Notice: file_put_contents(): Write of 5775 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 18063 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.672
LEARN_WITH_JOHN Telegram 672
"ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤
በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤
አግዐዞ ለአዳም፤
ሰላም
እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤
ፍስሐ ወሰላም።"


#በውስጣችን_ፍቅረ_እግዚአብሔር_እንዳይለመልም_ምን_ያግደዋል?
🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃
# መፍረድ፣
# አለመርካት፣
# ማጉረምረም፣
# ምስጋና_ቢስነትና_ትእዛዛቱን_አለመፈጸም ያግዱናል።

በማንኛውም ሁኔታ ደስተኞች ከሆንንና፣ ስለ ሁሉም ነገር የምናመሰግነው ከሆነ፤ እግዚአብሔርም ይደሰትብናል። መከራ ቢገጥመንም እንኳን እንቅረበው፣ እናመስግነው። ከዚያም "እግዚአብሔር ሆይ! የአንተ ፈቃድ ቢሆን'ኮ ይህንን መከራ ከእኔ ለማስወገድ አይሳንህም ነበር" እንበለው። ችግሩ ሁሉ ይወገዳል።

ማጉረምረምን ትተን አመስጋኞች መሆን ይጠበቅብናል። እያንዳንዳችን የምስጋና ቃላትን መናገር ከተለማመድን (ምንም እንኳን መጀመሪያ ላይ፥ የልብ ሳይሆን የአንደበት ብቻ ቢሆንም)፤ ከጊዜያት በኃላ ልምዳችን ይሆንና ከሙሉ ልባችን እንናገረዋለን (እናመሰግናለን)። ቢሆንም ግን "#ላመሰግንህ_ሻለሁና_ከሙሉ_ልብ_የመነጨ_የምስጋናን_ቃላት_በአንደበቴ_አኑር" ብለን ልንማጸነው ይገባል። ሁሉ በእጁ የሆነ አምላክ ወዲያው ይሰጠናልና።"

✦እማሆይ ኄራኒ✦
የሰላም ሌሊት ያድርግልን
ምስጋና ይሁን
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
አንድ አምላክ ለሚሆን እስከ ለዘለዓለም
አሜን አሜን አሜን



tgoop.com/learn_with_John/672
Create:
Last Update:

"ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤
በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤
አግዐዞ ለአዳም፤
ሰላም
እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤
ፍስሐ ወሰላም።"


#በውስጣችን_ፍቅረ_እግዚአብሔር_እንዳይለመልም_ምን_ያግደዋል?
🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃
# መፍረድ፣
# አለመርካት፣
# ማጉረምረም፣
# ምስጋና_ቢስነትና_ትእዛዛቱን_አለመፈጸም ያግዱናል።

በማንኛውም ሁኔታ ደስተኞች ከሆንንና፣ ስለ ሁሉም ነገር የምናመሰግነው ከሆነ፤ እግዚአብሔርም ይደሰትብናል። መከራ ቢገጥመንም እንኳን እንቅረበው፣ እናመስግነው። ከዚያም "እግዚአብሔር ሆይ! የአንተ ፈቃድ ቢሆን'ኮ ይህንን መከራ ከእኔ ለማስወገድ አይሳንህም ነበር" እንበለው። ችግሩ ሁሉ ይወገዳል።

ማጉረምረምን ትተን አመስጋኞች መሆን ይጠበቅብናል። እያንዳንዳችን የምስጋና ቃላትን መናገር ከተለማመድን (ምንም እንኳን መጀመሪያ ላይ፥ የልብ ሳይሆን የአንደበት ብቻ ቢሆንም)፤ ከጊዜያት በኃላ ልምዳችን ይሆንና ከሙሉ ልባችን እንናገረዋለን (እናመሰግናለን)። ቢሆንም ግን "#ላመሰግንህ_ሻለሁና_ከሙሉ_ልብ_የመነጨ_የምስጋናን_ቃላት_በአንደበቴ_አኑር" ብለን ልንማጸነው ይገባል። ሁሉ በእጁ የሆነ አምላክ ወዲያው ይሰጠናልና።"

✦እማሆይ ኄራኒ✦
የሰላም ሌሊት ያድርግልን
ምስጋና ይሁን
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
አንድ አምላክ ለሚሆን እስከ ለዘለዓለም
አሜን አሜን አሜን

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/672

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. Informative
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American