AMENELECTRICALTECHNOLOGY Telegram 2133
Amen Institute of Technology Official®
🛎 #ተጨማሪ_ስልጠናዎችን_ለመጀመር ===================== ሰላም ውድ የአሜን ኤሌክትሪካል ቴክኖሎጂ ቤተሰቦች አሜን የሙያ ማሰልጠኛ ማዕከል ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ ብዙዎች በስልጠና አሰጣጥ መንገዳችን እጅግ እንደተደሰቱና እንደወደዱት እንዲሁም ከስልጠና በኋላ ያለውን የስራ ዕድል ፈጠራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በተለያየ ጊዜ ገልፀውልናል። ዛሬ ደግሞ #ተጨማሪ_ስልጠናዎችን_ለመጀመር የናንተን ፍላጎት…
ሰላም ከዚህ በፊት በለጠፍነው #የዳሰሳ_ጥናት 49 ሰወች ብቻ ሞልተዋል። ነገር ግን በቂ አይደለም ቴሌግራም ከ 23K በላይ ፣ ፌስቡክ ደግሞ ከ30k በላይ ተከታይ አለ ነገር ግን የዳሰሳ ጥናቱን ፈቃደኛ ሆነው የተሳተፉ 49 ሰዎች ብቻ ናቸው። ጥናቱን ቢያንስ 500 ሰወች ሊሳተፉበት ይገባል። ስለዚህ እባካችሁ ሁላችሁም ተሳተፉ 5 ደቂቃ ቢወስድባችሁ ነው። 5 ደቂቃ እንደማትነፍጉን ተሰፋ እና ደርጋለን❗️
መልካም ቀን ❗️


🛎 #ተጨማሪ_ስልጠናዎችን_ለመጀመር
=====================
ሰላም ውድ የአሜን ኤሌክትሪካል ቴክኖሎጂ ቤተሰቦች አሜን የሙያ ማሰልጠኛ ማዕከል ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ ብዙዎች በስልጠና አሰጣጥ መንገዳችን እጅግ እንደተደሰቱና እንደወደዱት እንዲሁም ከስልጠና በኋላ ያለውን የስራ ዕድል ፈጠራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በተለያየ ጊዜ ገልፀውልናል።
ዛሬ ደግሞ #ተጨማሪ_ስልጠናዎችን_ለመጀመር የናንተን ፍላጎት ማወቅ ስላለብን ከተዘረዘሩት ዘርፎች ውስጥ ከፍተኛ ድምፅ የተሰጠባቸውን #ሦስት_የስልጠና አይነቶች በአፋጣኝ የምንጀምር ሲሆን በተቻለ መጠን ሁላችሁም ከታች ያለውን የጎግል ሊንክ በመጫን በጥንቃቄ ፎርሙን እንድትሞሉልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
👇👇👇👇👇👇👇
https://forms.gle/7RWt4eVzmoHdwSTB8

ስልጠና ለመሰልጠን ወይም የኤሌክትሪክ ስራ እንድንሰራልዎ ከፈለጉ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ያገኙናል።
👇👇👇👇👇
0118644716
0991156969
0911585854
👍13



tgoop.com/amenelectricaltechnology/2133
Create:
Last Update:

ሰላም ከዚህ በፊት በለጠፍነው #የዳሰሳ_ጥናት 49 ሰወች ብቻ ሞልተዋል። ነገር ግን በቂ አይደለም ቴሌግራም ከ 23K በላይ ፣ ፌስቡክ ደግሞ ከ30k በላይ ተከታይ አለ ነገር ግን የዳሰሳ ጥናቱን ፈቃደኛ ሆነው የተሳተፉ 49 ሰዎች ብቻ ናቸው። ጥናቱን ቢያንስ 500 ሰወች ሊሳተፉበት ይገባል። ስለዚህ እባካችሁ ሁላችሁም ተሳተፉ 5 ደቂቃ ቢወስድባችሁ ነው። 5 ደቂቃ እንደማትነፍጉን ተሰፋ እና ደርጋለን❗️
መልካም ቀን ❗️


🛎 #ተጨማሪ_ስልጠናዎችን_ለመጀመር
=====================
ሰላም ውድ የአሜን ኤሌክትሪካል ቴክኖሎጂ ቤተሰቦች አሜን የሙያ ማሰልጠኛ ማዕከል ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ ብዙዎች በስልጠና አሰጣጥ መንገዳችን እጅግ እንደተደሰቱና እንደወደዱት እንዲሁም ከስልጠና በኋላ ያለውን የስራ ዕድል ፈጠራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በተለያየ ጊዜ ገልፀውልናል።
ዛሬ ደግሞ #ተጨማሪ_ስልጠናዎችን_ለመጀመር የናንተን ፍላጎት ማወቅ ስላለብን ከተዘረዘሩት ዘርፎች ውስጥ ከፍተኛ ድምፅ የተሰጠባቸውን #ሦስት_የስልጠና አይነቶች በአፋጣኝ የምንጀምር ሲሆን በተቻለ መጠን ሁላችሁም ከታች ያለውን የጎግል ሊንክ በመጫን በጥንቃቄ ፎርሙን እንድትሞሉልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
👇👇👇👇👇👇👇
https://forms.gle/7RWt4eVzmoHdwSTB8

ስልጠና ለመሰልጠን ወይም የኤሌክትሪክ ስራ እንድንሰራልዎ ከፈለጉ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ያገኙናል።
👇👇👇👇👇
0118644716
0991156969
0911585854

BY Amen Institute of Technology Official®





Share with your friend now:
tgoop.com/amenelectricaltechnology/2133

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. Read now A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram.
from us


Telegram Amen Institute of Technology Official®
FROM American