HABESHAH Telegram 27
ይህች አንዲት ፍሬ ልጅ በእልህና ሲቃ ውስጥ ሆና የዛሬ አሳዛኝ ሁነትን የተጋፈጠችበት አጭር ቪዲዮን አየሁ። በቪዲዮው ይህች አንዲት ፍሬ ልጅ በፖሊስ ተግባር ተናዳ፣ ተበሳጭታ፣ በእንባ ሲቃ ውስጥ ሆና የጠላት ወረዳ በድንገት እንደገባ ሁሉ ሰዉ የጪስ ቦምብ ተወርውሮበት ሲደበደብና ሲሮጥ እንዲህ ትላለች፣

"ቅዱስ ጊዮርጊስ ያድናችኋል፤
አትሩጡ ፈረሰኛው ይመጣል።
እንደዚህ እንዳስለቀሱን አይቀርም"

ይህን ካየሁ በኋላ፣

ልኩራ? ልደነቅ? ልዘን? ላልቅስ? ተስፋ ልሰንቅ፣ ተስፋ ልቁረጥ፣ በሀገሬ ሁኔታ ሆድ ይባሰኝ?

ይህች አንዲት ፍሬ ልጅ፣ የአድዋ ድል በዓልን ለማክበር በሄደችበት የተመለከተችው ጭካኔ እምነቷን፣ ሀገሯን መውደዷን፣ እልህና ተስፋዋን፣ ጀግንነቷን በአንድነት ወለል አድርጎ አሳየኝ።

የስርዓቱን የሞራል መሰረት የነቀነቀ ሆኖ አገኘሁት።

በልጅቷ ላይ ያየሁት የመንፈስ ወኔ የሚያስቀና ነው። እምነትና ተስፋዋ ምድር የሚያርድ ነው።

የስርዓቱን የሞራል መሰረት ነቀነቀችው

መንግስት ከዚህች ልጅ ጋር መጋጠሙ እጅግ የሚያሳፍር ነው

MuKtarovich Ustanova



tgoop.com/habeshah/27
Create:
Last Update:

ይህች አንዲት ፍሬ ልጅ በእልህና ሲቃ ውስጥ ሆና የዛሬ አሳዛኝ ሁነትን የተጋፈጠችበት አጭር ቪዲዮን አየሁ። በቪዲዮው ይህች አንዲት ፍሬ ልጅ በፖሊስ ተግባር ተናዳ፣ ተበሳጭታ፣ በእንባ ሲቃ ውስጥ ሆና የጠላት ወረዳ በድንገት እንደገባ ሁሉ ሰዉ የጪስ ቦምብ ተወርውሮበት ሲደበደብና ሲሮጥ እንዲህ ትላለች፣

"ቅዱስ ጊዮርጊስ ያድናችኋል፤
አትሩጡ ፈረሰኛው ይመጣል።
እንደዚህ እንዳስለቀሱን አይቀርም"

ይህን ካየሁ በኋላ፣

ልኩራ? ልደነቅ? ልዘን? ላልቅስ? ተስፋ ልሰንቅ፣ ተስፋ ልቁረጥ፣ በሀገሬ ሁኔታ ሆድ ይባሰኝ?

ይህች አንዲት ፍሬ ልጅ፣ የአድዋ ድል በዓልን ለማክበር በሄደችበት የተመለከተችው ጭካኔ እምነቷን፣ ሀገሯን መውደዷን፣ እልህና ተስፋዋን፣ ጀግንነቷን በአንድነት ወለል አድርጎ አሳየኝ።

የስርዓቱን የሞራል መሰረት የነቀነቀ ሆኖ አገኘሁት።

በልጅቷ ላይ ያየሁት የመንፈስ ወኔ የሚያስቀና ነው። እምነትና ተስፋዋ ምድር የሚያርድ ነው።

የስርዓቱን የሞራል መሰረት ነቀነቀችው

መንግስት ከዚህች ልጅ ጋር መጋጠሙ እጅግ የሚያሳፍር ነው

MuKtarovich Ustanova

BY ዘ-ሐበሻ




Share with your friend now:
tgoop.com/habeshah/27

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa.
from us


Telegram ዘ-ሐበሻ
FROM American