AMENELECTRICALTECHNOLOGY Telegram 2519
#የስራ_ማስታወቂያ
=====
👉ከዚህ በፊት ከማሰልጠኛችን አሜን ቴክኖሎጂ ኢንስቲት በቅርብ #የክፍልና_የወርክሾፕ_ስልጠና_ጨርሳችሁ_ለሳይት ልምምድ የተላካችሁና #የሳይት_ላይ_ልምምድ_የጨረሳችሁ ከዚህ በታች በሚገኘው የቴሌግራም ሊንክ ሙሉ ስማችሁን ፣ ስልክ ቁጥራችሁን፣  የትምህርት ደረጃችሁን ላኩልን።
👉ድርጅቱ የሚፈልገው ጀማሪ ባለሙያ ስለሆነ ከዚህ በፊት ስንልካችሁ የነበራችሁና #ልምድ_ያላችሁን አያካትትም።
👉የሚፈለገው ብዛት 8 ባለሙያዎች
👉የስራው አይነት ኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራ
👉የቅጥር ሁኔታ #ቋሚ ቅጥር
👉ማስታወቂያው የሚቆየው ወይም መላክ የምትችሉት እስከ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ብቻ
👉ቀድመው የላኩ የ 8 ባለሙያዎች ዝርዝር ለድርጅቱ የሚላክ ይሆናል። 

👉ስለዚህ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች እስከ ዛሬ 10:00  (08/01/2017 ዓ.ም) ሙሉ ስማችሁን፣ ስልክ ቁጥራችሁን፣ የትምህርት ደረጃችሁንና የሰለጠናችሁበትን ዘርፍ በዚህ ሊንክ @electricexpert እንድትልኩልን እናሳስባለን። 
👉ከተጠቀሰው ሰዓትና ቀን በኋል መላክ አይቻልም።

      አሜን ኤሌክትሪካል ቴክኖሎጂ
(የኤሌክትሪክ ሥራና ማሰልጠኛ ማዕከል)
👍202



tgoop.com/amenelectricaltechnology/2519
Create:
Last Update:

#የስራ_ማስታወቂያ
=====
👉ከዚህ በፊት ከማሰልጠኛችን አሜን ቴክኖሎጂ ኢንስቲት በቅርብ #የክፍልና_የወርክሾፕ_ስልጠና_ጨርሳችሁ_ለሳይት ልምምድ የተላካችሁና #የሳይት_ላይ_ልምምድ_የጨረሳችሁ ከዚህ በታች በሚገኘው የቴሌግራም ሊንክ ሙሉ ስማችሁን ፣ ስልክ ቁጥራችሁን፣  የትምህርት ደረጃችሁን ላኩልን።
👉ድርጅቱ የሚፈልገው ጀማሪ ባለሙያ ስለሆነ ከዚህ በፊት ስንልካችሁ የነበራችሁና #ልምድ_ያላችሁን አያካትትም።
👉የሚፈለገው ብዛት 8 ባለሙያዎች
👉የስራው አይነት ኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራ
👉የቅጥር ሁኔታ #ቋሚ ቅጥር
👉ማስታወቂያው የሚቆየው ወይም መላክ የምትችሉት እስከ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ብቻ
👉ቀድመው የላኩ የ 8 ባለሙያዎች ዝርዝር ለድርጅቱ የሚላክ ይሆናል። 

👉ስለዚህ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች እስከ ዛሬ 10:00  (08/01/2017 ዓ.ም) ሙሉ ስማችሁን፣ ስልክ ቁጥራችሁን፣ የትምህርት ደረጃችሁንና የሰለጠናችሁበትን ዘርፍ በዚህ ሊንክ @electricexpert እንድትልኩልን እናሳስባለን። 
👉ከተጠቀሰው ሰዓትና ቀን በኋል መላክ አይቻልም።

      አሜን ኤሌክትሪካል ቴክኖሎጂ
(የኤሌክትሪክ ሥራና ማሰልጠኛ ማዕከል)

BY Amen Institute of Technology Official®





Share with your friend now:
tgoop.com/amenelectricaltechnology/2519

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Step-by-step tutorial on desktop: The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members.
from us


Telegram Amen Institute of Technology Official®
FROM American