AMENELECTRICALTECHNOLOGY Telegram 2935
#የስልጠና_ማስታወቂያ❗️
------
#ለ3_ወራት_ቅዳሜ ከ8:00-11:00  እና #እሁድ ጥዋት ከ3:00-6:00  የሚሰጠው  #አድቫንስድ_የጀነሬተር_ዝርግታና_ጥገና፣
#Installation_With ATS & MTS እና  #ሞተር_ኮንትሮል_ሲስተም  #6ኛው_ዙር_ቅዳሜ  ሰኔ 21/2017 ዓ.ም  ከቀኑ 8:00 ላይ ይጀምራል❗️
#ለመሰልጠን_የተመዘገባችሁ እና #ተመዝግባችሁ_የመሰልጠን_ፍላጎት ያላችሁ  #ቦሌ_ሚካኤል በሚገኘው ማሰልጠኛችን በመገኘት ስልጠናችሁን እንድጀምሩ እናሳስባለን❗️
ሙሉ ትክፍያው  #8,800_ብር  ብቻ ሲሆን ሰልጣኞች ስልጠናቸውን ሲያጠናቅቁ የተቋም ምዘና እና COC የሚመዘኑ ይሆናል❗️
↪️ ስልጠናው የሚሰጥው እጅግ የረጅም አመት ልምድ ባለቸው #ኤሌክትሪካል_ኢንጅነሮች ሲሆን #በኢንዱስትሪ_ስልጠና_የታገዘ በመሆኑ እጅግ ልዩ ያደርገዋል❗️

እንዲሁም #ሰኞ_ረቡዕና_አርብ ከጥዋቱ 3:00-6:00 የሚሰጠው   #የቤት_እቃዎች_ጥገና (ፍሪጅ፣ የልብስ ማጠቢያ ማሽን ፣ኦቨን/ስቶቭ/ምጣድ ፣ስማርት ቲቪ ወዘተ) ስልጠና በ16/10/2017  ስለስልጠናው ገለፃ የተደረገ ሲሆን #ረቡዕ በ18/10/17 መደበኛ የስልጠና ፕሮግራሙ ስለሚጀምር ውስን ቦታዎች ስላሉ በዚህ ዙር መጀመር ይችላሉ❗️
👉#ሙሉ_ክፍያው_7200_ብር ብቻ ሲሆን ቆይታው ለ 2 ወራት❗️
👉ይህን በአይነቱ ልዩ የሆነ ስልጠና ለሌሎችም #ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው❗️
👉ልዩነታችን ግልፅ ነው ይመዝገቡ❗️ይሰልጥኑ❗️ልዩነት ፈጣሪ ባለሙያ ይሁኑ❗️ከፍተኛ ተከፋይ ይሁኑ❗️

ልዩነታችን ብቁ ባለሙያ  ማድረጋችን ብቻ አይደለም የሥራ ባለቤት ማድረጋችንም ነው❗️

#አድራሻ፦
https://rb.gy/8pwr92 (ቦሌ ሚካኤል)

#ለተጨማሪ_መረጃ፡
👇
0939555510
0991156969

#አሜን_ቴክኖሎጂ_ኢንስቲትዩት



tgoop.com/amenelectricaltechnology/2935
Create:
Last Update:

#የስልጠና_ማስታወቂያ❗️
------
#ለ3_ወራት_ቅዳሜ ከ8:00-11:00  እና #እሁድ ጥዋት ከ3:00-6:00  የሚሰጠው  #አድቫንስድ_የጀነሬተር_ዝርግታና_ጥገና፣
#Installation_With ATS & MTS እና  #ሞተር_ኮንትሮል_ሲስተም  #6ኛው_ዙር_ቅዳሜ  ሰኔ 21/2017 ዓ.ም  ከቀኑ 8:00 ላይ ይጀምራል❗️
#ለመሰልጠን_የተመዘገባችሁ እና #ተመዝግባችሁ_የመሰልጠን_ፍላጎት ያላችሁ  #ቦሌ_ሚካኤል በሚገኘው ማሰልጠኛችን በመገኘት ስልጠናችሁን እንድጀምሩ እናሳስባለን❗️
ሙሉ ትክፍያው  #8,800_ብር  ብቻ ሲሆን ሰልጣኞች ስልጠናቸውን ሲያጠናቅቁ የተቋም ምዘና እና COC የሚመዘኑ ይሆናል❗️
↪️ ስልጠናው የሚሰጥው እጅግ የረጅም አመት ልምድ ባለቸው #ኤሌክትሪካል_ኢንጅነሮች ሲሆን #በኢንዱስትሪ_ስልጠና_የታገዘ በመሆኑ እጅግ ልዩ ያደርገዋል❗️

እንዲሁም #ሰኞ_ረቡዕና_አርብ ከጥዋቱ 3:00-6:00 የሚሰጠው   #የቤት_እቃዎች_ጥገና (ፍሪጅ፣ የልብስ ማጠቢያ ማሽን ፣ኦቨን/ስቶቭ/ምጣድ ፣ስማርት ቲቪ ወዘተ) ስልጠና በ16/10/2017  ስለስልጠናው ገለፃ የተደረገ ሲሆን #ረቡዕ በ18/10/17 መደበኛ የስልጠና ፕሮግራሙ ስለሚጀምር ውስን ቦታዎች ስላሉ በዚህ ዙር መጀመር ይችላሉ❗️
👉#ሙሉ_ክፍያው_7200_ብር ብቻ ሲሆን ቆይታው ለ 2 ወራት❗️
👉ይህን በአይነቱ ልዩ የሆነ ስልጠና ለሌሎችም #ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው❗️
👉ልዩነታችን ግልፅ ነው ይመዝገቡ❗️ይሰልጥኑ❗️ልዩነት ፈጣሪ ባለሙያ ይሁኑ❗️ከፍተኛ ተከፋይ ይሁኑ❗️

ልዩነታችን ብቁ ባለሙያ  ማድረጋችን ብቻ አይደለም የሥራ ባለቤት ማድረጋችንም ነው❗️

#አድራሻ፦
https://rb.gy/8pwr92 (ቦሌ ሚካኤል)

#ለተጨማሪ_መረጃ፡
👇
0939555510
0991156969

#አሜን_ቴክኖሎጂ_ኢንስቲትዩት

BY Amen Electrical Technology Official®












Share with your friend now:
tgoop.com/amenelectricaltechnology/2935

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram Amen Electrical Technology Official®
FROM American