Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/ethzema/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)@ethzema P.4651
ETHZEMA Telegram 4651
የሕግ የበላይነት ተከብሮ አባላቸን በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን!!!

የኢዜማ አባል የሆኑት ሲኒየር ፋርማሲስት ኃይለማርያም ብርሃኑ የድሪም ኬር አጠቃላይ ሆስፒታል የፉርማሲ ክፍል ኃላፊ፣ የኢዜማ የባህርዳር ከተማ የስራ አስፈፃሚ፣ በፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት የስራ አስፈፃሚ፣ ፓርቲውን በመወከል የ2013 ዓ.ም የክልሉ ምክርቤት እጩ ተወዳዳሪ እንዲሁም በአማራ ክልል በነበረው ሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ንቁ ተሳታፊ የነበሩ በሰላማዊ ፖለቲካ ትግል ውስጥ ያሉ ቆራጥ፣ ሀገር እና ወገንን ቀን ከሌት በማገልገል የሚተጉ ዜጋ ናቸው።

አባላችን ሚያዚያ 21/2017 ዓ.ም ምሽት በ2፡00 ሰዓት በፓሊሶች ከቤታቸው ተወስደው በባህርዳር ከተማ 2ኛ ፖሊስ ጣቢያ ያለምንም ክስ የታሰሩ ሲሆን ፤ በግንቦት 4 ቀን አካልን ነፃ የማውጣት ክስ ተመስርቶ ግንቦት 12/2017 ዓ.ም የባህርዳር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ያስተላለፈ ቢሆንም በዛሬው ዕለት ከነበሩበት ቦታ ወዳልታወቀ ቦታ ተወስደው የት እንዳሉ ማወቅ አልተቻለም፡፡

መንግስት አንድን ዜጋ ከሕግ በላይ ሆኖ አስሮ ማንገላታቱ ሳያንስ የፍርድ ቤት ትዕዛዝን አለማክበር ሲጨመርበት ተስፋ አስቆራጭ ነው! በመሆኑም የሕግ የበላይነት ተከብሮ አባላቸን በአስቸኳይ እንዲፈቱ በአፅንኦት እንጠይቃለን!!!

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትሕ
የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ግንቦት 13/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ



tgoop.com/ethzema/4651
Create:
Last Update:

የሕግ የበላይነት ተከብሮ አባላቸን በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን!!!

የኢዜማ አባል የሆኑት ሲኒየር ፋርማሲስት ኃይለማርያም ብርሃኑ የድሪም ኬር አጠቃላይ ሆስፒታል የፉርማሲ ክፍል ኃላፊ፣ የኢዜማ የባህርዳር ከተማ የስራ አስፈፃሚ፣ በፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት የስራ አስፈፃሚ፣ ፓርቲውን በመወከል የ2013 ዓ.ም የክልሉ ምክርቤት እጩ ተወዳዳሪ እንዲሁም በአማራ ክልል በነበረው ሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ንቁ ተሳታፊ የነበሩ በሰላማዊ ፖለቲካ ትግል ውስጥ ያሉ ቆራጥ፣ ሀገር እና ወገንን ቀን ከሌት በማገልገል የሚተጉ ዜጋ ናቸው።

አባላችን ሚያዚያ 21/2017 ዓ.ም ምሽት በ2፡00 ሰዓት በፓሊሶች ከቤታቸው ተወስደው በባህርዳር ከተማ 2ኛ ፖሊስ ጣቢያ ያለምንም ክስ የታሰሩ ሲሆን ፤ በግንቦት 4 ቀን አካልን ነፃ የማውጣት ክስ ተመስርቶ ግንቦት 12/2017 ዓ.ም የባህርዳር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ያስተላለፈ ቢሆንም በዛሬው ዕለት ከነበሩበት ቦታ ወዳልታወቀ ቦታ ተወስደው የት እንዳሉ ማወቅ አልተቻለም፡፡

መንግስት አንድን ዜጋ ከሕግ በላይ ሆኖ አስሮ ማንገላታቱ ሳያንስ የፍርድ ቤት ትዕዛዝን አለማክበር ሲጨመርበት ተስፋ አስቆራጭ ነው! በመሆኑም የሕግ የበላይነት ተከብሮ አባላቸን በአስቸኳይ እንዲፈቱ በአፅንኦት እንጠይቃለን!!!

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትሕ
የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ግንቦት 13/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

BY የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)


Share with your friend now:
tgoop.com/ethzema/4651

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa.
from us


Telegram የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)
FROM American