HABESHAH Telegram 42
፩) ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
፪) ቅዱስ ማርቆስ
፫) አናንዮስ
፬) መልዮስ
፭) ካርዳኖስ
፮) ፐሪሙስ
፯) ዮስጦስ
፰) ኦማንየስ
፱) ማርያኒስ
፲) ክላንድንያስ
፲፩) አግሪጳኖስ
፲፪) ዩልያኖስ
፲፫) ዲሜጥሮስ ፩ኛ (ባሕረ ሐሳብ የተገለጠለት)
፲፬) ኤራቅሊስ
፲፭) ዲዮናስዮስ
፲፮) ማክሲመስ
፲፯) ቴዎናስ
፲፰) ጴጥሮስ ፩ኛ (ተፍጻሜተ ሰማዕት)
፲፱) አኪላስ
፳) እለእስክንድሮስ ፩ኛ (የጉባኤ ኒቅያ አፈጉባኤ)
፳፩) አትናቴዎስ
፳፪) ጴጥሮስ ፪ኛ
፳፫) ጢሞቴዎስ ፩ኛ (የጉባኤ ቁስጥንጥንያ አፈጉባኤ)

፳፬) ቴዎፍሎስ
፳፭) ቅዱስ ቄርሎስ ፩ኛ (የጉባኤ ኤፌሶን አፈ ጉባኤ

፳፮) ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ፩ኛ
፳፯) ጢሞቴዎስ ፪ኛ
፳፰) ጴጥሮስ ፫ኛ
፳፱) አትናቴዎስ ፪ኛ
፴) ዮሐንስ ፩ኛ
፴፩) ዮሐንስ ፪ኛ
፴፪) ዲዮስቆሮስ ፪ኛ
፴፫) ጢሞቴዎስ ፫ኛ
፴፬) ቴዎዶስዮስ ፩ኛ
፴፭) ጴጥሮስ ፬ኛ
፴፮) ድምያኖስ
፴፯) አንስታትዮስ
፴፰) እንድራኒቆስ
፴፱) ብንያሚ ፩ኛ
፵) አጋቶን
፵፩) ዮሐንስ ፫ኛ
፵፪) ይስሐቅ
፵፫) ስምዖን ፩ኛ
፵፬) እለእስክንድሮስ ፪ኛ
፵፭) ቆዝሞስ ፩ኛ
፵፮) ቴዎድሮስ ፩ኛ
፵፯) ሚካኤል ፩ኛ
፵፰) ሚናስ ፩ኛ
፵፱) ዮሐንስ ፬ኛ
፶) ማርቆስ ፪ኛ
፶፩) ያዕቆብ
፶፪) ስምዖን ፪ኛ
፶፫) ዮሴፍ ፩ኛ
፶፬) ሚካኤል ፪ኛ
፶፭) ቆዝሞስ ፪ኛ
፶፮) ሱንትዩ ፩ኛ
፶፯) ሚካኤል ፫ኛ
፶፰) ገብርኤል ፩ኛ
፶፱) ቆዝሞስ ፫ኛ
፷) መቃርዮስ ፩ኛ
፷፩) ቴዎፋኖስ
፷፪) ሚናስ ፪ኛ
፷፫) አብርሃም
፷፬) ፊላታዎስ
፷፭) ዘካርያስ
፷፮) ሱንትዩ ፪ኛ
፷፯) ክርስቶዶሉስ
፷፰) ቄርሎስ ፪ኛ
፷፱) ሚካኤል ፬ኛ
፸) መቃርዮስ ፪ኛ
፸፩) ገብርኤል ፪ኛ
፸፪) ሚካኤል ፬ኛ
፸፫) ዮሐንስ ፭ኛ
፸፬) ማርቆስ ፫ኛ
፸፭) ዮሐንስ ፮ኛ
፸፮) ቄርሎስ ፫ኛ
፸፯) አትናቴዎስ ፫ኛ
፸፰) ገብርኤል ፫ኛ
፸፱) ዮሐንስ ፯ኛ
፹) ቴዎዶስዮስ ፪ኛ
፹፩) ዮሐንስ ፰ኛ
፹፪) ዮሐንስ ፱ኛ
፹፫) ብንያሚ ፪ኛ
፹፬) ጴጥሮስ ፬ኛ
፹፭) ማርቆስ ፭ኛ
፹፮) ዮሐንስ ፲ኛ
፹፯) ገብርኤል ፬ኛ
፹፰) ማቴዎስ ፩ኛ
፹፱) ገብርኤል ፭ኛ
፺) ዮሐንስ ፲፩ኛ
፺፩) ማቴዎስ ፪ኛ
፺፪) ገብርኤል ፮ኛ
፺፫) ሚካኤል ፭ኛ
፺፬) ዮሐንስ ፲፪ኛ
፺፭) ዮሐንስ ፲፫ኛ
፺፮) ገብርኤል ፯ኛ
፺፯) ዮሐንስ ፲፬ኛ
፺፰) ገብርኤል ፰ኛ
፺፱) ማርቆስ ፭ኛ
፻) ዮሐንስ ፲፭ኛ
፻፩) ማቴዎስ ፫ኛ
፻፪) ማርቆስ ፮ኛ
፻፫) ማቴዎስ ፬ኛ
፻፬) ዮሐንስ ፲፮ኛ
፻፭) ጴጥሮስ ፭ኛ
፻፮) ዮሐንስ ፲፯ኛ
፻፯) ማርቆስ ፯ኛ
፻፰) ዮሐንስ ፲፰ኛ
፻፱) ማርቆስ ፰ኛ
፻፲) ጴጥሮስ ፮ኛ
፻፲፩) ቄርሎስ ፬ኛ
፻፲፪) ዲሜጥሮስ ፪ኛ
፻፲፫) ቄርሎስ ፭ኛ
፻፲፬) ዮሐንስ ፲፱ኛ
፻፲፭) መቃርዮስ ፫ኛ
፻፲፮) ዮሳብ ፪ኛ
፻፲፯) ቄርሎስ ፮ኛ
፻፲፰) አቡነ ባስልዮስ ዘኢትዮጵያ
፻፲፱) አቡነ ቴዎፍሎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳) አቡነ ተክለሃይማኖት ዘኢትዮጵያ
፻፳፩) አቡነ መርቆሬዎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳፪) አቡነ ጳውሎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳፫) አቡነ ማትያስ ዘኢትዮጵያ

የክህነት ምንጭ ከሆነው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጀምሮ እስከአሁኑ ፓትርያርካችን እስከ አቡነ ማትያስ ያለው የክህነት ቅብብሎሽ ከላይ ያለውን ይመስላል። የእያንዳንዱ ቄስ፣ ዲያቆን፣ ጳጳስ ክህነት ቢቆጠር ነቁ እና የክህነቱ ባለቤት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።

በጉልበት ራሳቸውን የሾሙ እና ከቀኖና ቤተክርስቲያን ባፈነገጠ መልኩ የተሿሿሙ ሰዎች ክርስቶሳዊ የሆነው ክህነት የላቸውም። ይህም ማለት ቀድሰው ምሥጢራትን አይለውጡም። ጸጋ እግዚአብሔርን አያሰጡም። ስለዚህ ሕገወጥነትን አምርረን ልንቃወም ይገባናል።
                      
@ መ/ር በትረማርያም አበባው



tgoop.com/habeshah/42
Create:
Last Update:

፩) ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
፪) ቅዱስ ማርቆስ
፫) አናንዮስ
፬) መልዮስ
፭) ካርዳኖስ
፮) ፐሪሙስ
፯) ዮስጦስ
፰) ኦማንየስ
፱) ማርያኒስ
፲) ክላንድንያስ
፲፩) አግሪጳኖስ
፲፪) ዩልያኖስ
፲፫) ዲሜጥሮስ ፩ኛ (ባሕረ ሐሳብ የተገለጠለት)
፲፬) ኤራቅሊስ
፲፭) ዲዮናስዮስ
፲፮) ማክሲመስ
፲፯) ቴዎናስ
፲፰) ጴጥሮስ ፩ኛ (ተፍጻሜተ ሰማዕት)
፲፱) አኪላስ
፳) እለእስክንድሮስ ፩ኛ (የጉባኤ ኒቅያ አፈጉባኤ)
፳፩) አትናቴዎስ
፳፪) ጴጥሮስ ፪ኛ
፳፫) ጢሞቴዎስ ፩ኛ (የጉባኤ ቁስጥንጥንያ አፈጉባኤ)

፳፬) ቴዎፍሎስ
፳፭) ቅዱስ ቄርሎስ ፩ኛ (የጉባኤ ኤፌሶን አፈ ጉባኤ

፳፮) ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ፩ኛ
፳፯) ጢሞቴዎስ ፪ኛ
፳፰) ጴጥሮስ ፫ኛ
፳፱) አትናቴዎስ ፪ኛ
፴) ዮሐንስ ፩ኛ
፴፩) ዮሐንስ ፪ኛ
፴፪) ዲዮስቆሮስ ፪ኛ
፴፫) ጢሞቴዎስ ፫ኛ
፴፬) ቴዎዶስዮስ ፩ኛ
፴፭) ጴጥሮስ ፬ኛ
፴፮) ድምያኖስ
፴፯) አንስታትዮስ
፴፰) እንድራኒቆስ
፴፱) ብንያሚ ፩ኛ
፵) አጋቶን
፵፩) ዮሐንስ ፫ኛ
፵፪) ይስሐቅ
፵፫) ስምዖን ፩ኛ
፵፬) እለእስክንድሮስ ፪ኛ
፵፭) ቆዝሞስ ፩ኛ
፵፮) ቴዎድሮስ ፩ኛ
፵፯) ሚካኤል ፩ኛ
፵፰) ሚናስ ፩ኛ
፵፱) ዮሐንስ ፬ኛ
፶) ማርቆስ ፪ኛ
፶፩) ያዕቆብ
፶፪) ስምዖን ፪ኛ
፶፫) ዮሴፍ ፩ኛ
፶፬) ሚካኤል ፪ኛ
፶፭) ቆዝሞስ ፪ኛ
፶፮) ሱንትዩ ፩ኛ
፶፯) ሚካኤል ፫ኛ
፶፰) ገብርኤል ፩ኛ
፶፱) ቆዝሞስ ፫ኛ
፷) መቃርዮስ ፩ኛ
፷፩) ቴዎፋኖስ
፷፪) ሚናስ ፪ኛ
፷፫) አብርሃም
፷፬) ፊላታዎስ
፷፭) ዘካርያስ
፷፮) ሱንትዩ ፪ኛ
፷፯) ክርስቶዶሉስ
፷፰) ቄርሎስ ፪ኛ
፷፱) ሚካኤል ፬ኛ
፸) መቃርዮስ ፪ኛ
፸፩) ገብርኤል ፪ኛ
፸፪) ሚካኤል ፬ኛ
፸፫) ዮሐንስ ፭ኛ
፸፬) ማርቆስ ፫ኛ
፸፭) ዮሐንስ ፮ኛ
፸፮) ቄርሎስ ፫ኛ
፸፯) አትናቴዎስ ፫ኛ
፸፰) ገብርኤል ፫ኛ
፸፱) ዮሐንስ ፯ኛ
፹) ቴዎዶስዮስ ፪ኛ
፹፩) ዮሐንስ ፰ኛ
፹፪) ዮሐንስ ፱ኛ
፹፫) ብንያሚ ፪ኛ
፹፬) ጴጥሮስ ፬ኛ
፹፭) ማርቆስ ፭ኛ
፹፮) ዮሐንስ ፲ኛ
፹፯) ገብርኤል ፬ኛ
፹፰) ማቴዎስ ፩ኛ
፹፱) ገብርኤል ፭ኛ
፺) ዮሐንስ ፲፩ኛ
፺፩) ማቴዎስ ፪ኛ
፺፪) ገብርኤል ፮ኛ
፺፫) ሚካኤል ፭ኛ
፺፬) ዮሐንስ ፲፪ኛ
፺፭) ዮሐንስ ፲፫ኛ
፺፮) ገብርኤል ፯ኛ
፺፯) ዮሐንስ ፲፬ኛ
፺፰) ገብርኤል ፰ኛ
፺፱) ማርቆስ ፭ኛ
፻) ዮሐንስ ፲፭ኛ
፻፩) ማቴዎስ ፫ኛ
፻፪) ማርቆስ ፮ኛ
፻፫) ማቴዎስ ፬ኛ
፻፬) ዮሐንስ ፲፮ኛ
፻፭) ጴጥሮስ ፭ኛ
፻፮) ዮሐንስ ፲፯ኛ
፻፯) ማርቆስ ፯ኛ
፻፰) ዮሐንስ ፲፰ኛ
፻፱) ማርቆስ ፰ኛ
፻፲) ጴጥሮስ ፮ኛ
፻፲፩) ቄርሎስ ፬ኛ
፻፲፪) ዲሜጥሮስ ፪ኛ
፻፲፫) ቄርሎስ ፭ኛ
፻፲፬) ዮሐንስ ፲፱ኛ
፻፲፭) መቃርዮስ ፫ኛ
፻፲፮) ዮሳብ ፪ኛ
፻፲፯) ቄርሎስ ፮ኛ
፻፲፰) አቡነ ባስልዮስ ዘኢትዮጵያ
፻፲፱) አቡነ ቴዎፍሎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳) አቡነ ተክለሃይማኖት ዘኢትዮጵያ
፻፳፩) አቡነ መርቆሬዎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳፪) አቡነ ጳውሎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳፫) አቡነ ማትያስ ዘኢትዮጵያ

የክህነት ምንጭ ከሆነው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጀምሮ እስከአሁኑ ፓትርያርካችን እስከ አቡነ ማትያስ ያለው የክህነት ቅብብሎሽ ከላይ ያለውን ይመስላል። የእያንዳንዱ ቄስ፣ ዲያቆን፣ ጳጳስ ክህነት ቢቆጠር ነቁ እና የክህነቱ ባለቤት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።

በጉልበት ራሳቸውን የሾሙ እና ከቀኖና ቤተክርስቲያን ባፈነገጠ መልኩ የተሿሿሙ ሰዎች ክርስቶሳዊ የሆነው ክህነት የላቸውም። ይህም ማለት ቀድሰው ምሥጢራትን አይለውጡም። ጸጋ እግዚአብሔርን አያሰጡም። ስለዚህ ሕገወጥነትን አምርረን ልንቃወም ይገባናል።
                      
@ መ/ር በትረማርያም አበባው

BY ዘ-ሐበሻ


Share with your friend now:
tgoop.com/habeshah/42

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Concise Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. Step-by-step tutorial on desktop: Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up.
from us


Telegram ዘ-ሐበሻ
FROM American