Forwarded from Belay mulugeta
ጉባዔ ቤቱ በእሳት ተቃጠለ!
በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ !!!
በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ።
የአደጋውን ሁኔታ አስመልክቶ ከሰላም አድርጊው ቅድስት ማርያም የአቋቋም መምህር የኔታ ፍሬስብሐት አንላይ ጋር ተ.ሚ.ማ ባደረገው ቆይታ በዛሬው ዕለት ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ጀምሮ አደጋው የተከሰተ ሲሆን ትክክለኛ የአደጋው መንስኤው እየተጣራ የሚገኝ መሆኑና በጉዳቱ የመማሪያ አዳራሾችን ጨምሮ ከ200 በላይ የሚሆኑ የደቀ መዛሙርቱ መኖሪያ ቤቶች መውደማቸው ነው የተገለፀው።
በአደጋው ሁለት ተማሪዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ !!!
በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ።
የአደጋውን ሁኔታ አስመልክቶ ከሰላም አድርጊው ቅድስት ማርያም የአቋቋም መምህር የኔታ ፍሬስብሐት አንላይ ጋር ተ.ሚ.ማ ባደረገው ቆይታ በዛሬው ዕለት ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ጀምሮ አደጋው የተከሰተ ሲሆን ትክክለኛ የአደጋው መንስኤው እየተጣራ የሚገኝ መሆኑና በጉዳቱ የመማሪያ አዳራሾችን ጨምሮ ከ200 በላይ የሚሆኑ የደቀ መዛሙርቱ መኖሪያ ቤቶች መውደማቸው ነው የተገለፀው።
በአደጋው ሁለት ተማሪዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
tgoop.com/learn_with_John/548
Create:
Last Update:
Last Update:
ጉባዔ ቤቱ በእሳት ተቃጠለ!
በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ !!!
በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ።
የአደጋውን ሁኔታ አስመልክቶ ከሰላም አድርጊው ቅድስት ማርያም የአቋቋም መምህር የኔታ ፍሬስብሐት አንላይ ጋር ተ.ሚ.ማ ባደረገው ቆይታ በዛሬው ዕለት ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ጀምሮ አደጋው የተከሰተ ሲሆን ትክክለኛ የአደጋው መንስኤው እየተጣራ የሚገኝ መሆኑና በጉዳቱ የመማሪያ አዳራሾችን ጨምሮ ከ200 በላይ የሚሆኑ የደቀ መዛሙርቱ መኖሪያ ቤቶች መውደማቸው ነው የተገለፀው።
በአደጋው ሁለት ተማሪዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ !!!
በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት የአብነት ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ወደመ።
የአደጋውን ሁኔታ አስመልክቶ ከሰላም አድርጊው ቅድስት ማርያም የአቋቋም መምህር የኔታ ፍሬስብሐት አንላይ ጋር ተ.ሚ.ማ ባደረገው ቆይታ በዛሬው ዕለት ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ጀምሮ አደጋው የተከሰተ ሲሆን ትክክለኛ የአደጋው መንስኤው እየተጣራ የሚገኝ መሆኑና በጉዳቱ የመማሪያ አዳራሾችን ጨምሮ ከ200 በላይ የሚሆኑ የደቀ መዛሙርቱ መኖሪያ ቤቶች መውደማቸው ነው የተገለፀው።
በአደጋው ሁለት ተማሪዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/548