Notice: file_put_contents(): Write of 7850 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 20138 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.602
LEARN_WITH_JOHN Telegram 602
"ምን እላለሁ? ምንስ እናገራለሁ? ለእናንተ ያለኝ መውደድ፣ ለእናንተ ያለኝ ፍቅር የገለጽኩት መከራ መስቀልን በመቀበልም ነው እንጂ ብዙ ጸጋዎችን በመስጠት ብቻ አይደለም፡፡ ለእናንተ ስል ተተፋብኝ፡፡ ለእናንተ ስል ተገረፍኩኝ፡፡ ለእናንተ ስል አርአያ ገብርን ይዤ፣ ራሴን ባዶ አድርጌ [ክብሬንም እንደ መቀማት ሳልቆጥር] ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ ወደ እናንተ ወደምትጠሉኝ፣ ወደ እናንተ ፊታችሁን ከእኔ ወዳዞራችሁት፣ አዎ! ስም አጠራሬን እንኳን ለመስማት ወደ ተጠየፋችሁት ወደ እናንተ መጣሁ፡፡

እፈልጋችሁ ዘንድ ከእኔ ርቃችሁ ወደ ኼዳችሁት ወደ እናንተ መጣሁ፤ አግኝቼ ከራሴ ጋር አዋሕዳችሁ ዘንድም እናንተን ተከትዬ ሮጥሁ፡፡ ፈልጌና አግኝቼም አልቀረሁ ከራሴ ጋር አዋሐድኳችሁ፡፡ ሥጋዬንና ደሜን ሰጥቼ ‘ብሉኝ ጠጡኝም’ አልኳችሁ፡፡ ባሕርያችሁን ከራሴ ጋር አዋሕጄ በዘባነ ኪሩብ ላይ አስቀመጥኩት፡፡ በታች በምድርም በሥጋዬና በደሜ ያዝኳችሁ፡፡ ሌላውስ ይቅርና፥ ከትንሣኤ ዘጉባኤ በኋላ እኔን መስላችሁ ለምትነሡት ትንሣኤ ባሕርያችሁን ይዤና በኵር ኾኜ መነሣቴ በቂ አይደለምን? ይህ እናንተን ደስ ለማሰኘት በቂ አይደለምን? ከሰማየ ሰማያት የወረድኩት ግን ባሕርያችሁን በመዋሐድ ብቻ ለማክበር አይደለም፤ ቅዱስ ሥጋዬን ክቡር ደሜን በመስጠት ከእናንተ ጋር ለማዋሐድም ጭምር ነው እንጂ፡፡ 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭

አዎ! የተፈተትኩት የተቆረስኩት የእኔና የእናንተ ትስስር፣ ውሕደትና አንድነት ይበልጥ ጽኑዕና ፍጹም እንዲኾን ለማድረግ ነው፡፡ የዚህ ዓለም ነገሮች ቢዋሐዱ ተዋሕዶአቸው ጽኑዕ ስላልኾነ ሚጠት አለበት፡፡ እኔ ግን ራሴን ከእናንተ ጋር ያዋሐድኩት እንደዚህ እንዲኾን አይደለም፡፡ ራሴን ከእናንተ ጋር ያዋሐድኩት፣ አንድ ያደረግኩት ተዋሕዶአችን ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር ነው፡፡”

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
📚ከኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ ከሚለው መጽሐፍ
ቃለ ሕይወትን ያሰማን
የሰላም ሌሊት ያድርግልን እግዚአብሔር
የትንቢቱ መፈጸሚያ ከመሆን ይሰዉረን
ምስጋና ይሁን
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
አንድ አምላክ ለሚሆን እስከ ለዘለዓለም
አሜን አሜን አሜን
እሺ የክርስቶስ ተወዳጆች በርቱ እግዚአብሔር ያበርታችሁ ያጠንክራችሁ አሜን በእመቤታችን ፍቅር ሁላችሁንም እንወዳችኀለን እናመሰግናለን
@Learn_With_John



tgoop.com/learn_with_John/602
Create:
Last Update:

"ምን እላለሁ? ምንስ እናገራለሁ? ለእናንተ ያለኝ መውደድ፣ ለእናንተ ያለኝ ፍቅር የገለጽኩት መከራ መስቀልን በመቀበልም ነው እንጂ ብዙ ጸጋዎችን በመስጠት ብቻ አይደለም፡፡ ለእናንተ ስል ተተፋብኝ፡፡ ለእናንተ ስል ተገረፍኩኝ፡፡ ለእናንተ ስል አርአያ ገብርን ይዤ፣ ራሴን ባዶ አድርጌ [ክብሬንም እንደ መቀማት ሳልቆጥር] ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ ወደ እናንተ ወደምትጠሉኝ፣ ወደ እናንተ ፊታችሁን ከእኔ ወዳዞራችሁት፣ አዎ! ስም አጠራሬን እንኳን ለመስማት ወደ ተጠየፋችሁት ወደ እናንተ መጣሁ፡፡

እፈልጋችሁ ዘንድ ከእኔ ርቃችሁ ወደ ኼዳችሁት ወደ እናንተ መጣሁ፤ አግኝቼ ከራሴ ጋር አዋሕዳችሁ ዘንድም እናንተን ተከትዬ ሮጥሁ፡፡ ፈልጌና አግኝቼም አልቀረሁ ከራሴ ጋር አዋሐድኳችሁ፡፡ ሥጋዬንና ደሜን ሰጥቼ ‘ብሉኝ ጠጡኝም’ አልኳችሁ፡፡ ባሕርያችሁን ከራሴ ጋር አዋሕጄ በዘባነ ኪሩብ ላይ አስቀመጥኩት፡፡ በታች በምድርም በሥጋዬና በደሜ ያዝኳችሁ፡፡ ሌላውስ ይቅርና፥ ከትንሣኤ ዘጉባኤ በኋላ እኔን መስላችሁ ለምትነሡት ትንሣኤ ባሕርያችሁን ይዤና በኵር ኾኜ መነሣቴ በቂ አይደለምን? ይህ እናንተን ደስ ለማሰኘት በቂ አይደለምን? ከሰማየ ሰማያት የወረድኩት ግን ባሕርያችሁን በመዋሐድ ብቻ ለማክበር አይደለም፤ ቅዱስ ሥጋዬን ክቡር ደሜን በመስጠት ከእናንተ ጋር ለማዋሐድም ጭምር ነው እንጂ፡፡ 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭

አዎ! የተፈተትኩት የተቆረስኩት የእኔና የእናንተ ትስስር፣ ውሕደትና አንድነት ይበልጥ ጽኑዕና ፍጹም እንዲኾን ለማድረግ ነው፡፡ የዚህ ዓለም ነገሮች ቢዋሐዱ ተዋሕዶአቸው ጽኑዕ ስላልኾነ ሚጠት አለበት፡፡ እኔ ግን ራሴን ከእናንተ ጋር ያዋሐድኩት እንደዚህ እንዲኾን አይደለም፡፡ ራሴን ከእናንተ ጋር ያዋሐድኩት፣ አንድ ያደረግኩት ተዋሕዶአችን ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር ነው፡፡”

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
📚ከኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ ከሚለው መጽሐፍ
ቃለ ሕይወትን ያሰማን
የሰላም ሌሊት ያድርግልን እግዚአብሔር
የትንቢቱ መፈጸሚያ ከመሆን ይሰዉረን
ምስጋና ይሁን
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
አንድ አምላክ ለሚሆን እስከ ለዘለዓለም
አሜን አሜን አሜን
እሺ የክርስቶስ ተወዳጆች በርቱ እግዚአብሔር ያበርታችሁ ያጠንክራችሁ አሜን በእመቤታችን ፍቅር ሁላችሁንም እንወዳችኀለን እናመሰግናለን
@Learn_With_John

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/602

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The Standard Channel With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: SUCK Channel Telegram
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American