Notice: file_put_contents(): Write of 4646 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 16934 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.554
LEARN_WITH_JOHN Telegram 554
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን "ለመስቀሉ እሮጣለሁ" በሚል መሪ ቃል ነገ የሚካሄደው ሩጫ ከሚመለከተው አካል ሕጋዊ እውቅና ያላገኘ ነው ቢልም አስተባባሪ ኮሚቴው መርሐግብሩን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል !!!

ሚያዝያ 1 ቀን 2014 (ተሚማ/አዲስ አበባ)

+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++

በደብረ ዕንቁ ቅድስት ልደታ ለማርያም ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እና በመስቀል ፕሮጀክት አሠሪ ኮሚቴ የተዘጋጀውንና "ለመስቀሉ እሮጣለሁ" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል የተባለው ሩጫ ከሚመለከተው አካል ሕጋዊ እውቅና ያላገኘ ነው ብሏል የአዲስ አበባ ፖሊስ፡፡

እንደ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዘገባ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ ነገ ሚያዚያ 2 ቀን 2014 ዓ.ም "ለመስቀሉ እሮጣለሁ" በሚል ምክንያት በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ሩጫ እንደሚካሄድ ሀሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ ይገኛል ሲል ከስሷል።

የሩጫ ውድድሩ ማሟላት የሚገባውን ሕጋዊ እውቅና ከሚመለከተው አካል አላገኘም ማለቱ ነው የተገለፀው፡፡

የመስቀል ፕሮጀክት አዘጋጅ ኮሚቴውና የሩጫ አስተባባሪ ኮሚቴው ዛሬ ባወጣው መግለጫ ሩጫው እንደሚካሄድ ገልጾ መላው ኦርቶዶክሳውያን ለዚሁ የሩጫ መርሐግብር እንዲዘጋጁ በማለት የአለባበስ ሥነ ሥርዓትን በተመለከተም ጭምር መግለጫ ሰጥቷል።

ፖሊስ በድንገት የጎዳና ላይ ሩጫ ለማካሄድ የሚደረግ እንቅስቃሴ በከተማው የፀጥታ ሁኔታ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ የሚፈጥር መሆኑን ህብረተሰቡም ሆነ ሩጫውን አዘጋጅተናል የሚሉ አካላት መገንዘብ ይገባቸዋል ቢልም የሩጫው አስተባባሪዎች አስፈላጊውን ሕጋዊ መንገድ መሄዳቸውን ባወጡት መግለጫ ገልፀዋል ፡፡

#ተዋሕዶ_ሚዲያ_ማዕከል
ሼር ሼር ሼር
@Learn_with_John



tgoop.com/learn_with_John/554
Create:
Last Update:

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን "ለመስቀሉ እሮጣለሁ" በሚል መሪ ቃል ነገ የሚካሄደው ሩጫ ከሚመለከተው አካል ሕጋዊ እውቅና ያላገኘ ነው ቢልም አስተባባሪ ኮሚቴው መርሐግብሩን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል !!!

ሚያዝያ 1 ቀን 2014 (ተሚማ/አዲስ አበባ)

+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++

በደብረ ዕንቁ ቅድስት ልደታ ለማርያም ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እና በመስቀል ፕሮጀክት አሠሪ ኮሚቴ የተዘጋጀውንና "ለመስቀሉ እሮጣለሁ" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል የተባለው ሩጫ ከሚመለከተው አካል ሕጋዊ እውቅና ያላገኘ ነው ብሏል የአዲስ አበባ ፖሊስ፡፡

እንደ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዘገባ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ ነገ ሚያዚያ 2 ቀን 2014 ዓ.ም "ለመስቀሉ እሮጣለሁ" በሚል ምክንያት በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ሩጫ እንደሚካሄድ ሀሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ ይገኛል ሲል ከስሷል።

የሩጫ ውድድሩ ማሟላት የሚገባውን ሕጋዊ እውቅና ከሚመለከተው አካል አላገኘም ማለቱ ነው የተገለፀው፡፡

የመስቀል ፕሮጀክት አዘጋጅ ኮሚቴውና የሩጫ አስተባባሪ ኮሚቴው ዛሬ ባወጣው መግለጫ ሩጫው እንደሚካሄድ ገልጾ መላው ኦርቶዶክሳውያን ለዚሁ የሩጫ መርሐግብር እንዲዘጋጁ በማለት የአለባበስ ሥነ ሥርዓትን በተመለከተም ጭምር መግለጫ ሰጥቷል።

ፖሊስ በድንገት የጎዳና ላይ ሩጫ ለማካሄድ የሚደረግ እንቅስቃሴ በከተማው የፀጥታ ሁኔታ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ የሚፈጥር መሆኑን ህብረተሰቡም ሆነ ሩጫውን አዘጋጅተናል የሚሉ አካላት መገንዘብ ይገባቸዋል ቢልም የሩጫው አስተባባሪዎች አስፈላጊውን ሕጋዊ መንገድ መሄዳቸውን ባወጡት መግለጫ ገልፀዋል ፡፡

#ተዋሕዶ_ሚዲያ_ማዕከል
ሼር ሼር ሼር
@Learn_with_John

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/554

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. Click “Save” ; But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name. With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings.
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American