LEARN_WITH_JOHN Telegram 686
"ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤
በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤
አግዐዞ ለአዳም፤
ሰላም
እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤
ፍስሐ ወሰላም።"


*"የህይወት ስንቅ"*


አንድ ወጣት አንድን ታላቅ አባት ጥሩ
ሰው የሚባለው ምን የሚያደርግ ነው ብሎ ቢጠይቃቸው፤
:
*እኚህ ትልቅ አባትም መልሰው ይኸውልህ ልጄ አንተም ብትሆን ጥሩ ሰው ለመሆን ከፈለግክ ሊኖሩህ የሚገቡ ጉዳዮችን ላስቀምጥልህ ልብ ብለህ አድምጠኝ!!*
:
:::---::::---::::---::::---::::
1. "ፈጣሪን የሚፈራ ልብ ይኑርህ!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ጥሩ ሰው ማለት ፡-
:
~►ዘወትር ለኃጢአቱ የሚጨነቅና ይቅርታ የሚጠይቅ፤

~►ዘወትር በሥራና በትጋት የተጠመደ፤

~►ከመናገር ዝምታን ገንዘብ
የሚያደርግ፤

~►የፈጣሪን ትእዛዛቱን የሚጠብቅና እራሱን ዝቅ የሚያደርግ ነው በማለት መለሱለት፡፡
:
ዓሣ ከውኃ ወጥቶ ከቆየ ወዲያው እንደሚሞት ሰውም ከመንፈሳዊ ሕይወቱ ከወጣ እንደዚሁ ይሞታል፡፡

ዓሣው ቶሎ ተምልሶ ወደ
ውኃው ሲገባ እንደሚድን ሰውም በንስሐ ቶሎ ሲመለስ ፈጣሪ የይቅርታውን በር ይከፍትለታል፤

ስለዚህ ንስሐን እንደ ቀላል ነገር አትቁጠረው፤

2 ." መልካምነት ውደድ !"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ከተሰወረ ፍቅር የተገለጠ ዘለፋ፣ ከጠላት መልካም ሐሳብ የወዳጅ ክፉ ምክር፣ ከራቀ ወንድም የቀረበ ወዳጅ ሳይሻል እንደማይቀር አትዘንጋ፤

መልካም ሞት የመልካም ኑሮ ውጤት ነው፤

አንደበተ ትልቅ ውስጠ ቀላል እንዳትሆን ተጠንቀቅ

3. "በፈጣሪ እንጂ በደጋፊዎች አትተማመን!"
:::---::::---::::---::::---::::

በደጋፊዎች ከተማመንክ ከሰባራ ወንበር ላይ እንደተቀመጥክ ቁጠረው፤

የሰይጣን ደህና ባይኖረውም፣ ብቻውን ካለ ሰይጣን ይልቅ በሰው ላይ ባደረ ሰይጣን ተጠንቀቅ፣ በሰው ላይ ያደረ ሰይጣን በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ስትለው ከሰውየው ጋር ተጣብቆ ያስቸግራልና፡፡

4 ."ካለፈው ስህተትህ ተማርበት እንጂ አትማረርበት!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ሰዎች በአንተ ላይ ምንም እንዳያወሩ ሥልጣን የለህምና፤ የሚሉህን እየሰማህ ስህተትህን አስተካክል፤
:
5 ."አስፍቶ መረዳትን አዳብር!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ሌሎች እንዴት ማጥቃት እንዳለብህ
የሚነግርህን ሰው ሌላ ጊዜ እሱ ሲያጠቃህ እንዴት መካለከል እንዳለብህ እየነገረህ እንደሆነ ተረዳው።
:
ሌሎችን ቀርበህ እንዴት እንደምትወድ የሚነግርህን ሰው ግን ለፍቅር እድል ስጠው።
:
6 ." ለመታመን ማመን አለብህ!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ሰውን ማመን ቀብሮ ነው የሚለው አስተሳሰብ ስህተት ነው።
:
ለማመን ሰው መቅበር ካስፈለገ
የተቀበረን ለማመንም መቀበር ሊያስፈልግ ነው።
:
ሰውን የማምነው ቀብሬ ከሆነ ሌሎችም እኔን የሚያምኑኝ ቀብረውኝ ነው።
:
መኖር ግዴታ በሆነበት ህይወት ውስጥ ሞት መብት አይሆንም።
:
ማንኛውም ሰው ራሱን በህይወት ማቆየት እንጂ ለመሞት ራሱን መግደል አይችልም።
:
ነገር ግን ራስን ለመግደል ቀላል ዘዴ አለ። :
►መጀመሪያ ማሳብ ማቆም።
:
►ቀጥሎ ማሰብ ያቆምከውን አሳብ መኖር።
:
7. "ለማድረግ ተዘጋጅ!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ለማድረግ ስታስብ እጥፍ አድርገህ አስብ!"
:
ያሰብከውን ስትተገብር በቁመትህ ልክ አድርግ።
:
ከፍ ባልክ ቁጥር ከፍታህ ቋሚ መድረሻህ አለመሆኑን እወቅ።
:
ወደ ላይ ከፍ ስትል ወደ ታች ተመልከት።
:
በከፍታህ ወቅት ወደታች መመልከትህ ስትወድቅ የምታርፍበትን ምቹ ቦታ እንድትለይ ያደርግሀል።
:
8. "ለችግር የተሸነፍክ አትሁን !"
:::---:::::---::::---::::---:::::
:
በህይወትህ ችግር ሲያጋጥምህ ችግሩን መለየት የመፍትሄ መጀመሪያ መሆኑን ተረዳ።
:
ችግሩን የመለየት መጀመሪያው ደግሞ አንተ ራስህ በራስህ ችግር አለመሆንህ ለይቶ ማረጋገጥ ነው።
:
ሳያልፍ የመጣ ክፉ ነገር የለምና እስኪያልፍ ታገሥ፤

9 ."ትንሽ ለመስጠት አትፍራ !"
:::---::::---::::---::::---::::
:
የስጦታ ዋጋ በተቀባዩ ስሜት እንጂ በስጦታው ይዘት አይወሰንም።
:
ለሰጪው ትንሽ የሆነ ለተቀባዩ ትልቅ ዋጋ አለው።
:
10. "ክብርህን ከምግባርህ እንጂ ከሰው አትጠብቅ !"
:::---::::---::::---::::---::::
:
የምትቀበለው አንተ አስቀድመህ በሰጠኸው ልክ ነውና!
:
ለመከበር ፤ ለመወደድ ፤ ጥሩ ጓደኛ ለማግኘት አንተ አስቀድመህ ሌሎቹን አክብር ፤ ውደድ ፤ጥሩ ጓደኛም ሁንላቸው ምክንያቱም መልካምነት ለራስ ነውና!
:
በህይወታችን ለሰዎች ከክፋት የነጻ
በፍጹም ንጹሕ ልቦና መልካምና ቅን ሆነን እንኖር ዘንድ ፈጣሪ ይርዳን!
/// አሜን 3x ///



tgoop.com/learn_with_John/686
Create:
Last Update:

"ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤
በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤
አግዐዞ ለአዳም፤
ሰላም
እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤
ፍስሐ ወሰላም።"


*"የህይወት ስንቅ"*


አንድ ወጣት አንድን ታላቅ አባት ጥሩ
ሰው የሚባለው ምን የሚያደርግ ነው ብሎ ቢጠይቃቸው፤
:
*እኚህ ትልቅ አባትም መልሰው ይኸውልህ ልጄ አንተም ብትሆን ጥሩ ሰው ለመሆን ከፈለግክ ሊኖሩህ የሚገቡ ጉዳዮችን ላስቀምጥልህ ልብ ብለህ አድምጠኝ!!*
:
:::---::::---::::---::::---::::
1. "ፈጣሪን የሚፈራ ልብ ይኑርህ!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ጥሩ ሰው ማለት ፡-
:
~►ዘወትር ለኃጢአቱ የሚጨነቅና ይቅርታ የሚጠይቅ፤

~►ዘወትር በሥራና በትጋት የተጠመደ፤

~►ከመናገር ዝምታን ገንዘብ
የሚያደርግ፤

~►የፈጣሪን ትእዛዛቱን የሚጠብቅና እራሱን ዝቅ የሚያደርግ ነው በማለት መለሱለት፡፡
:
ዓሣ ከውኃ ወጥቶ ከቆየ ወዲያው እንደሚሞት ሰውም ከመንፈሳዊ ሕይወቱ ከወጣ እንደዚሁ ይሞታል፡፡

ዓሣው ቶሎ ተምልሶ ወደ
ውኃው ሲገባ እንደሚድን ሰውም በንስሐ ቶሎ ሲመለስ ፈጣሪ የይቅርታውን በር ይከፍትለታል፤

ስለዚህ ንስሐን እንደ ቀላል ነገር አትቁጠረው፤

2 ." መልካምነት ውደድ !"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ከተሰወረ ፍቅር የተገለጠ ዘለፋ፣ ከጠላት መልካም ሐሳብ የወዳጅ ክፉ ምክር፣ ከራቀ ወንድም የቀረበ ወዳጅ ሳይሻል እንደማይቀር አትዘንጋ፤

መልካም ሞት የመልካም ኑሮ ውጤት ነው፤

አንደበተ ትልቅ ውስጠ ቀላል እንዳትሆን ተጠንቀቅ

3. "በፈጣሪ እንጂ በደጋፊዎች አትተማመን!"
:::---::::---::::---::::---::::

በደጋፊዎች ከተማመንክ ከሰባራ ወንበር ላይ እንደተቀመጥክ ቁጠረው፤

የሰይጣን ደህና ባይኖረውም፣ ብቻውን ካለ ሰይጣን ይልቅ በሰው ላይ ባደረ ሰይጣን ተጠንቀቅ፣ በሰው ላይ ያደረ ሰይጣን በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ስትለው ከሰውየው ጋር ተጣብቆ ያስቸግራልና፡፡

4 ."ካለፈው ስህተትህ ተማርበት እንጂ አትማረርበት!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ሰዎች በአንተ ላይ ምንም እንዳያወሩ ሥልጣን የለህምና፤ የሚሉህን እየሰማህ ስህተትህን አስተካክል፤
:
5 ."አስፍቶ መረዳትን አዳብር!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ሌሎች እንዴት ማጥቃት እንዳለብህ
የሚነግርህን ሰው ሌላ ጊዜ እሱ ሲያጠቃህ እንዴት መካለከል እንዳለብህ እየነገረህ እንደሆነ ተረዳው።
:
ሌሎችን ቀርበህ እንዴት እንደምትወድ የሚነግርህን ሰው ግን ለፍቅር እድል ስጠው።
:
6 ." ለመታመን ማመን አለብህ!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ሰውን ማመን ቀብሮ ነው የሚለው አስተሳሰብ ስህተት ነው።
:
ለማመን ሰው መቅበር ካስፈለገ
የተቀበረን ለማመንም መቀበር ሊያስፈልግ ነው።
:
ሰውን የማምነው ቀብሬ ከሆነ ሌሎችም እኔን የሚያምኑኝ ቀብረውኝ ነው።
:
መኖር ግዴታ በሆነበት ህይወት ውስጥ ሞት መብት አይሆንም።
:
ማንኛውም ሰው ራሱን በህይወት ማቆየት እንጂ ለመሞት ራሱን መግደል አይችልም።
:
ነገር ግን ራስን ለመግደል ቀላል ዘዴ አለ። :
►መጀመሪያ ማሳብ ማቆም።
:
►ቀጥሎ ማሰብ ያቆምከውን አሳብ መኖር።
:
7. "ለማድረግ ተዘጋጅ!"
:::---::::---::::---::::---::::
:
ለማድረግ ስታስብ እጥፍ አድርገህ አስብ!"
:
ያሰብከውን ስትተገብር በቁመትህ ልክ አድርግ።
:
ከፍ ባልክ ቁጥር ከፍታህ ቋሚ መድረሻህ አለመሆኑን እወቅ።
:
ወደ ላይ ከፍ ስትል ወደ ታች ተመልከት።
:
በከፍታህ ወቅት ወደታች መመልከትህ ስትወድቅ የምታርፍበትን ምቹ ቦታ እንድትለይ ያደርግሀል።
:
8. "ለችግር የተሸነፍክ አትሁን !"
:::---:::::---::::---::::---:::::
:
በህይወትህ ችግር ሲያጋጥምህ ችግሩን መለየት የመፍትሄ መጀመሪያ መሆኑን ተረዳ።
:
ችግሩን የመለየት መጀመሪያው ደግሞ አንተ ራስህ በራስህ ችግር አለመሆንህ ለይቶ ማረጋገጥ ነው።
:
ሳያልፍ የመጣ ክፉ ነገር የለምና እስኪያልፍ ታገሥ፤

9 ."ትንሽ ለመስጠት አትፍራ !"
:::---::::---::::---::::---::::
:
የስጦታ ዋጋ በተቀባዩ ስሜት እንጂ በስጦታው ይዘት አይወሰንም።
:
ለሰጪው ትንሽ የሆነ ለተቀባዩ ትልቅ ዋጋ አለው።
:
10. "ክብርህን ከምግባርህ እንጂ ከሰው አትጠብቅ !"
:::---::::---::::---::::---::::
:
የምትቀበለው አንተ አስቀድመህ በሰጠኸው ልክ ነውና!
:
ለመከበር ፤ ለመወደድ ፤ ጥሩ ጓደኛ ለማግኘት አንተ አስቀድመህ ሌሎቹን አክብር ፤ ውደድ ፤ጥሩ ጓደኛም ሁንላቸው ምክንያቱም መልካምነት ለራስ ነውና!
:
በህይወታችን ለሰዎች ከክፋት የነጻ
በፍጹም ንጹሕ ልቦና መልካምና ቅን ሆነን እንኖር ዘንድ ፈጣሪ ይርዳን!
/// አሜን 3x ///

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/686

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

‘Ban’ on Telegram In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week.
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American