሚበረታው የቆሎ ተማሪ ሁነህ ስትሰራው ነው፡፡ ዩንቨርሲቲ ውስጥ ሜድስንና የፋርማሲ ተማሪዎን በአይጥና በዝንጀሮ ሲገፉ ቢውሉ ስማቸው ዶክተር ነው፡፡ አንድ ቆሎ ተማሪ ግን ይህንን ሲያደርግ ሲታይ መጠርያ ስሙ ጠንቋይ ነውየሚባለው"አልኩት፡፡
"ብቻ አብረከኝ ለመስራት ዝግጁ ሁን እንጂ እሱ አንተን አያሳስብህም፡፡ ትምህርቱ ጠፍቷል የሚያስብል መጃ የለም አልጠፋም፡፡ ኢትዩጵያ ውስጥ ጠፍተዋል የሉም የሚባሉት ሁሉ እውነት የጠፋ እንዳይመስልህ አልጠፉም፡፡ የጠፋው የግል ጥቅም ሳያሸንፈው ኢትዩጵያን ማገልገል የሚችል ሰው ነው ፡፡"
" ይህ ትምህርት ኢትዮጵያ ውስጥ ላለመጥፋቱ ምን ማረጋገጫ አለህ"አልኩት በንግግሩ መሀል ጣልቃ ገብቼ፡፡
" እኔ ረጅም ጊዜዬን ያሳለፍኩት እንዲህ አይነት ሙያ ያላቸውን በመፈለግ ነው፡፡ በዚህ የስራ ቆይታዬ ኢይዩጵያ ውስጥ ምን እንዳለና ምን እንደሚሰራ፣ የሚያስፈልጋት ምን እንደሆነ ሳጠና ነው የቆየሁት አንተ ጠፍተዋል ያልካቸው የአቡሻኸር መምህራንም ከየትኛው ገዳም እንዳሉ እስከተደበቁበት ዓላማ ድረስ መረጃው አለኝ፡፡እኔ ያጣሁት አብሮኝ የሚሰራ ሰው ብቻ ነው፡፡ ሁለተኛው ሀሳብም ቢሆን ያን ያክል የሚያሳስብ አይደለም እውነት ነው ተነክቶ የማያውቀውን ሀሳብ ስትነካና ስትጀምር ለግዜው ጠንቋይ ተብለህ መጠራትህ የማይቀየር ነው፡፡ ውጤታማ ስትሆን ደግሞ ስምህ ይቀየራል ፤ ይህ ማለት ዶክተር ተብለህ በክብር ትጠራለህ፡፡ ምን ግዜም አንተ መልካም ነው ያልከውን ሐሳብ ስትጀምረው ሁሉም ሰው ላይወድልህ ይችላል፡፡ኪሳራም ትርፍም እንዳለ በማሰብ ውጤቱ ላይ አተኩረህ ከሰራህ ደግሞ ተቋዋሚህ ደጋፊህ ይሆናል" አለኝ፡፡
በምወዳት ሀገሬ ምዬ ሀሳቡን ለመጋራት ቆርጬ መነሳቴን ገለፅኩለት ፡፡ሌላ ግዜ ለመገናኘት በቀጠሮ ልንለያይ ስንል" ሐሳቤን ስለተጋራኸኝ አመሰግንሃለሁ በዚህ አቋምህ ከፀናህ በሚቀጥለው ቀጠሯችን ለረጅም ጊዜ የሰበሰብኳቸውን ውድ የጥበብ መፃሀፍ አሳይለሀለው "ብሎኝ ተለያየን፡፡

ፌላሌምሌሞንም🌱
ምዕራፍ ሁለት ይቀጥላል ....😍😍😜



tgoop.com/learn_with_John/722
Create:
Last Update:

"መልካም ነው የዛሬው ቀጠሮዋችን የጻድቃን ቀጠሮ ይመስለኛል፡፡" አልኩት ፈገግታ በተሞላበት ገፅታ ፤
"እርሶ ያሏቸውን ሁለት ሀሳቦች እኔም ሳላስባቸው ውዬ አድሬ አላውቅም ፤ የአቅም ማነስ ስላለብኝ እንጂ በምችለው ሁሉ አቋሞን ለመጋራት ዝግጁ ነኝ፡፡ አይጠቅምም እንጂ የሚጠቅም ከሆነ ዛሬውኑ ለሀገሬ ብሞት ለነፍሴ አልሳሳም፡፡ ነገር ግን ቅድም ባነሷቸው ሁለት ሐሳቦች የምንቸገር ይመስለኛል፡፡ስለ ዕፅዋት ምርምርና ስለአቡሻኸር የቀመር ትምህርቶች የመማር ፍላጎት ነበረኝ ሰው ማግኘት ስላልቻልኩ ነው እንጂ፤አሁን አሁን ትምህርቱ እየጠፋ ስለመጣ እሱን ለማግኘት ሳንቸገር አንቀርም፡፡ሌላውየዕፅዋትየምርምሩን ከፍተን ስራ ስንጀምር በህብረተሰቡ በኩል ሊመጣ የሚችለውን ተፅዕኖ እንዴት እንደምንቋቋመው ብናስብበት ጥሩ ይመስለኛል፡፡ተቃውሞው የሚበረታው የቆሎ ተማሪ ሁነህ ስትሰራው ነው፡፡ ዩንቨርሲቲ ውስጥ ሜድስንና የፋርማሲ ተማሪዎን በአይጥና በዝንጀሮ ሲገፉ ቢውሉ ስማቸው ዶክተር ነው፡፡ አንድ ቆሎ ተማሪ ግን ይህንን ሲያደርግ ሲታይ መጠርያ ስሙ ጠንቋይ ነውየሚባለው"አልኩት፡፡
"ብቻ አብረከኝ ለመስራት ዝግጁ ሁን እንጂ እሱ አንተን አያሳስብህም፡፡ ትምህርቱ ጠፍቷል የሚያስብል መጃ የለም አልጠፋም፡፡ ኢትዩጵያ ውስጥ ጠፍተዋል የሉም የሚባሉት ሁሉ እውነት የጠፋ እንዳይመስልህ አልጠፉም፡፡ የጠፋው የግል ጥቅም ሳያሸንፈው ኢትዩጵያን ማገልገል የሚችል ሰው ነው ፡፡"
" ይህ ትምህርት ኢትዮጵያ ውስጥ ላለመጥፋቱ ምን ማረጋገጫ አለህ"አልኩት በንግግሩ መሀል ጣልቃ ገብቼ፡፡
" እኔ ረጅም ጊዜዬን ያሳለፍኩት እንዲህ አይነት ሙያ ያላቸውን በመፈለግ ነው፡፡ በዚህ የስራ ቆይታዬ ኢይዩጵያ ውስጥ ምን እንዳለና ምን እንደሚሰራ፣ የሚያስፈልጋት ምን እንደሆነ ሳጠና ነው የቆየሁት አንተ ጠፍተዋል ያልካቸው የአቡሻኸር መምህራንም ከየትኛው ገዳም እንዳሉ እስከተደበቁበት ዓላማ ድረስ መረጃው አለኝ፡፡እኔ ያጣሁት አብሮኝ የሚሰራ ሰው ብቻ ነው፡፡ ሁለተኛው ሀሳብም ቢሆን ያን ያክል የሚያሳስብ አይደለም እውነት ነው ተነክቶ የማያውቀውን ሀሳብ ስትነካና ስትጀምር ለግዜው ጠንቋይ ተብለህ መጠራትህ የማይቀየር ነው፡፡ ውጤታማ ስትሆን ደግሞ ስምህ ይቀየራል ፤ ይህ ማለት ዶክተር ተብለህ በክብር ትጠራለህ፡፡ ምን ግዜም አንተ መልካም ነው ያልከውን ሐሳብ ስትጀምረው ሁሉም ሰው ላይወድልህ ይችላል፡፡ኪሳራም ትርፍም እንዳለ በማሰብ ውጤቱ ላይ አተኩረህ ከሰራህ ደግሞ ተቋዋሚህ ደጋፊህ ይሆናል" አለኝ፡፡
በምወዳት ሀገሬ ምዬ ሀሳቡን ለመጋራት ቆርጬ መነሳቴን ገለፅኩለት ፡፡ሌላ ግዜ ለመገናኘት በቀጠሮ ልንለያይ ስንል" ሐሳቤን ስለተጋራኸኝ አመሰግንሃለሁ በዚህ አቋምህ ከፀናህ በሚቀጥለው ቀጠሯችን ለረጅም ጊዜ የሰበሰብኳቸውን ውድ የጥበብ መፃሀፍ አሳይለሀለው "ብሎኝ ተለያየን፡፡

ፌላሌምሌሞንም🌱
ምዕራፍ ሁለት ይቀጥላል ....😍😍😜

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/722

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Administrators Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. Select “New Channel” In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option.
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American