Notice: file_put_contents(): Write of 5246 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 17534 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.704
LEARN_WITH_JOHN Telegram 704
"ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤
በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤
አግዐዞ ለአዳም፤
ሰላም
እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤
ፍስሐ ወሰላም።"


"ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ልጆቿን ትጣራለች፦ ሁላችሁም ስሟት በሩቁ አትሳለሟት ይልቅስ ቀርባችሁ ተማሯት ከእውቀት የጎደለች የመሰላችሁ በጥበብ ሞልታ ታይዋታላችሁና፤ ከወንጌል የሽሽች የመሰላችሁ ወንጌልን ለብሳ ታዩዋታላችሁና፤ ከክርስቶስ የራቀች የመሰላችሁ ክርስቶስን ስታነግስ ታይዋታላችሁና።

ኑ እናንተ የክርስቶስ ወዳጆች ወደ ክርስቶስ ቅረቡ ኑ ኦርቶዶክሳዊነታችሁን በስም ብቻ አታድርጉት ይልቅስ የህይወት መንገድ እንደሆነች እወቁና በዚህች መንገድ ላይ ተጓዙ፡፡

ኑና ተዋህዶን ግለጧት አንብቧት እዩዋት መርምሯት ፈትሿት፤ የክርስቶስን ምስጢረ ተዋህዶ ታሳያለች፣ የክርስቶስ የአምላክነት ክብር ታስረዳለች፣ የክርስቶስን ሞትና መከራ ታሳስባለች፣ የክርስቶስን ትንሳኤና እርገት ታሳውቃለች፣ የክርስቶስን ዳግም ምፅአት ታመላክታለች።

ተዋህዶን አንብቧት ክርስቶስን ታዩታላችሁ፤ ነገር ግን በትእቢት አይደለም በትህትና ነው እንጂ፤ ራስን ከፍ ከፍ በማድረግ አይደለም በማሳነስ ነው እንጂ፤ በአፍ አይደለም በህይወት በመኖር እንጂ፤ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ልጆቿን አሁንም ኑ ልጆቼ እያለች ትጣራለችና ቀርበን ፍቅሯን እንቅመስ፤ ማንም ይህንን ፍቅር ቀምሶ ያተረፈ እንጂ የከሰረ፣ ቀና ያለ እንጂ አንገቱን የደፋ፣ የተደሰተ እንጂ የተከፋ፣ ዘለዓለማዊ ህይወትን ያገኘ እንጂ የሞት ሞትን የሞተ የለምና"::
ቃለ ሕይወትን ያሰማን
የሰላም ሌሊት ያድርግልን እግዚአብሔር
የትንቢቱ መፈጸሚያ ከመሆን ይሰዉረን
ምስጋና ይሁን
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
አንድ አምላክ ለሚሆን እስከ ለዘለዓለም
አሜን አሜን አሜን



tgoop.com/learn_with_John/704
Create:
Last Update:

"ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤
በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤
አግዐዞ ለአዳም፤
ሰላም
እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤
ፍስሐ ወሰላም።"


"ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ልጆቿን ትጣራለች፦ ሁላችሁም ስሟት በሩቁ አትሳለሟት ይልቅስ ቀርባችሁ ተማሯት ከእውቀት የጎደለች የመሰላችሁ በጥበብ ሞልታ ታይዋታላችሁና፤ ከወንጌል የሽሽች የመሰላችሁ ወንጌልን ለብሳ ታዩዋታላችሁና፤ ከክርስቶስ የራቀች የመሰላችሁ ክርስቶስን ስታነግስ ታይዋታላችሁና።

ኑ እናንተ የክርስቶስ ወዳጆች ወደ ክርስቶስ ቅረቡ ኑ ኦርቶዶክሳዊነታችሁን በስም ብቻ አታድርጉት ይልቅስ የህይወት መንገድ እንደሆነች እወቁና በዚህች መንገድ ላይ ተጓዙ፡፡

ኑና ተዋህዶን ግለጧት አንብቧት እዩዋት መርምሯት ፈትሿት፤ የክርስቶስን ምስጢረ ተዋህዶ ታሳያለች፣ የክርስቶስ የአምላክነት ክብር ታስረዳለች፣ የክርስቶስን ሞትና መከራ ታሳስባለች፣ የክርስቶስን ትንሳኤና እርገት ታሳውቃለች፣ የክርስቶስን ዳግም ምፅአት ታመላክታለች።

ተዋህዶን አንብቧት ክርስቶስን ታዩታላችሁ፤ ነገር ግን በትእቢት አይደለም በትህትና ነው እንጂ፤ ራስን ከፍ ከፍ በማድረግ አይደለም በማሳነስ ነው እንጂ፤ በአፍ አይደለም በህይወት በመኖር እንጂ፤ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ልጆቿን አሁንም ኑ ልጆቼ እያለች ትጣራለችና ቀርበን ፍቅሯን እንቅመስ፤ ማንም ይህንን ፍቅር ቀምሶ ያተረፈ እንጂ የከሰረ፣ ቀና ያለ እንጂ አንገቱን የደፋ፣ የተደሰተ እንጂ የተከፋ፣ ዘለዓለማዊ ህይወትን ያገኘ እንጂ የሞት ሞትን የሞተ የለምና"::
ቃለ ሕይወትን ያሰማን
የሰላም ሌሊት ያድርግልን እግዚአብሔር
የትንቢቱ መፈጸሚያ ከመሆን ይሰዉረን
ምስጋና ይሁን
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
አንድ አምላክ ለሚሆን እስከ ለዘለዓለም
አሜን አሜን አሜን

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/704

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. How to build a private or public channel on Telegram?
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American