Notice: file_put_contents(): Write of 3921 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 16209 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.635
LEARN_WITH_JOHN Telegram 635
ድጋሚ አሳዛኝ ሰበር ዜና
የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ሙስሊሞች መቃጠሉ ተገለፀ !!!

የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ሙስሊሞች መቃጠሉ ተገለፀ።

የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤቶ አመሻሹ ላይ ባወጣው መግለጫ ከሶላት በተመለሱ ሙስሊሞች የወራቤ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን መቃጠሉን ገልጾ በተመሳሳይም የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ኃይሎች መቃጠሉ ገልጿል።

ሀገረ ስብከቱ የፌዴራል እና የክልሉ መንግስታት እየተፈጠረ ያለውን ችግር በአስቸኳይ እንዲያስቆሙ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።

በዞኑ ኦርቶዶክሳውያንና አብያተ ክርስቲያናት በጫና ውስጥ መሆናቸውን የገለፀው ሀገረ ስብከቱ ከፍተኛ ጥበቃ እንዲደረግ ጠይቋል።

ይህንን እኩይ ተግባር የፈፀሙ ወንጀለኞች ለሕግ እንዲቀርቡና ፍትሕ እንዲሰፍን እንዲደረግ ጭምር ነው የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የጠየቀው።



tgoop.com/learn_with_John/635
Create:
Last Update:

ድጋሚ አሳዛኝ ሰበር ዜና
የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ሙስሊሞች መቃጠሉ ተገለፀ !!!

የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ሙስሊሞች መቃጠሉ ተገለፀ።

የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤቶ አመሻሹ ላይ ባወጣው መግለጫ ከሶላት በተመለሱ ሙስሊሞች የወራቤ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን መቃጠሉን ገልጾ በተመሳሳይም የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ኃይሎች መቃጠሉ ገልጿል።

ሀገረ ስብከቱ የፌዴራል እና የክልሉ መንግስታት እየተፈጠረ ያለውን ችግር በአስቸኳይ እንዲያስቆሙ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።

በዞኑ ኦርቶዶክሳውያንና አብያተ ክርስቲያናት በጫና ውስጥ መሆናቸውን የገለፀው ሀገረ ስብከቱ ከፍተኛ ጥበቃ እንዲደረግ ጠይቋል።

ይህንን እኩይ ተግባር የፈፀሙ ወንጀለኞች ለሕግ እንዲቀርቡና ፍትሕ እንዲሰፍን እንዲደረግ ጭምር ነው የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የጠየቀው።

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/635

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Content is editable within two days of publishing A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. Select “New Channel”
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American