GITIM_MENFESAWI Telegram 2753
ከአባቶች አንደበት 🙏🙏🙏

"ጸሎት የማያፈቅር ሰው ብታይ ምንም ዓይነት በጎ ነገር በውስጡ እንደሌለ ትረዳለኽ - ወደ እግዚአብሔር የማይጸልይ ከኾነ በመንፈሳዊነቱ ሞቷል ሕይወትም የለውም"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

"ጸሎት ችላ የሚል ሰው እንዲኹም ለንስሐ የሚያበቃ ሌላ በር አለ ብሎ የሚያስብ በዲያቢሎስ ተሸንግሏል"
ማር ይስሐቅ

"ጸሎት አእምሮን ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ነው"
ማር ይስሐቅ"

ሙሽራውን ሰውቶ ለሙሽራይይቱ የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነገር ነው? መላዕክት ሊነኩት የማይቻላቸውን ምድራዊና አፈር ሲሆን በእጆቹ ዳሶ ፈትቶ ሙሽሪትን በስብከቱ ጠርቶ ሙሽራውን የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነው? ለእዚህ መደነቅ ይገባል፡፡"
...#አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ                    
  -------------
@gitim_menfesawi



tgoop.com/gitim_menfesawi/2753
Create:
Last Update:

ከአባቶች አንደበት 🙏🙏🙏

"ጸሎት የማያፈቅር ሰው ብታይ ምንም ዓይነት በጎ ነገር በውስጡ እንደሌለ ትረዳለኽ - ወደ እግዚአብሔር የማይጸልይ ከኾነ በመንፈሳዊነቱ ሞቷል ሕይወትም የለውም"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

"ጸሎት ችላ የሚል ሰው እንዲኹም ለንስሐ የሚያበቃ ሌላ በር አለ ብሎ የሚያስብ በዲያቢሎስ ተሸንግሏል"
ማር ይስሐቅ

"ጸሎት አእምሮን ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ነው"
ማር ይስሐቅ"

ሙሽራውን ሰውቶ ለሙሽራይይቱ የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነገር ነው? መላዕክት ሊነኩት የማይቻላቸውን ምድራዊና አፈር ሲሆን በእጆቹ ዳሶ ፈትቶ ሙሽሪትን በስብከቱ ጠርቶ ሙሽራውን የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነው? ለእዚህ መደነቅ ይገባል፡፡"
...#አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ                    
  -------------
@gitim_menfesawi

BY ከራድዮን


Share with your friend now:
tgoop.com/gitim_menfesawi/2753

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. Some Telegram Channels content management tips Write your hashtags in the language of your target audience. Users are more open to new information on workdays rather than weekends.
from us


Telegram ከራድዮን
FROM American