Forwarded from 🦋 NIGHT BUTTERFLY (ንፁህ ልብን ፍጠርልኝ😭)
እውነትን ወደ ማወቅ የደረሰው የፕሮቴስታንት መምህር(Patric M.peace) እንዲህ ይላል"የጥንታዊቷ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትን ምን እንደሚመስሉ(ሥርዓተ አምልኮ) ለማወቅ በጥልቀት መመራመር እና ማንበብ ጀመርኩኝ ።በተጨማሪም የጥንታዊቷ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት አባቶችን ህይወት መመርመር ጀመርኩኝ። እናም አንድ ነገር ተረዳሁኝ 'ፕሮቴስታንት(Protestant) ቤተክርስቲያን ብሎ የሚጠራው በታሪክ ውስጥ ካየኋቸው አብያተክርስቲያናት ፈፅሞ የተለየ ነው። ልዩነቱም የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን በመፅሐፍ ቅዱስ ጥናት ላይ የተመሰረቱ አይደሉም በተጨማሪም ልቅ የሆነ የሙዚቃ አምልኮን "አምልኮ" ብላ የምታቀርብ ናት። በተጨማሪም የተወሰኑ ቡድኖች የሚመሠርቱትና የሚመሩት ነው።ጥንታዊቷ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ግን ፍፁም መፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ ሥርዓተ አምልኮ ያላት እና የተወሰኑ ቡድኖች የማይመሯት(በመንፈስ ቅዱስ የምትመራ):የአምልኮ ሥርዓቷ(ቅዳሴ:ዝማሬ:ማህሌት) ወንጌል(መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ይህም ነፍስ እግዚአብሔርን እንድታገኝ የሚያስችል ነው ።ይህንንም የቤተክርስቲያኒቷን ቅዱሳን አባቶች ህይወት በምመረምር ወቅት አረጋግጫለሁ።"
ይህንን ፅሁፉን ሲቋጭ ለፕሮቴስታንት ወንድሞች እና እህቶች "እናም ወንድሞቼ "ቤተክርስቲያን ተመልከቱ"።" ይላል።
| ቤተክርስቲያንን አየኋት + አወኳት + ወደድኳት| ቅዱስ ያሬድ |
ትርጉም | ዲያቆን አቤሴሎም ድንቅአለም
ይህንን ፅሁፉን ሲቋጭ ለፕሮቴስታንት ወንድሞች እና እህቶች "እናም ወንድሞቼ "ቤተክርስቲያን ተመልከቱ"።" ይላል።
| ቤተክርስቲያንን አየኋት + አወኳት + ወደድኳት| ቅዱስ ያሬድ |
ትርጉም | ዲያቆን አቤሴሎም ድንቅአለም
tgoop.com/learn_with_John/496
Create:
Last Update:
Last Update:
እውነትን ወደ ማወቅ የደረሰው የፕሮቴስታንት መምህር(Patric M.peace) እንዲህ ይላል"የጥንታዊቷ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትን ምን እንደሚመስሉ(ሥርዓተ አምልኮ) ለማወቅ በጥልቀት መመራመር እና ማንበብ ጀመርኩኝ ።በተጨማሪም የጥንታዊቷ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት አባቶችን ህይወት መመርመር ጀመርኩኝ። እናም አንድ ነገር ተረዳሁኝ 'ፕሮቴስታንት(Protestant) ቤተክርስቲያን ብሎ የሚጠራው በታሪክ ውስጥ ካየኋቸው አብያተክርስቲያናት ፈፅሞ የተለየ ነው። ልዩነቱም የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን በመፅሐፍ ቅዱስ ጥናት ላይ የተመሰረቱ አይደሉም በተጨማሪም ልቅ የሆነ የሙዚቃ አምልኮን "አምልኮ" ብላ የምታቀርብ ናት። በተጨማሪም የተወሰኑ ቡድኖች የሚመሠርቱትና የሚመሩት ነው።ጥንታዊቷ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ግን ፍፁም መፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ ሥርዓተ አምልኮ ያላት እና የተወሰኑ ቡድኖች የማይመሯት(በመንፈስ ቅዱስ የምትመራ):የአምልኮ ሥርዓቷ(ቅዳሴ:ዝማሬ:ማህሌት) ወንጌል(መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ይህም ነፍስ እግዚአብሔርን እንድታገኝ የሚያስችል ነው ።ይህንንም የቤተክርስቲያኒቷን ቅዱሳን አባቶች ህይወት በምመረምር ወቅት አረጋግጫለሁ።"
ይህንን ፅሁፉን ሲቋጭ ለፕሮቴስታንት ወንድሞች እና እህቶች "እናም ወንድሞቼ "ቤተክርስቲያን ተመልከቱ"።" ይላል።
| ቤተክርስቲያንን አየኋት + አወኳት + ወደድኳት| ቅዱስ ያሬድ |
ትርጉም | ዲያቆን አቤሴሎም ድንቅአለም
ይህንን ፅሁፉን ሲቋጭ ለፕሮቴስታንት ወንድሞች እና እህቶች "እናም ወንድሞቼ "ቤተክርስቲያን ተመልከቱ"።" ይላል።
| ቤተክርስቲያንን አየኋት + አወኳት + ወደድኳት| ቅዱስ ያሬድ |
ትርጉም | ዲያቆን አቤሴሎም ድንቅአለም
BY እልመስጦአግያ+++




Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/496