Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/abduftsemier/--): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Abdu & Hasu@abduftsemier P.2210
ABDUFTSEMIER Telegram 2210
#እንስት_አናብስቶች

በአለም ላይ እልፍ ሴት የአላህ ወሊዬችና ሱፊዎች ሞልተዋል ከነዚህም ውስጥ
;አኢሻ በዑኒይ: አኢሻ ማኑብያ: ሰይዳ አሚና: ሳሚሀ አይቨርዲ: ሃፀይ ባባጃን: ሶከህና ማጋት: ቼማልኑር ሳርጉት: ጃሀኖቲን ኡቪሲይ: ላላ ዘይነብ: የናይጄሪያዋ ሰይዳ ሳራ: እነዚህ ከባህር ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው።

ከእለታት አንድ ቀን አንዲት ሴት በሀዘን ተውጣ ሲቲና ነፊሳ ዘንድ መጣችና... "ያ ሰይደቲ ልጄ ለንገድ ከወጣ ወር አልፎታልና እስካሁን አልተመለሰም ጭንቅ ቢለኝ ነው ወደ አንቱ ጋር ምመጣው ዱኣ አደርጉለት" ስትል ተማፀነች ሲቲ ነፊሳም ትንሽ እንደቆዩ አብሽሪ ልጅሽኮ አልጠፋም እዛው ቤትሽ ታገኚዋለሽ" አሏት.. እናቲቱም በእናት አንጀቷ ወደ ቤቷ ብትመለስ ልጇን አገኘችው የናፍቆቶን አቅፋ ከሳመችው ቡሀላ.. "እንዴት ከወራት መንገድ ባንዴ ልትከሰት ቻልክ" ብላ ጠየቀችው.. ልጁም እንዲህ ሲል መለሰ "እናቴ ሆይ በመንገድ ላይ ሳለሁ ታስሬ ነበር እናም ድንገት ጠባቂው መጥቶ በሩን ከፈተለኝ.. ከዚያም ንፋስ መጣና ካለሁበት አንስቶ እዚህ ቤቴ አመጣኝ" እናት በመገረም "እንዴት እንዲህ ሊሆን ቻለ ልጄ?" ብላ ጠየቀችው... እርሱም "በቅድሚያ ከሀዋው ላይ ኻቲፍ እንዲህ ብሎ ሲጣራ ሰማሁኝ" 'ኢፍተህ ለሁ ፊ ሲጅኒ ፈኢነሁ ቢ ሸፈአቲ ሰይደቲ ነፊሳ' (ከታሰረበት በሩን ከፍታቹ አስወጡት ሰይደቲ ነፊሳ ዋስ ሆነውታልና).. ይህንን ድምፅ እንደሰማ ጠባቂው መጥቶ እንደከፈተለት ነገራት።

ከእለታት አንድ ቀን ሰይድ ሀሰነል በስሪይ ሲቲ ራቢያን ከሀይቅ ዳር አገኞት ሰይድ ሀሰነል በስሪም 'ራቢያ ሆይ.. ነይ ውሃው ላይ ሁለት ረከዐ እንስገድ አሏት" ራቢያም "ለምን ማንም ማድረግ የሚችለውን ታደርጋለህ" ብላ አየር ላይ መስገጃዋን አንጥፋ 'ባይሆን ና እዚህ እንስገድ አለቻቸው.. ሀሰነል በስሪም መቃማቸው እሷ ጋር አለመድረሱን ተረዱ.. ሰይዳ ራቢአ እንዲህ ስትል አስደናቂ ንግግር ተናገረች "ሀሰን ሆይ አንተ የፈፀምከው አሳዎች የሚያደርጉትን ነው.. እኔ የፈፀምኩት ዝንቦች የሚያደርጉትን ነው"

@abduftsemier
@abduftsemier
6👍2🔥2



tgoop.com/abduftsemier/2210
Create:
Last Update:

#እንስት_አናብስቶች

በአለም ላይ እልፍ ሴት የአላህ ወሊዬችና ሱፊዎች ሞልተዋል ከነዚህም ውስጥ
;አኢሻ በዑኒይ: አኢሻ ማኑብያ: ሰይዳ አሚና: ሳሚሀ አይቨርዲ: ሃፀይ ባባጃን: ሶከህና ማጋት: ቼማልኑር ሳርጉት: ጃሀኖቲን ኡቪሲይ: ላላ ዘይነብ: የናይጄሪያዋ ሰይዳ ሳራ: እነዚህ ከባህር ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው።

ከእለታት አንድ ቀን አንዲት ሴት በሀዘን ተውጣ ሲቲና ነፊሳ ዘንድ መጣችና... "ያ ሰይደቲ ልጄ ለንገድ ከወጣ ወር አልፎታልና እስካሁን አልተመለሰም ጭንቅ ቢለኝ ነው ወደ አንቱ ጋር ምመጣው ዱኣ አደርጉለት" ስትል ተማፀነች ሲቲ ነፊሳም ትንሽ እንደቆዩ አብሽሪ ልጅሽኮ አልጠፋም እዛው ቤትሽ ታገኚዋለሽ" አሏት.. እናቲቱም በእናት አንጀቷ ወደ ቤቷ ብትመለስ ልጇን አገኘችው የናፍቆቶን አቅፋ ከሳመችው ቡሀላ.. "እንዴት ከወራት መንገድ ባንዴ ልትከሰት ቻልክ" ብላ ጠየቀችው.. ልጁም እንዲህ ሲል መለሰ "እናቴ ሆይ በመንገድ ላይ ሳለሁ ታስሬ ነበር እናም ድንገት ጠባቂው መጥቶ በሩን ከፈተለኝ.. ከዚያም ንፋስ መጣና ካለሁበት አንስቶ እዚህ ቤቴ አመጣኝ" እናት በመገረም "እንዴት እንዲህ ሊሆን ቻለ ልጄ?" ብላ ጠየቀችው... እርሱም "በቅድሚያ ከሀዋው ላይ ኻቲፍ እንዲህ ብሎ ሲጣራ ሰማሁኝ" 'ኢፍተህ ለሁ ፊ ሲጅኒ ፈኢነሁ ቢ ሸፈአቲ ሰይደቲ ነፊሳ' (ከታሰረበት በሩን ከፍታቹ አስወጡት ሰይደቲ ነፊሳ ዋስ ሆነውታልና).. ይህንን ድምፅ እንደሰማ ጠባቂው መጥቶ እንደከፈተለት ነገራት።

ከእለታት አንድ ቀን ሰይድ ሀሰነል በስሪይ ሲቲ ራቢያን ከሀይቅ ዳር አገኞት ሰይድ ሀሰነል በስሪም 'ራቢያ ሆይ.. ነይ ውሃው ላይ ሁለት ረከዐ እንስገድ አሏት" ራቢያም "ለምን ማንም ማድረግ የሚችለውን ታደርጋለህ" ብላ አየር ላይ መስገጃዋን አንጥፋ 'ባይሆን ና እዚህ እንስገድ አለቻቸው.. ሀሰነል በስሪም መቃማቸው እሷ ጋር አለመድረሱን ተረዱ.. ሰይዳ ራቢአ እንዲህ ስትል አስደናቂ ንግግር ተናገረች "ሀሰን ሆይ አንተ የፈፀምከው አሳዎች የሚያደርጉትን ነው.. እኔ የፈፀምኩት ዝንቦች የሚያደርጉትን ነው"

@abduftsemier
@abduftsemier

BY Abdu & Hasu


Share with your friend now:
tgoop.com/abduftsemier/2210

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” Write your hashtags in the language of your target audience.
from us


Telegram Abdu & Hasu
FROM American