tgoop.com/fideltutorial/1340
Create:
Last Update:
Last Update:
#MoE
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁና በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሺፕ) ለመማር ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 14/2018 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ትምህርት ዘመን ጀምሮ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ስሚቀበል ምርጫችሁ ውስጥ ማካተት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ አይካተቱም።
@fideltutorial
BY Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

Share with your friend now:
tgoop.com/fideltutorial/1340