Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/learn_with_John/-547-548-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.548
LEARN_WITH_JOHN Telegram 548
Forwarded from Belay mulugeta
ጉባዔ ቤቱ በእሳት ተቃጠለ!

በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ !!!

በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ።

የአደጋውን ሁኔታ አስመልክቶ ከሰላም አድርጊው ቅድስት ማርያም የአቋቋም መምህር የኔታ ፍሬስብሐት አንላይ ጋር ተ.ሚ.ማ ባደረገው ቆይታ በዛሬው ዕለት ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ጀምሮ አደጋው የተከሰተ ሲሆን ትክክለኛ የአደጋው መንስኤው እየተጣራ የሚገኝ መሆኑና በጉዳቱ የመማሪያ አዳራሾችን ጨምሮ ከ200 በላይ የሚሆኑ የደቀ መዛሙርቱ መኖሪያ ቤቶች መውደማቸው ነው የተገለፀው።

በአደጋው ሁለት ተማሪዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።



tgoop.com/learn_with_John/548
Create:
Last Update:

ጉባዔ ቤቱ በእሳት ተቃጠለ!

በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ !!!

በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ።

የአደጋውን ሁኔታ አስመልክቶ ከሰላም አድርጊው ቅድስት ማርያም የአቋቋም መምህር የኔታ ፍሬስብሐት አንላይ ጋር ተ.ሚ.ማ ባደረገው ቆይታ በዛሬው ዕለት ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ጀምሮ አደጋው የተከሰተ ሲሆን ትክክለኛ የአደጋው መንስኤው እየተጣራ የሚገኝ መሆኑና በጉዳቱ የመማሪያ አዳራሾችን ጨምሮ ከ200 በላይ የሚሆኑ የደቀ መዛሙርቱ መኖሪያ ቤቶች መውደማቸው ነው የተገለፀው።

በአደጋው ሁለት ተማሪዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

BY እልመስጦአግያ+++





Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/548

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content.
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American