Notice: file_put_contents(): Write of 5399 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 17687 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.508
LEARN_WITH_JOHN Telegram 508
+ ዕጣንና አለመታዘዝ +

ዕጣን መቅሠፍትን ያርቃል : ደዌን ይገሥጻል::
ሳይንሱ ሳይቀር ድብታን (depression) ያርቃል እስከማለት የደረሱ ጥናታዊ ምስክርነቶችን ይሠጥበታል::
ዕጣንን መቅሠፍት እንዲያርቅ የሚያደርገው ንጥረ ነገሩ ብቻ ሳይሆን በካህናት የሚደረገው ጸሎተ ዕጣን ነው::

በእስራኤላውያን ታሪክ የተፈጸመው ይህ ነው::

"አሮንም ሙሴ እንደ ተናገረው ጥናውን ወስዶ ወደ ጉባኤው መካከል ሮጠ፤ እነሆም፥ መቅሠፍቱ በሕዝቡ መካከል ጀምሮ ነበር፤ ዕጣንም ጨመረ፥ ለሕዝቡም አስተሰረየላቸው" ኦሪት ዘኍልቍ 16 :47

በዕጣን ምክንያት ብዙ ሺህ ሰው ካለቀበት መቅሠፍት እስራኤላውያን ዳኑ:: ይህ ታሪክ ዕጣን መቅሠፍት እንደሚያርቅ ያሳያል::

በተያያዘ ዜና :-

የብዙ ሰው ሞት ምክንያት የነበረው መቅሠፍት ግን መነሻው ምን ነበር? ስንል የሚከተሉት ነጥቦችን ማስተዋል ይገባናል::

1ኛ የመቅሠፍቱ ዋነኛ መነሻ ቆሬ ዳታንና አቤሮን የተባሉ ሰዎች ለሌዋውያኑ ካህናት ለሙሴና ለአሮን ትእዛዝ አንገዛም ማለታቸውና ክህነትን በማቃለላቸው ነበር

2ኛ ካህን ከመናቅ አልፈው እኛ ከማን እናንሳለን ብለው ያለ ሥልጣናቸው እሳት አንድደው ዕጣን ለማጠን በመሞከራቸው የተነሣ መቅሠፍት ነበር

3ኛ መቅሠፍቱ ከመነሣቱ በፊት እግዚአብሔር ለሕዝቡ መቅሠፍቱ እንዳይነካችሁ ፈቀቅ በሉ ብሎ ነበር:: ከዚያ መቅሠፍት ከዳኑት መካከል የሚበዙት ይህን ትእዛዝ ከሙሴ አፍ ሲሰሙ አክብረው መሸሽ የቻሉ ሰዎች ብቻ ነበሩ:: አልሰማ ያሉና ከኑግ ጋር የተገኙ ሰሊጦች ግን አብረው ተወቅጠዋል::

የአሮንን ክህነት የናቁት ግን ዕጣኑን ራሳቸው ይዘው ቢያጥኑም መቅሠፍቱ የጀመረው ከእነርሱና ከቤተሰባቸው ነበር:: ይህ እንግዲህ ቃል በቃል የተጻፈው ነው::

አባቶቻችንን እንስማ! በእኛ ቸልታ ምክንያትም ብዙ ሊቃውንትዋ አረጋውያን የሆኑላትን ቤተ ክርስቲያን አንጉዳት:: ታምመህ ከምትሰቃይና ለሌሎችም ሥቃይ ምክንያት ከምትሆን "ሳትታመም ዳን" "ተፈወስ እምቅድመ ትሕምም":: ተጠንቅቆ ከቤቱ የሚውለውን ሰው አንተ ወጥተህ በሽታ ሸምተህለት ማምጣትህ አያሳዝንም?

"አዬ ጉድ! ጠቢብ ከሰነፍ ጋር እንዴት ይሞታል!" መክ 2:16

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
መጋቢት ቂርቆስ 2012 ዓ ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ



tgoop.com/learn_with_John/508
Create:
Last Update:

+ ዕጣንና አለመታዘዝ +

ዕጣን መቅሠፍትን ያርቃል : ደዌን ይገሥጻል::
ሳይንሱ ሳይቀር ድብታን (depression) ያርቃል እስከማለት የደረሱ ጥናታዊ ምስክርነቶችን ይሠጥበታል::
ዕጣንን መቅሠፍት እንዲያርቅ የሚያደርገው ንጥረ ነገሩ ብቻ ሳይሆን በካህናት የሚደረገው ጸሎተ ዕጣን ነው::

በእስራኤላውያን ታሪክ የተፈጸመው ይህ ነው::

"አሮንም ሙሴ እንደ ተናገረው ጥናውን ወስዶ ወደ ጉባኤው መካከል ሮጠ፤ እነሆም፥ መቅሠፍቱ በሕዝቡ መካከል ጀምሮ ነበር፤ ዕጣንም ጨመረ፥ ለሕዝቡም አስተሰረየላቸው" ኦሪት ዘኍልቍ 16 :47

በዕጣን ምክንያት ብዙ ሺህ ሰው ካለቀበት መቅሠፍት እስራኤላውያን ዳኑ:: ይህ ታሪክ ዕጣን መቅሠፍት እንደሚያርቅ ያሳያል::

በተያያዘ ዜና :-

የብዙ ሰው ሞት ምክንያት የነበረው መቅሠፍት ግን መነሻው ምን ነበር? ስንል የሚከተሉት ነጥቦችን ማስተዋል ይገባናል::

1ኛ የመቅሠፍቱ ዋነኛ መነሻ ቆሬ ዳታንና አቤሮን የተባሉ ሰዎች ለሌዋውያኑ ካህናት ለሙሴና ለአሮን ትእዛዝ አንገዛም ማለታቸውና ክህነትን በማቃለላቸው ነበር

2ኛ ካህን ከመናቅ አልፈው እኛ ከማን እናንሳለን ብለው ያለ ሥልጣናቸው እሳት አንድደው ዕጣን ለማጠን በመሞከራቸው የተነሣ መቅሠፍት ነበር

3ኛ መቅሠፍቱ ከመነሣቱ በፊት እግዚአብሔር ለሕዝቡ መቅሠፍቱ እንዳይነካችሁ ፈቀቅ በሉ ብሎ ነበር:: ከዚያ መቅሠፍት ከዳኑት መካከል የሚበዙት ይህን ትእዛዝ ከሙሴ አፍ ሲሰሙ አክብረው መሸሽ የቻሉ ሰዎች ብቻ ነበሩ:: አልሰማ ያሉና ከኑግ ጋር የተገኙ ሰሊጦች ግን አብረው ተወቅጠዋል::

የአሮንን ክህነት የናቁት ግን ዕጣኑን ራሳቸው ይዘው ቢያጥኑም መቅሠፍቱ የጀመረው ከእነርሱና ከቤተሰባቸው ነበር:: ይህ እንግዲህ ቃል በቃል የተጻፈው ነው::

አባቶቻችንን እንስማ! በእኛ ቸልታ ምክንያትም ብዙ ሊቃውንትዋ አረጋውያን የሆኑላትን ቤተ ክርስቲያን አንጉዳት:: ታምመህ ከምትሰቃይና ለሌሎችም ሥቃይ ምክንያት ከምትሆን "ሳትታመም ዳን" "ተፈወስ እምቅድመ ትሕምም":: ተጠንቅቆ ከቤቱ የሚውለውን ሰው አንተ ወጥተህ በሽታ ሸምተህለት ማምጣትህ አያሳዝንም?

"አዬ ጉድ! ጠቢብ ከሰነፍ ጋር እንዴት ይሞታል!" መክ 2:16

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
መጋቢት ቂርቆስ 2012 ዓ ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/508

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Write your hashtags in the language of your target audience. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. The Standard Channel
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American