AMENNNNNNNNNNNNNNNNNNNN Telegram 7673
#ንስሐ_እግዚአብሔር_ወደ_ሰው_የሚጠራውን_ጥሪ_ሰምቶ_ወደ_እርሱ_መመለስ_ነው!

ይህ በኅሊና ውስጥ ለሚደመጠው የ #እግዚአብሔር የጥሪ ድምፅ መልስ መስጠት ነው። የተቀደሰውን የ #መንፈስ_ቅዱስ ሥራ አለመቃወም የ #እግዚአብሔርን ጥሪ መስማት ነው። ልብን ማደንደንና የ #እግዚአብሔርን ቃል አለመቀበል የተቀደሰውን የ #መንፈስ_ቅዱስ ሥራ መቃወም ነው። የሐየ.7÷51። የ #እግዚአብሔርን መንፈስ አለማሳዘን የ #እግዚአብሔርን ጥሪ መስማት ነው። ኤፌ.4÷30። በአርባ (፵) እና በሰማንያ (፹) ቀን ስንጠመቅና የ #ሥላሴን ልጅነትን ስናገኝ የተቀበልነውን በውስጣችን የታተመውን #መንፈስ_ቅዱስ ከውስጣችን አለማጥፋትና የሚፃረረውን ኃጢያት ከመሥራት መጠበቅ የ #እግዚአብሔርን የጥሪ ድምፅ መስማት ነው። 1ኛተሰ.5÷19

#ይቀጥላል....



tgoop.com/amennnnnnnnnnnnnnnnnnnn/7673
Create:
Last Update:

#ንስሐ_እግዚአብሔር_ወደ_ሰው_የሚጠራውን_ጥሪ_ሰምቶ_ወደ_እርሱ_መመለስ_ነው!

ይህ በኅሊና ውስጥ ለሚደመጠው የ #እግዚአብሔር የጥሪ ድምፅ መልስ መስጠት ነው። የተቀደሰውን የ #መንፈስ_ቅዱስ ሥራ አለመቃወም የ #እግዚአብሔርን ጥሪ መስማት ነው። ልብን ማደንደንና የ #እግዚአብሔርን ቃል አለመቀበል የተቀደሰውን የ #መንፈስ_ቅዱስ ሥራ መቃወም ነው። የሐየ.7÷51። የ #እግዚአብሔርን መንፈስ አለማሳዘን የ #እግዚአብሔርን ጥሪ መስማት ነው። ኤፌ.4÷30። በአርባ (፵) እና በሰማንያ (፹) ቀን ስንጠመቅና የ #ሥላሴን ልጅነትን ስናገኝ የተቀበልነውን በውስጣችን የታተመውን #መንፈስ_ቅዱስ ከውስጣችን አለማጥፋትና የሚፃረረውን ኃጢያት ከመሥራት መጠበቅ የ #እግዚአብሔርን የጥሪ ድምፅ መስማት ነው። 1ኛተሰ.5÷19

#ይቀጥላል....

BY አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር


Share with your friend now:
tgoop.com/amennnnnnnnnnnnnnnnnnnn/7673

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. 1What is Telegram Channels? Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Write your hashtags in the language of your target audience. “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said.
from us


Telegram አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር
FROM American