AMENELECTRICALTECHNOLOGY Telegram 2901
#ማስጠንቀቂያ
=======
👉አንዳንድ ግለሰቦች የስልጠና መረጃ ፈልገው አስተያየት መቀበያችን ላይ የሚጠይቁ ደንበኞቻችን የራሳቸውን የቴሌግራም አካውንት ስምና ፕሮፋይል ፎቶ በአሜን ቀይረው ደንበኞቻችን በውስጥ መስመር በመግባት የተሳሳቱ የስልጠና መረጃዎችን በመስጠትና የግል የባንክ አካውንት በመላክ እያጭበረበሩ እንደሚገኙ ጥቆማዎች ደርሰውናል።
👉ስለዚህ ማሰልጠኛ ተቋማችን በግለሰብ አካውንት ገንዘብ እንዲልኩ አይጠይቅም። ትክክለኛው የባንክ አካውንቶች ንግድ ባንክ፣ አቢስንያ፣ አዋሽና ዳሽን ባንክ ሲሆኑ ስሙም በእንግልዝኛ " Amen Institute of Technlogy " የሚል ነው።
👉ተመሳሳይ ድርጊት ካጋጠምዎ ጥቆማዎችን ያድርሱን❗️

ልዩነታችን ብቁ ባለሙያ  ማድረጋችን ብቻ አይደለም የሥራ ባለቤት ማድረጋችንም ነው❗️


Telegram:
https://shorturl.at/zKTN2
Website:
www.amenelectrical.com
TikTok:
https://shorturl.at/VQN6I
Youtube:
https://shorturl.at/I8eyb
Facebook:
https://www.facebook.com/ameninstitutetechnology?mibextid=ZbWKwL

#አድራሻ
https://rb.gy/8pwr92 (ቦሌ ሚካኤል)

#ለተጨማሪ_መረጃ
👇
0991156969
0939555510
#አሜን_ቴክኖሎጂ_ኢንስቲትዩት



tgoop.com/amenelectricaltechnology/2901
Create:
Last Update:

#ማስጠንቀቂያ
=======
👉አንዳንድ ግለሰቦች የስልጠና መረጃ ፈልገው አስተያየት መቀበያችን ላይ የሚጠይቁ ደንበኞቻችን የራሳቸውን የቴሌግራም አካውንት ስምና ፕሮፋይል ፎቶ በአሜን ቀይረው ደንበኞቻችን በውስጥ መስመር በመግባት የተሳሳቱ የስልጠና መረጃዎችን በመስጠትና የግል የባንክ አካውንት በመላክ እያጭበረበሩ እንደሚገኙ ጥቆማዎች ደርሰውናል።
👉ስለዚህ ማሰልጠኛ ተቋማችን በግለሰብ አካውንት ገንዘብ እንዲልኩ አይጠይቅም። ትክክለኛው የባንክ አካውንቶች ንግድ ባንክ፣ አቢስንያ፣ አዋሽና ዳሽን ባንክ ሲሆኑ ስሙም በእንግልዝኛ " Amen Institute of Technlogy " የሚል ነው።
👉ተመሳሳይ ድርጊት ካጋጠምዎ ጥቆማዎችን ያድርሱን❗️

ልዩነታችን ብቁ ባለሙያ  ማድረጋችን ብቻ አይደለም የሥራ ባለቤት ማድረጋችንም ነው❗️


Telegram:
https://shorturl.at/zKTN2
Website:
www.amenelectrical.com
TikTok:
https://shorturl.at/VQN6I
Youtube:
https://shorturl.at/I8eyb
Facebook:
https://www.facebook.com/ameninstitutetechnology?mibextid=ZbWKwL

#አድራሻ
https://rb.gy/8pwr92 (ቦሌ ሚካኤል)

#ለተጨማሪ_መረጃ
👇
0991156969
0939555510
#አሜን_ቴክኖሎጂ_ኢንስቲትዩት

BY Amen Electrical Technology Official®


Share with your friend now:
tgoop.com/amenelectricaltechnology/2901

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Informative A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP.
from us


Telegram Amen Electrical Technology Official®
FROM American