Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/hustudentcouncil/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
HU STUDENT UNION OFFICIAL@hustudentcouncil P.1051
HUSTUDENTCOUNCIL Telegram 1051
እንኳን ደስ አላችሁ 🎊
መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወርቃማ እድል ይዞ ከተፍ ብሏል!!

🕹 በ ድሮን ቴክኖሎጂ
🧪 በጦር መሳሪያ ማምረት ቴክኖሎጂ
🛰 በሳይበር ሴክዩሪቲ
🚀 በሮኬት ሳይንስ
🩺 በጤና ሳይንስ
⚖️ በህግ እና አመራር ዘርፎች
👷‍♂በኢንጅነሪንግ ዘርፎች እና በመሳሰሉት ፊልዶች ላይ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች የተዘጋጁትን እንቁ እድሎች ለተማሪዎች ገለጻ የሚደረግበት ፕሮግራም ሰለተመቻቸ ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ::

🗓 ማክሰኞ, ሚያዝያ 28
🕓 ከቀኑ 8:00
📍በአፍሪካ አዳራሽ

‼️ይህ የትምህርት እድል በሁሉም የትምሀርት ዘርፍ ላይ ያሉ ተማሪዎችን እንዲሁም ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በተያያዥ ዘርፎች ላይ ለመስራት የሚያስቡ ተማሪዎችን በሙሉ ይመለከታል::
4👍2



tgoop.com/hustudentcouncil/1051
Create:
Last Update:

እንኳን ደስ አላችሁ 🎊
መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወርቃማ እድል ይዞ ከተፍ ብሏል!!

🕹 በ ድሮን ቴክኖሎጂ
🧪 በጦር መሳሪያ ማምረት ቴክኖሎጂ
🛰 በሳይበር ሴክዩሪቲ
🚀 በሮኬት ሳይንስ
🩺 በጤና ሳይንስ
⚖️ በህግ እና አመራር ዘርፎች
👷‍♂በኢንጅነሪንግ ዘርፎች እና በመሳሰሉት ፊልዶች ላይ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች የተዘጋጁትን እንቁ እድሎች ለተማሪዎች ገለጻ የሚደረግበት ፕሮግራም ሰለተመቻቸ ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ::

🗓 ማክሰኞ, ሚያዝያ 28
🕓 ከቀኑ 8:00
📍በአፍሪካ አዳራሽ

‼️ይህ የትምህርት እድል በሁሉም የትምሀርት ዘርፍ ላይ ያሉ ተማሪዎችን እንዲሁም ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በተያያዥ ዘርፎች ላይ ለመስራት የሚያስቡ ተማሪዎችን በሙሉ ይመለከታል::

BY HU STUDENT UNION OFFICIAL




Share with your friend now:
tgoop.com/hustudentcouncil/1051

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. Informative
from us


Telegram HU STUDENT UNION OFFICIAL
FROM American