tgoop.com/fethababora/14333
Create:
Last Update:
Last Update:
ንፋስን አትሳደቡ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الريحُ مِنْ رّوْحِ اللهِ، تأتِي بالرَّحْمَةِ، وتأتي بالعذابِ، فإذا رأيتُموها فلا تسبُّوها، واسألُوا اللهَ خيرَها، واستعيذُوا باللهِ مِنْ شرِّها﴾
“ንፋስ ከአላህ የሆነ መልዕክተኛ (ሰራዊት) ነች። እዝነትንም ይዛለች። ቅጣትንም ይዛለች። በተመለከታቿት ግዜ እትስደቧት። ከያዘችው መልካም ነገር አላህን ጠይቁት። ከያዘችው መጥፎ ነገር ደግሞ በአላህ ተጠበቁ።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 3564
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
BY ፈትህ አባቦራ መስጂድ
Share with your friend now:
tgoop.com/fethababora/14333