- ሲኒማ ገብቶ ያየው ሰው ጓደኞቹን "ይቅርባችሁ በኔ ይለፍ" የሚልለት
- 2/3 የፌስቡክ ሰው የዛሬ 6/7 ዓመት የቀለደው ቀልድ የሚቀለድበት
- ካህሊል ጂብራን ቢጠየቅ "እኔ ይሄን አልሰበክኩም" የሚለው ጥቅስ "ካህሊል ጂብራን ምል ይላል መሰለህ..." ብለው የጠለቁ ይመስል "ነብይ ባገሩ አይከበርም" ጭር ባለለለለው ሌሊት 🎶🎶 የሚያስብሉበት
- የሂዩማን ሄር እና የሜካፕ ወጪዋን የምትችል ድፍንጭል የጀለስ ጀለስ ካስት ያደረጉበት
- ፊልም የሚያይ ሰው ላይኖቻቸውን ከየት ከየት ቀድተው ባልረባ መንገድ እንደተረጎሟቸው የሚባንንባቸው
- ፊልሙም የመስራት ሃሳቡ የመጣላቸው ከእነ ሳምሶን ታደሰ ቤቢ የሪል ላይፍ ድራማ እንደሆነ የሚያሳብቅባቸው
.
.
.
ቅሽም ያለ የዛሬ 10 ዓመት የሰሩትን አይነት ፈጠራ አልባ ቢሎው አቨሬጅ ፊልም የሚያስመርቁ አይመስሉም እንዲህ እንቁጲጢጥ ሲሉ 🤡
ስንት በፊልም መነገር የሚችል ጉድ እና ታሪክ የተሸከመች አገር ውስጥ እየኖሩ "የምንትስ ፊልም አክተሮች ዳግም ተጣመሩ" ብለው "ሞኙ ሌባ ያንቺው ሌባ የልቤ ሌባ ያ ሌባ" የሚለውን ስም ቀይረው በ sequel ከች ጭራሽ 😂
ደሞ "የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዳስትሪ" ነው የሚሉት የሸምብጥ ወረዳ ቲክቶከርን ያህል ክሬቲቪቲ የሌላቸው ሰዎች ስብስቦች። የፊልሙ ኢንዳስትሪ አብይ አህመዶች።
ኧረ የድፍረታችሁን ሩቡን ያህል ጣሩ እስቲ ቱ!
- 2/3 የፌስቡክ ሰው የዛሬ 6/7 ዓመት የቀለደው ቀልድ የሚቀለድበት
- ካህሊል ጂብራን ቢጠየቅ "እኔ ይሄን አልሰበክኩም" የሚለው ጥቅስ "ካህሊል ጂብራን ምል ይላል መሰለህ..." ብለው የጠለቁ ይመስል "ነብይ ባገሩ አይከበርም" ጭር ባለለለለው ሌሊት 🎶🎶 የሚያስብሉበት
- የሂዩማን ሄር እና የሜካፕ ወጪዋን የምትችል ድፍንጭል የጀለስ ጀለስ ካስት ያደረጉበት
- ፊልም የሚያይ ሰው ላይኖቻቸውን ከየት ከየት ቀድተው ባልረባ መንገድ እንደተረጎሟቸው የሚባንንባቸው
- ፊልሙም የመስራት ሃሳቡ የመጣላቸው ከእነ ሳምሶን ታደሰ ቤቢ የሪል ላይፍ ድራማ እንደሆነ የሚያሳብቅባቸው
.
.
.
ቅሽም ያለ የዛሬ 10 ዓመት የሰሩትን አይነት ፈጠራ አልባ ቢሎው አቨሬጅ ፊልም የሚያስመርቁ አይመስሉም እንዲህ እንቁጲጢጥ ሲሉ 🤡
ስንት በፊልም መነገር የሚችል ጉድ እና ታሪክ የተሸከመች አገር ውስጥ እየኖሩ "የምንትስ ፊልም አክተሮች ዳግም ተጣመሩ" ብለው "ሞኙ ሌባ ያንቺው ሌባ የልቤ ሌባ ያ ሌባ" የሚለውን ስም ቀይረው በ sequel ከች ጭራሽ 😂
ደሞ "የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዳስትሪ" ነው የሚሉት የሸምብጥ ወረዳ ቲክቶከርን ያህል ክሬቲቪቲ የሌላቸው ሰዎች ስብስቦች። የፊልሙ ኢንዳስትሪ አብይ አህመዶች።
ኧረ የድፍረታችሁን ሩቡን ያህል ጣሩ እስቲ ቱ!
አዲስ አበባ
አንዴ ስራ አርፍጄ ምሽት 7:30 በታክሲ እየተመለስኩ ከጎኔ አንድ እህት ነበረች ፊቷ የግድግዳ ቀለም ይመስል የተቀባችው ዱቄት በማንፀባረቅ አይን ያጠፋል ገና ሀያ ቤት ውስጥ እድሜ ትሆናለች
በጣም ማቃሰት ስሜት ስሰማ "ምነው እህት አሞሽ ወደ ሀኪም ቤት እየሄድሽ ነው" ስላት "አይደለም ስራ ነኝ" አለችኝ
ግራ በመጋባት "በዚ ሰአት ስራ ያውም እያመመሽ?" አልኳት
"አዎ ስራዬ መቆም ነው" አለችኝ ፋራ ሆኜ አሁንም "አልገባኝም ቆሞ ሚከፈል ስራ አለ እንዴ" አልኳት
ፈገግ ብላ "ኧረ ገላዬን ነው ምሸጠው" አለችኝ
ክው አልኩ "ታዲያ እንዲ ታመሽ እንዴት ትሄጃለሽ ለራስሽም አታስቢም" አልኳት
የምር በጣም ገርሟት ለመስማት ሚከብድ ምላሽ ሰጠችኝ "ህመሜ እርግዝና ነው የ4ወር ነፍሰ ጡር ነኝ" አለችኝ
ደነገጥኩኝ እና "እንዲ ሆነሽ ለመስራት እንዴት ህሊናሽ ፈቀደ" አልኳት
"ምበላው አጥቼ ቤት ኪራይም ስላለብኝ" አለችኝ
ራሴን በጣም አመመኝ "አንቺ ቸግሮሽ ነው እርጉዝ መሆንሽ ያስታውቃል ግን ወንዶቹ ይተኛሉ አብረውሽ?"
"አይ እሱን እንዲያቁ አላደርግም"
"ሌላ ስራ አተሽ ነው?"
"ነበር ዋስ ሚሆነኝ አጣሁኝ"
"አረብ ሀገር ለምን አትሄጂም?"
"መሄድ እፈልጋለሁ እድሉን አላገኘሁም"
"እሺ ሰአት እየሄደ ነው በቀን ስንት ነው ምታገኚው?"
"400ብር"
"እህቴ እኔ ወንድምሽ ነኝ የዛሬን 400ብር ልስጥሽ እና ወደ ቤት ተመለሺ"
ፈገግ አለች አላመነችም ነበር ብሩን አውጥቼ እጇ ላይ ሳረገው እንባዋ ዝርግፍ አለ
እኔ በተቻለኝ አቅም እንደማግዛት ነግራት ዩሀንስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ወደ ጎጃም በረንዳ የታክሲ ከፍዬ ሸኘዋት
ያኔ የሰጠዋት ስልክ ሲም በአጋጣሚ ተዘጋ ደውላ አታኝም ሊሆን ይችላል...💔
አንዴ ስራ አርፍጄ ምሽት 7:30 በታክሲ እየተመለስኩ ከጎኔ አንድ እህት ነበረች ፊቷ የግድግዳ ቀለም ይመስል የተቀባችው ዱቄት በማንፀባረቅ አይን ያጠፋል ገና ሀያ ቤት ውስጥ እድሜ ትሆናለች
በጣም ማቃሰት ስሜት ስሰማ "ምነው እህት አሞሽ ወደ ሀኪም ቤት እየሄድሽ ነው" ስላት "አይደለም ስራ ነኝ" አለችኝ
ግራ በመጋባት "በዚ ሰአት ስራ ያውም እያመመሽ?" አልኳት
"አዎ ስራዬ መቆም ነው" አለችኝ ፋራ ሆኜ አሁንም "አልገባኝም ቆሞ ሚከፈል ስራ አለ እንዴ" አልኳት
ፈገግ ብላ "ኧረ ገላዬን ነው ምሸጠው" አለችኝ
ክው አልኩ "ታዲያ እንዲ ታመሽ እንዴት ትሄጃለሽ ለራስሽም አታስቢም" አልኳት
የምር በጣም ገርሟት ለመስማት ሚከብድ ምላሽ ሰጠችኝ "ህመሜ እርግዝና ነው የ4ወር ነፍሰ ጡር ነኝ" አለችኝ
ደነገጥኩኝ እና "እንዲ ሆነሽ ለመስራት እንዴት ህሊናሽ ፈቀደ" አልኳት
"ምበላው አጥቼ ቤት ኪራይም ስላለብኝ" አለችኝ
ራሴን በጣም አመመኝ "አንቺ ቸግሮሽ ነው እርጉዝ መሆንሽ ያስታውቃል ግን ወንዶቹ ይተኛሉ አብረውሽ?"
"አይ እሱን እንዲያቁ አላደርግም"
"ሌላ ስራ አተሽ ነው?"
"ነበር ዋስ ሚሆነኝ አጣሁኝ"
"አረብ ሀገር ለምን አትሄጂም?"
"መሄድ እፈልጋለሁ እድሉን አላገኘሁም"
"እሺ ሰአት እየሄደ ነው በቀን ስንት ነው ምታገኚው?"
"400ብር"
"እህቴ እኔ ወንድምሽ ነኝ የዛሬን 400ብር ልስጥሽ እና ወደ ቤት ተመለሺ"
ፈገግ አለች አላመነችም ነበር ብሩን አውጥቼ እጇ ላይ ሳረገው እንባዋ ዝርግፍ አለ
እኔ በተቻለኝ አቅም እንደማግዛት ነግራት ዩሀንስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ወደ ጎጃም በረንዳ የታክሲ ከፍዬ ሸኘዋት
ያኔ የሰጠዋት ስልክ ሲም በአጋጣሚ ተዘጋ ደውላ አታኝም ሊሆን ይችላል...💔
'አፍሪካ የሚያስፈልጋት ስራ እንጂ ማስታወቂያ አይደለም።'🖤
ዲዲየር ድሮግባ፡🗣 "ሜሲ፣ እኔ እና አንዳንድ ተጫዋቾች ከ2010 የአለም ዋንጫ በፊት ለአንድ የመጠጥ ድርጅት ማስታወቂያ ስንሰራ ሜሲ በአፍሪካ ጫካ ውስጥ ራቅ ባለ መንደር አንዳንድ ሰዎችን አግኝቶ ኳስ ተጫወተ።
ነገርግን መጨረሻ ላይ በቁም ነገር እንዲህ አለኝ 'ድሮግባ እኛ በሚሊዮን ለሚቆጠር ገንዘብ ስንጫወት እነዚህ ሰዎች ደግሞ ቆሻሻ ውሃ ሲጠጡ አይተሃል?' አለኝ።
በቀጣዩ ቀን እሱ ከማስታወቂያ ስራው በሚከፈለው ገንዘብ ለመንደሩ ጉድጓዶች ለመቆፈር፣ ጥሩ ሆስፒታል፣ ትምህርት ቤት፣ የመጫወቻ ሜዳ እና ሌሎች ነገሮች እንዲገነቡ ማዘዙን ከድርጅቱ ሀላፊ ሰማሁ።
በጣም ጥሩው ነገር በዚህ ልገሳ ውስጥ ስሙ እንዳይጠቀስ ለማድረግ መሞከሩ ነው። ከስድስት ወር በኋላ ሜሲ ገንዘቡ ለባለቤቶቹ መድረሱን ለማረጋገጥ እና ፕሮጀክቱ መሰራቱን ለማረጋገጥ ወደ መንደሯ ዶክተር፣ አካውንታንት እና ኢንጂነር ላከ።
እስከ ዛሬ ድረስ በአእምሮዬ ውስጥ ያለው ቃል ምን እንደሆነ ታውቃለህ? ወደ ደቡብ አፍሪካ ስለተላከው አይሮፕላን 'ለምን ይሄንን ሁሉ ሚስጥር አደረከው?' ብዬ ጠየቅኩት።
እሱም መቼም የማልረሳውን መልስ ሰጠኝ፡ 'ምክንያቱም አፍሪካ የሚያስፈልጋት ስራ እንጂ ማስታወቂያ አይደለም። እናም እውነተኛ ተግባራት ምስክርነት አያስፈልጋቸውም!" ብሎ መለሰልኝ።
የሜሲ ታላላቅ ግቦች የተቆጠሩት በጎል ውስጥ ሳይሆን እግር ኳስን በማያውቁ ሰዎች ልብ ውስጥ ነው! እናም እግር ኳስን የሚያውቅ ሜሲ በእግር ኳስ ታሪክ ምርጥ ተጫዋች መሆኑን ያውቃል።"
ዲዲየር ድሮግባ፡🗣 "ሜሲ፣ እኔ እና አንዳንድ ተጫዋቾች ከ2010 የአለም ዋንጫ በፊት ለአንድ የመጠጥ ድርጅት ማስታወቂያ ስንሰራ ሜሲ በአፍሪካ ጫካ ውስጥ ራቅ ባለ መንደር አንዳንድ ሰዎችን አግኝቶ ኳስ ተጫወተ።
ነገርግን መጨረሻ ላይ በቁም ነገር እንዲህ አለኝ 'ድሮግባ እኛ በሚሊዮን ለሚቆጠር ገንዘብ ስንጫወት እነዚህ ሰዎች ደግሞ ቆሻሻ ውሃ ሲጠጡ አይተሃል?' አለኝ።
በቀጣዩ ቀን እሱ ከማስታወቂያ ስራው በሚከፈለው ገንዘብ ለመንደሩ ጉድጓዶች ለመቆፈር፣ ጥሩ ሆስፒታል፣ ትምህርት ቤት፣ የመጫወቻ ሜዳ እና ሌሎች ነገሮች እንዲገነቡ ማዘዙን ከድርጅቱ ሀላፊ ሰማሁ።
በጣም ጥሩው ነገር በዚህ ልገሳ ውስጥ ስሙ እንዳይጠቀስ ለማድረግ መሞከሩ ነው። ከስድስት ወር በኋላ ሜሲ ገንዘቡ ለባለቤቶቹ መድረሱን ለማረጋገጥ እና ፕሮጀክቱ መሰራቱን ለማረጋገጥ ወደ መንደሯ ዶክተር፣ አካውንታንት እና ኢንጂነር ላከ።
እስከ ዛሬ ድረስ በአእምሮዬ ውስጥ ያለው ቃል ምን እንደሆነ ታውቃለህ? ወደ ደቡብ አፍሪካ ስለተላከው አይሮፕላን 'ለምን ይሄንን ሁሉ ሚስጥር አደረከው?' ብዬ ጠየቅኩት።
እሱም መቼም የማልረሳውን መልስ ሰጠኝ፡ 'ምክንያቱም አፍሪካ የሚያስፈልጋት ስራ እንጂ ማስታወቂያ አይደለም። እናም እውነተኛ ተግባራት ምስክርነት አያስፈልጋቸውም!" ብሎ መለሰልኝ።
የሜሲ ታላላቅ ግቦች የተቆጠሩት በጎል ውስጥ ሳይሆን እግር ኳስን በማያውቁ ሰዎች ልብ ውስጥ ነው! እናም እግር ኳስን የሚያውቅ ሜሲ በእግር ኳስ ታሪክ ምርጥ ተጫዋች መሆኑን ያውቃል።"
ይሄ ውሻ ተፈጥሮው መጀመሪያ ውሻ አልነበረም የሰው ልጅ እንጂ። ነገሩ እንዲህ ነው ከወደ ጃፓን አንድ Toco የሚባል የእንስሳት ወዳጅ እንስሳ ከመውደዱ የተነሳ ራሱን ወደ እንስሳ መቀየር ፈለገ።
በዚህም ሀሳቡ 16ሺ የአሜሪካ ዶላር ባወጣ ወጪ ራሱን ከሰው ወደ ውሻ transform አደረገ። የተወሰነ ጊዜ ለመራመድ ሲቸገር ነበር አሁን ተላምዶት ሙሉ በሙሉ የውሻ አካል ሆኖ ቱሪስቶች ይጎበኙታል። ህልሙንም አሳክቷል።
እኔ ለማመን ከብዶኝ ብዙ ቪዲዮ አይቻለው። የሆነ የውሻ ተፈጥሮኣዊ ቅርፅ ግን የለውም በጣም ነው የገረመኝ።
በዚህም ሀሳቡ 16ሺ የአሜሪካ ዶላር ባወጣ ወጪ ራሱን ከሰው ወደ ውሻ transform አደረገ። የተወሰነ ጊዜ ለመራመድ ሲቸገር ነበር አሁን ተላምዶት ሙሉ በሙሉ የውሻ አካል ሆኖ ቱሪስቶች ይጎበኙታል። ህልሙንም አሳክቷል።
እኔ ለማመን ከብዶኝ ብዙ ቪዲዮ አይቻለው። የሆነ የውሻ ተፈጥሮኣዊ ቅርፅ ግን የለውም በጣም ነው የገረመኝ።
ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የመኖሪያ ቤት ስጦታ ተበረከተለት
ዛሬ የ60ኛ ዓመት የልደት በዓሉን እያከበረ የሚገኘው አንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ ከጃምቦ ሪልስቴት የመኖሪያ ቤት ስጦታ ተበርክቶለታል።
በተጨማሪም ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የጃምቦ ሪልስቴት የብራንድ አምባሳደር መሆኑ ይፋ ሆኗል።
የአንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የሙያ ባልደረቦቹና ወዳጆቹ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የልደት በዓሉ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል እየተከበረ ይገኛል።
Plus ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የመኪና ስጦታ (የቢ ዋይ ዲ መኪና) ተበርክቶለታል።
ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የመኪና ስጦታ የተበረከተለት ከታሜሶል ኮሚዩኒኬሽንስ ነው።
የአንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የሙያ ባልደረቦቹና ወዳጆቹ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የልደት በዓሉ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል መከበሩን ቀጥሏል።
ዛሬ የ60ኛ ዓመት የልደት በዓሉን እያከበረ የሚገኘው አንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ ከጃምቦ ሪልስቴት የመኖሪያ ቤት ስጦታ ተበርክቶለታል።
በተጨማሪም ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የጃምቦ ሪልስቴት የብራንድ አምባሳደር መሆኑ ይፋ ሆኗል።
የአንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የሙያ ባልደረቦቹና ወዳጆቹ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የልደት በዓሉ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል እየተከበረ ይገኛል።
Plus ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የመኪና ስጦታ (የቢ ዋይ ዲ መኪና) ተበርክቶለታል።
ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የመኪና ስጦታ የተበረከተለት ከታሜሶል ኮሚዩኒኬሽንስ ነው።
የአንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ የሙያ ባልደረቦቹና ወዳጆቹ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የልደት በዓሉ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል መከበሩን ቀጥሏል።
የ Tik Tok አካውንቱን ለበጎ ስራ ከማዋሉ በተጨማሪ.. ከዚህ ልጅ ከምንም በላይ የምወድለት ነገር ትህትናውን ነው። የሚረዱ ሰዎችን ሊረዳቸው ጠርቶ ሲያናግራቸው ድምፁ ላይ ያለው ትህትና is another level. በጣም Humble ነው። በዚህ ልክ ትህትና ይገርማል። በኢትዮጵያ የ Social Media ታሪክ Tik Tok ን በእሱ ልክ ለበጎ አላማ ያዋለ ሰው ያለ አይመስለኝም። መልክተኛውና ባለአደራው በጣም ይለያሉ ❤
.
መልእክተኛው ብቻውን ተፅእኖ ፈጣሪ ነው። ተስፋ የቆረጡ ሰዎችን ተስፋ የቀጠለ... እንደ እቃ ተጥለውና አስታዋሽ አጥተው የነበሩ ሰዎችንም ያነሳ ጀግና ወጣት ነው። He is a role model for being humble and being kind.
.
በነገራችን ላይ.. መልእክተኛው [ ስነ ] ታዋቂ የእግርኳስ ተጫዋችም ነው። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ በአንድ የእግርኳስ ክለብ ቋሚ ተሰላፊ ነው። ብሔራዊ ቡድኑ ላይ ይኑር አይኑር ግን እርግጠኛ አይደለሁም። መልእክተኛው በየመንገዱ ጥጋጥግ አስታዋሽ አጥተው ተስፋ ቆርጠው የተቀመጡትንና የሚረዳቸውን ሰዎች ቀርቦ የሚያናግርበት ትህትና በጣም ይለያል። ተረጂዎቹ እንዳይሳቀቁ በጣም ይጥራል።
.
Social Media ላይ እንደ መልእክተኛው አይነት 50 ሰው ቢኖር ትልቅ ለውጥ መፍጠር ይቻላል...! መልእክተኛው በ Telegram ቻናሉ የ 100 ብር ቻሌንጅ እያዘጋጀ ረዳት የሌላቸውን፣ አይዞህ / አይዞሽ ባይ የሌላቸውን፣ ተጥለው ማንም ያላስታወሳቸውን ሰዎች እየሄደ ያስታውሳል። Keep up the great work Brother ❤ ትልቅ ተፅእኖ ነው የፈጠርከው፣ ወደፊትም የምትፈጥረው።
.
መልእክተኛው ብቻውን ተፅእኖ ፈጣሪ ነው። ተስፋ የቆረጡ ሰዎችን ተስፋ የቀጠለ... እንደ እቃ ተጥለውና አስታዋሽ አጥተው የነበሩ ሰዎችንም ያነሳ ጀግና ወጣት ነው። He is a role model for being humble and being kind.
.
በነገራችን ላይ.. መልእክተኛው [ ስነ ] ታዋቂ የእግርኳስ ተጫዋችም ነው። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ በአንድ የእግርኳስ ክለብ ቋሚ ተሰላፊ ነው። ብሔራዊ ቡድኑ ላይ ይኑር አይኑር ግን እርግጠኛ አይደለሁም። መልእክተኛው በየመንገዱ ጥጋጥግ አስታዋሽ አጥተው ተስፋ ቆርጠው የተቀመጡትንና የሚረዳቸውን ሰዎች ቀርቦ የሚያናግርበት ትህትና በጣም ይለያል። ተረጂዎቹ እንዳይሳቀቁ በጣም ይጥራል።
.
Social Media ላይ እንደ መልእክተኛው አይነት 50 ሰው ቢኖር ትልቅ ለውጥ መፍጠር ይቻላል...! መልእክተኛው በ Telegram ቻናሉ የ 100 ብር ቻሌንጅ እያዘጋጀ ረዳት የሌላቸውን፣ አይዞህ / አይዞሽ ባይ የሌላቸውን፣ ተጥለው ማንም ያላስታወሳቸውን ሰዎች እየሄደ ያስታውሳል። Keep up the great work Brother ❤ ትልቅ ተፅእኖ ነው የፈጠርከው፣ ወደፊትም የምትፈጥረው።
ሰይፉ እነዚህን ሁለት ጥያቄዎች ለምን ዘለላቸው?
ይህ ሰዉ ተደብድቧል ፣ ራቁቱን መኪና ዉስጥ ታስሮ ታይቷል ። በፖሊስ ተያዘ ተብሎም ነበር ።አሁንም ፊቱ ላይ የሚታይ የድብ ደባ ምልክትም አለ ።አዲስ አበባ ፖሊስ "እኔ አላስርኩትም" ብሏል። ማን ነበር የያዘው? ማነው የደበደበው? ሰይፉ ይህንን ጥያቄ ለምን አልጠየቀውም?
ሰይፉ ገለቴን አናግሬያት "ሃያት ያለዉንና የምኖርበትን ቤቴን ከተወልኝ ሌላ አልፈልግም "ብላኛለች ብሏል ።"10 ቤት ያለዕውቅናዬ ተሸጠብኝ፣ ህዝብ ይፍረደኝ " ያለ ሰው በመጨረሻ "አንድ ቤት ከተተወልኝ ሌላ አልፈልግም " ሲል የሆነ የሚጋጭ ነገር የለም? ሰይፉስ ይህንን ሲሰማ "እንዴት? " ማለት ለምን አልቻለም ?
ብዙ ጥያቄዎች ነበሩኝ። ግን የተምታቱ ነገሮች በዙብኝ... የዚህ ልጅ ኢንተርቪውም ልክ አልነበረም።
ይህ ሰዉ ተደብድቧል ፣ ራቁቱን መኪና ዉስጥ ታስሮ ታይቷል ። በፖሊስ ተያዘ ተብሎም ነበር ።አሁንም ፊቱ ላይ የሚታይ የድብ ደባ ምልክትም አለ ።አዲስ አበባ ፖሊስ "እኔ አላስርኩትም" ብሏል። ማን ነበር የያዘው? ማነው የደበደበው? ሰይፉ ይህንን ጥያቄ ለምን አልጠየቀውም?
ሰይፉ ገለቴን አናግሬያት "ሃያት ያለዉንና የምኖርበትን ቤቴን ከተወልኝ ሌላ አልፈልግም "ብላኛለች ብሏል ።"10 ቤት ያለዕውቅናዬ ተሸጠብኝ፣ ህዝብ ይፍረደኝ " ያለ ሰው በመጨረሻ "አንድ ቤት ከተተወልኝ ሌላ አልፈልግም " ሲል የሆነ የሚጋጭ ነገር የለም? ሰይፉስ ይህንን ሲሰማ "እንዴት? " ማለት ለምን አልቻለም ?
ብዙ ጥያቄዎች ነበሩኝ። ግን የተምታቱ ነገሮች በዙብኝ... የዚህ ልጅ ኢንተርቪውም ልክ አልነበረም።
የዚህን ልጅ ጉድ ሰማችሁ ካልሰማችሁ ስሙት 🤔
:
አንተ ብዙ እንዲባልልህ ብዙ እንዲነገርልህ እንደማትፈልግ አውቃለሁ በግድና በምክክር በጎ ተግባሮችህ አደባባይ እንዲወጡና የሁሉም ትብብር እንዲደረግበት እንደታሰበም ሰምቻለሁ።
:
ናሆሜ ብዙ ያነቡ አይኖችን አብሰሃል የብዙዎችን ፈገግታ መልሰሃል "ለእናቶች በጎ አድራጎት ማህበር" የሚል አቋቁመህ ለ30 እናቶች ስራ አስጀምረሃል የ5 ልጆችን አባት ቀኑ ሲጨልምበት ሱቅ ከፍተህ ስራ ሰጠሀዋል የወደቁ ቤቶችን አድሰህ በደስታ እንዲኖሩ አርገሃል ከዚህ የሚደንቁ ብዙ ተግባራትንም ከውነሃል ይህ ሁሉ አስተዳደግህን ይመሰክራል።
:
አንተ መልካም ሰው ሁነህ እንድትሰራ ላደረገችህ መልካሟ እናትህና ለአንተ እረጅም እድሜን ከጤና ጋር እንዲሰጣችሁ አማኑኤል ይስማን ይህ የረዳሃቸው እናቶች ድምፅ ነው።
:
አንተ ብዙ እንዲባልልህ ብዙ እንዲነገርልህ እንደማትፈልግ አውቃለሁ በግድና በምክክር በጎ ተግባሮችህ አደባባይ እንዲወጡና የሁሉም ትብብር እንዲደረግበት እንደታሰበም ሰምቻለሁ።
:
ናሆሜ ብዙ ያነቡ አይኖችን አብሰሃል የብዙዎችን ፈገግታ መልሰሃል "ለእናቶች በጎ አድራጎት ማህበር" የሚል አቋቁመህ ለ30 እናቶች ስራ አስጀምረሃል የ5 ልጆችን አባት ቀኑ ሲጨልምበት ሱቅ ከፍተህ ስራ ሰጠሀዋል የወደቁ ቤቶችን አድሰህ በደስታ እንዲኖሩ አርገሃል ከዚህ የሚደንቁ ብዙ ተግባራትንም ከውነሃል ይህ ሁሉ አስተዳደግህን ይመሰክራል።
:
አንተ መልካም ሰው ሁነህ እንድትሰራ ላደረገችህ መልካሟ እናትህና ለአንተ እረጅም እድሜን ከጤና ጋር እንዲሰጣችሁ አማኑኤል ይስማን ይህ የረዳሃቸው እናቶች ድምፅ ነው።