ARADASTYLE Telegram 5844
ሃሙስ ታህሳስ 25/2016 ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ።

በፖሊስ ህይወት ያለ የጥበብ ስራ እና የሙያ ስነምግባር እንዴት ይታያል ? ከ21 ዓመት በላይ ልምድ ካለው እና በአሁን ሰዓት በፌዴራል ማረሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ዉስጥ በድምጻዊነት ከሚሰራው ድምጻዊ እና የግጥምና ዜማ ደራሲ ዋና ሳጅን የሺጥላ ተሰማ  ጋር የግል እና የስራ ባህሪዉን ታሳቢ በማድረግ
  ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ።

የተከበሩ አጋራችን  ታህሳስ 25/2016 ሃሙስ ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን.

ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
አባል እና አጋር ይሁኑ !
በቂ ችግር አለን:  የመፍትሔው አካል እንሁን !

ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw

ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
           የቢሮ አድራሻ
ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።

0926  44 97 48/0911 03 39 92
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )



tgoop.com/aradastyle/5844
Create:
Last Update:

ሃሙስ ታህሳስ 25/2016 ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ።

በፖሊስ ህይወት ያለ የጥበብ ስራ እና የሙያ ስነምግባር እንዴት ይታያል ? ከ21 ዓመት በላይ ልምድ ካለው እና በአሁን ሰዓት በፌዴራል ማረሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ዉስጥ በድምጻዊነት ከሚሰራው ድምጻዊ እና የግጥምና ዜማ ደራሲ ዋና ሳጅን የሺጥላ ተሰማ  ጋር የግል እና የስራ ባህሪዉን ታሳቢ በማድረግ
  ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ።

የተከበሩ አጋራችን  ታህሳስ 25/2016 ሃሙስ ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን.

ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
አባል እና አጋር ይሁኑ !
በቂ ችግር አለን:  የመፍትሔው አካል እንሁን !

ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw

ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
           የቢሮ አድራሻ
ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።

0926  44 97 48/0911 03 39 92
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )

BY Arada style






Share with your friend now:
tgoop.com/aradastyle/5844

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members.
from us


Telegram Arada style
FROM American