KEGEDLATANDEBET Telegram 3630
Forwarded from የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (moges Zedingl)
#finding_of_the_true_cross
ሮማውያን ወንጀለኛን በተለያየ ቅርፅ የተመሳቀለ እንጨት ግንድ ላይ ሰቅለው ይገድሉ ነበር።ቅርፆቹም

አንድ ወጥ ግንድ ፦ ሁለት እጆቹ ተደራርበው ወደ ላይ ወጥረው ሁለት እግሮቹም ደራርበው በሚስማር ይቸነክሩበታል

ተቃራኒ አቅጣጫ የሚመሳቀል ሁለት ግንድ፦ እጆቹና እግሮቹ እያንዳንዳቸውን ለየብቻ በተቃራኒ አቅጣጫ ወጥረው ይቸነክሩበታል

#T ወደ ታችና ወደ ጎን የሚመሳቀል ሁለት ግንድ፦ ይህ የተለመደ መስቀያ ነበር ሁለት እጆቹና እሮቹ በሚስማር ይቸነክሩበታል ወይም ሁለቱ እጆቹ ወደ ተቃራኒ ኣቅጣጫ ኣስረው እግሩን ይቸነክሩበታል

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል ለ288 ዓመታት አይሁድ ቀብረውት ስለነበረ እስከ አራተኛው መቶ ክ/ዘ የነበሩት ክርስቲያኖች፥ክርስቶስ በየትኛው የመስቀል(መስቀያ) ግንድ ዓይነት እንደተሰቀለ ትክክለኛና አንድ አይነት መረጃ አልነበራቸውም።የንጉስ ቆስጠንጢኖስ(ኮንስታንቲኖፕል) እናት የሆነችው ቅድስት ሄለና(ኤለና:ኢለኒ) ባየችው ራዕይ መሰረት የክርስቶስን መስቀል የተቀበረበትን ቦታ ፈልጋ አግኝታና አስቆፍራ ካስወጣችው በኋላ ግን እውነተኛው የክርስቶስ መስቀል ታወቀ።

በምዕራብና ምስራቅ በሮም መንግስት ግዛቶች ውስጥ የነበረችው ቤተ ክርስቲያን ነፃነትዋን በንጉስ ቆስጠንጢኖስ ከታወጀበት ጊዜ አንስቶም
የምዕራብና የምስራቅ አብያተ ክርስቲያን ይህንን ቀን "የእውነተኛው መስቀል መገኘት-finding of the true cross" ብለው ያከብሩታል።በኛ መጋቢት 10 ይከበራል።



tgoop.com/kegedlatandebet/3630
Create:
Last Update:

#finding_of_the_true_cross
ሮማውያን ወንጀለኛን በተለያየ ቅርፅ የተመሳቀለ እንጨት ግንድ ላይ ሰቅለው ይገድሉ ነበር።ቅርፆቹም

አንድ ወጥ ግንድ ፦ ሁለት እጆቹ ተደራርበው ወደ ላይ ወጥረው ሁለት እግሮቹም ደራርበው በሚስማር ይቸነክሩበታል

ተቃራኒ አቅጣጫ የሚመሳቀል ሁለት ግንድ፦ እጆቹና እግሮቹ እያንዳንዳቸውን ለየብቻ በተቃራኒ አቅጣጫ ወጥረው ይቸነክሩበታል

#T ወደ ታችና ወደ ጎን የሚመሳቀል ሁለት ግንድ፦ ይህ የተለመደ መስቀያ ነበር ሁለት እጆቹና እሮቹ በሚስማር ይቸነክሩበታል ወይም ሁለቱ እጆቹ ወደ ተቃራኒ ኣቅጣጫ ኣስረው እግሩን ይቸነክሩበታል

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል ለ288 ዓመታት አይሁድ ቀብረውት ስለነበረ እስከ አራተኛው መቶ ክ/ዘ የነበሩት ክርስቲያኖች፥ክርስቶስ በየትኛው የመስቀል(መስቀያ) ግንድ ዓይነት እንደተሰቀለ ትክክለኛና አንድ አይነት መረጃ አልነበራቸውም።የንጉስ ቆስጠንጢኖስ(ኮንስታንቲኖፕል) እናት የሆነችው ቅድስት ሄለና(ኤለና:ኢለኒ) ባየችው ራዕይ መሰረት የክርስቶስን መስቀል የተቀበረበትን ቦታ ፈልጋ አግኝታና አስቆፍራ ካስወጣችው በኋላ ግን እውነተኛው የክርስቶስ መስቀል ታወቀ።

በምዕራብና ምስራቅ በሮም መንግስት ግዛቶች ውስጥ የነበረችው ቤተ ክርስቲያን ነፃነትዋን በንጉስ ቆስጠንጢኖስ ከታወጀበት ጊዜ አንስቶም
የምዕራብና የምስራቅ አብያተ ክርስቲያን ይህንን ቀን "የእውነተኛው መስቀል መገኘት-finding of the true cross" ብለው ያከብሩታል።በኛ መጋቢት 10 ይከበራል።

BY ከገድላት ኣንደበት ke gedlat andebet







Share with your friend now:
tgoop.com/kegedlatandebet/3630

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information.
from us


Telegram ከገድላት ኣንደበት ke gedlat andebet
FROM American