tgoop.com/learn_with_John/599
Create:
Last Update:
Last Update:
"አብረነው ከምንኖረው ሰው የምንወርሳቸው ብዙ ጠባያት አሉ። ይህ አብሮ ከማዋልና ከማደር የሚመጣ መወራረስ ነው። ንግግራችን፣ ሐሳባችን፣ ውሎ አዳራችን ከእግዚአብሔር ጋር ሲሆንም እንዲሁ፤ በየዕለቱና በየጊዜው አዳዲስና፣ መልካም ነገሮችን እንወርሳለን። እነዚህም:- ፍቅር፣ ሐሴት ማድረግ፣ ለጋስነት፣ ትሕትና፣ ራስን ለሌሎች መሥዋዕት ማድረግ... የመሳሰሉት ናቸው። ጸሎት የአካልና የመንፈስ ቁስላችንን የሚያክምልን ፍቱን መድኃኒት ነው።"
🔥እናታችን እማሆይ ጣማፍ ኄራኒ🔥
ቃለ ሕይወትን ያሰማን
የሰላም ሌሊት ያድርግልን እግዚአብሔር
የትንቢቱ መፈጸሚያ ከመሆን ይሰዉረን
ምስጋና ይሁን
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
አንድ አምላክ ለሚሆን እስከ ለዘለዓለም
አሜን አሜን አሜን
እግዚአብሔር ያክብራችሁ እጅግ በጣም ነው የምንወዳችሁ😘 መልካም በዓል ነገ ቅዳሴ እንዳትቀሩ ደሞ😉 በጠዋት ወደ ቅዳሴ 🏃🏃 ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚሄዱ እግሮች የተባረኩ ናቸው፡፡😍
BY እልመስጦአግያ+++
Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/599