HABESHAH Telegram 31
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለትግራይ ክልል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች
=======#=======

ሰኞ ሐምሌ 3 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በጦርነቱ ወቅት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ እና ለመልሶ ግንባታ የሚውል የ 20 ሚልየን ብር ድጋፍ አድርጓል።

በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የተመራውና የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአገር ሽማግሌዎችና ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎች ያሉት የሰላም ልዑክ፤ ይህንን ድጋፍ ለማስረከብ እና በትግራይ ክልል ከሚገኙ አህጉረ ስብከት ሊቃነ ጳጳሳት ጋር ለመወያየት ወደ መቐለ ማቅናቱ ይታወቃል፡፡

ቅዱስነታቸው ልዑካኖቹን መርተው መቀሌ ዓለም ዓቀፍ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ፤ የትግራይ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በክልል ትግራይ በጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች የፈቀደውን ሃያ ሚሊዮን ብር የሰላም ልዑኩ ለክልሉ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ አስረክቧል፡፡

በድጋፍ ርክክብ መርሐ ግብሩ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እና ልዑካን ቡድኑ ተገኝተዋል፡፡



tgoop.com/habeshah/31
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለትግራይ ክልል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች
=======#=======

ሰኞ ሐምሌ 3 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በጦርነቱ ወቅት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ እና ለመልሶ ግንባታ የሚውል የ 20 ሚልየን ብር ድጋፍ አድርጓል።

በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የተመራውና የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአገር ሽማግሌዎችና ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎች ያሉት የሰላም ልዑክ፤ ይህንን ድጋፍ ለማስረከብ እና በትግራይ ክልል ከሚገኙ አህጉረ ስብከት ሊቃነ ጳጳሳት ጋር ለመወያየት ወደ መቐለ ማቅናቱ ይታወቃል፡፡

ቅዱስነታቸው ልዑካኖቹን መርተው መቀሌ ዓለም ዓቀፍ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ፤ የትግራይ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በክልል ትግራይ በጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች የፈቀደውን ሃያ ሚሊዮን ብር የሰላም ልዑኩ ለክልሉ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ አስረክቧል፡፡

በድጋፍ ርክክብ መርሐ ግብሩ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እና ልዑካን ቡድኑ ተገኝተዋል፡፡

BY ዘ-ሐበሻ








Share with your friend now:
tgoop.com/habeshah/31

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. Write your hashtags in the language of your target audience. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up.
from us


Telegram ዘ-ሐበሻ
FROM American