HABESHAH Telegram 28
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለትግራይ ክልል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች
=======#=======

ሰኞ ሐምሌ 3 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በጦርነቱ ወቅት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ እና ለመልሶ ግንባታ የሚውል የ 20 ሚልየን ብር ድጋፍ አድርጓል።

በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የተመራውና የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአገር ሽማግሌዎችና ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎች ያሉት የሰላም ልዑክ፤ ይህንን ድጋፍ ለማስረከብ እና በትግራይ ክልል ከሚገኙ አህጉረ ስብከት ሊቃነ ጳጳሳት ጋር ለመወያየት ወደ መቐለ ማቅናቱ ይታወቃል፡፡

ቅዱስነታቸው ልዑካኖቹን መርተው መቀሌ ዓለም ዓቀፍ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ፤ የትግራይ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በክልል ትግራይ በጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች የፈቀደውን ሃያ ሚሊዮን ብር የሰላም ልዑኩ ለክልሉ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ አስረክቧል፡፡

በድጋፍ ርክክብ መርሐ ግብሩ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እና ልዑካን ቡድኑ ተገኝተዋል፡፡



tgoop.com/habeshah/28
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለትግራይ ክልል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች
=======#=======

ሰኞ ሐምሌ 3 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በጦርነቱ ወቅት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ እና ለመልሶ ግንባታ የሚውል የ 20 ሚልየን ብር ድጋፍ አድርጓል።

በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የተመራውና የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአገር ሽማግሌዎችና ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎች ያሉት የሰላም ልዑክ፤ ይህንን ድጋፍ ለማስረከብ እና በትግራይ ክልል ከሚገኙ አህጉረ ስብከት ሊቃነ ጳጳሳት ጋር ለመወያየት ወደ መቐለ ማቅናቱ ይታወቃል፡፡

ቅዱስነታቸው ልዑካኖቹን መርተው መቀሌ ዓለም ዓቀፍ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ፤ የትግራይ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በክልል ትግራይ በጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች የፈቀደውን ሃያ ሚሊዮን ብር የሰላም ልዑኩ ለክልሉ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ አስረክቧል፡፡

በድጋፍ ርክክብ መርሐ ግብሩ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እና ልዑካን ቡድኑ ተገኝተዋል፡፡

BY ዘ-ሐበሻ








Share with your friend now:
tgoop.com/habeshah/28

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram channels fall into two types: Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram ዘ-ሐበሻ
FROM American