GITIM_MENFESAWI Telegram 2627
+ አባቶቻችን እንዲህ አሉ +

"እሳትና ውኃን ማዋሐድ እንደ ማይቻል በሰው ኃጥያት መፍረድም በራስ ኃጥያት ከመፀፀት ጋር አብሮ አይሄድም"ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው

"የማያማትብ እጅ ቀኙም ግራውም አንድ ነው"አባ ፓስዮስ ዘደብረ አቶስ

"እግዚአብሔር ለኃጥያተኛ ሰው ያለው ፍቅር ፃድቅ ሰው ለእግዚአብሔር ካለው ፍቅር ይበልጣል"አባ አርሳኒ

"ዕለትን የሰጠህ እርሱ ለዕለት የሚበቃህንም ይሰጥሀል"ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

"ለኃጥያተኛ ክንፍህን ዘርጋለት።ኃጥያቱን ልትሸከምለት ባትችል እንኳን ሸፍንለት"ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ

"ይቅር ካላልክ ገነትም ይቅርብህ"አባ ኤፍሬም አረጋዊ

"እጅግ ምርጡ ፀሎት "ጌታ ሆይ አንተ ሁሉን ታውቃለህ የፈቀድከውን አድርግልኝ" ማለት ነው"ባህታዊ ቴዎፋን

"እንግዲህ እንደ እግዚአብሔር ምርጦች ቅዱሳን ሆናችሁ የተወደዳችሁም ሆናችሁ÷ምሕረትን÷ርኅራሔን÷ቸርነትን
ትሕትናን÷የዋሕነትን÷ትዕግስትን ልበሱ" ቆላስይስ[፫÷፲፪]

___

@gitim_menfesawi



tgoop.com/gitim_menfesawi/2627
Create:
Last Update:

+ አባቶቻችን እንዲህ አሉ +

"እሳትና ውኃን ማዋሐድ እንደ ማይቻል በሰው ኃጥያት መፍረድም በራስ ኃጥያት ከመፀፀት ጋር አብሮ አይሄድም"ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው

"የማያማትብ እጅ ቀኙም ግራውም አንድ ነው"አባ ፓስዮስ ዘደብረ አቶስ

"እግዚአብሔር ለኃጥያተኛ ሰው ያለው ፍቅር ፃድቅ ሰው ለእግዚአብሔር ካለው ፍቅር ይበልጣል"አባ አርሳኒ

"ዕለትን የሰጠህ እርሱ ለዕለት የሚበቃህንም ይሰጥሀል"ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

"ለኃጥያተኛ ክንፍህን ዘርጋለት።ኃጥያቱን ልትሸከምለት ባትችል እንኳን ሸፍንለት"ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ

"ይቅር ካላልክ ገነትም ይቅርብህ"አባ ኤፍሬም አረጋዊ

"እጅግ ምርጡ ፀሎት "ጌታ ሆይ አንተ ሁሉን ታውቃለህ የፈቀድከውን አድርግልኝ" ማለት ነው"ባህታዊ ቴዎፋን

"እንግዲህ እንደ እግዚአብሔር ምርጦች ቅዱሳን ሆናችሁ የተወደዳችሁም ሆናችሁ÷ምሕረትን÷ርኅራሔን÷ቸርነትን
ትሕትናን÷የዋሕነትን÷ትዕግስትን ልበሱ" ቆላስይስ[፫÷፲፪]

___

@gitim_menfesawi

BY ከራድዮን


Share with your friend now:
tgoop.com/gitim_menfesawi/2627

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

More>> “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Clear
from us


Telegram ከራድዮን
FROM American