ZEMEDKUNBEKELEZ Telegram 31613
የአፈና ዜና…

"…አቶ ዳንኤል ክብረት ቂም የያዘባቸው፣ በጦማሩ ሲጠቅሳቸው የከረመው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰሜን ጎጃም ሀገረ ስብከት ሰሜን ሜጫ ወረዳ ቤተ ክህነት ድል በትግል ቀበሌ የምትገኘው የፈለገ ብርሃን ናዳ ቅድስት ማርያም እና የክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም
አበምኔት የሆኑትን ታላቁ አራት ዓይናው የአራቱ ጉባኤ መምህር፥ የፍትሐ ነገሥቱ፣ የአቡሻኸሩ ሊቅና የቅኔው ጌታ ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት አካባቢ ወደ ገዳሙ ባቀኑ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ለጥያቄ እንፈልግዎታለን ተብለው በወታደር አጀብ መወሰዳቸው ተነግሯል።

"…የአይን ምስክሮቹ እንደነገሩኝ ከሆነ መጀመሪያ ለአንዳንድ ጥያቄ እንፈልግዎታለን ብለው ወደ ቢኮሎ ዓባይ ወሰዷቸው። በዚያም አርበኛ ዘመነ ካሤን ካለበት ፈልገው ካላመጡት አንለቅዎትም በማለት በዚያ አዋሉአቸው፣ በመቀጠልም ከቢኮሎ ዓባይ አዙረው ወደ ዱር ቤቴ ወሰዷቸው፣ በዚያም መንፈሳዊ ልጅዎ ነውና አርበኛ ዘመነ ካሤን ይውለዱ ሲሏዋቸው ዋሉ ከዚያ ሲመሽ አሁን ምሽት ላይ ወደ ባህርዳር አምጥተው ባህርዳር በመከላከያ ካምፕ መኮድ ውስጥ እንዳሰሯቸው ተሰምቷል።

"…አቶ ፓስተር ምስጋናው አንዷለም አስር ጊዜ የኔታ ይባቤ የኔታ ይባቤ እያለ የሚከሳቸው፣ የደቡብ ጎንደሮቹ አፍቃሬ ብአዴኖቹ እነ አያሌው መንበርም በተደጋጋሚ የሚዝቱባቸው አራት ዓይናው ሊቅ የኔታ ይባቤ በስተመጨረሻ በኦሮሙማው አገዛዝ እጅ ወድቀዋል። ቀጥሎ ምን ይሆናል? አብረን እናያለን። የክሱ መነሻም 7ተኛው ንጉሥ የአሕመድ ልጅ ሳይሞት አርበኛ ዘመነ ካሤን ለንግሥና ቀብተዋል የሚል ነው። ከዚህ ቀደም እስክንድር ነጋ ይነግሣል ተብሎ ደብረ ኤልያስ መውደሙ የሚታወስ ነው።

• ሻሎም…! ሰላም…!
977💔414👍223🙏67😡47🕊1713🤯13🏆13🔥8👌4



tgoop.com/ZemedkunBekeleZ/31613
Create:
Last Update:

የአፈና ዜና…

"…አቶ ዳንኤል ክብረት ቂም የያዘባቸው፣ በጦማሩ ሲጠቅሳቸው የከረመው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰሜን ጎጃም ሀገረ ስብከት ሰሜን ሜጫ ወረዳ ቤተ ክህነት ድል በትግል ቀበሌ የምትገኘው የፈለገ ብርሃን ናዳ ቅድስት ማርያም እና የክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም
አበምኔት የሆኑትን ታላቁ አራት ዓይናው የአራቱ ጉባኤ መምህር፥ የፍትሐ ነገሥቱ፣ የአቡሻኸሩ ሊቅና የቅኔው ጌታ ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት አካባቢ ወደ ገዳሙ ባቀኑ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ለጥያቄ እንፈልግዎታለን ተብለው በወታደር አጀብ መወሰዳቸው ተነግሯል።

"…የአይን ምስክሮቹ እንደነገሩኝ ከሆነ መጀመሪያ ለአንዳንድ ጥያቄ እንፈልግዎታለን ብለው ወደ ቢኮሎ ዓባይ ወሰዷቸው። በዚያም አርበኛ ዘመነ ካሤን ካለበት ፈልገው ካላመጡት አንለቅዎትም በማለት በዚያ አዋሉአቸው፣ በመቀጠልም ከቢኮሎ ዓባይ አዙረው ወደ ዱር ቤቴ ወሰዷቸው፣ በዚያም መንፈሳዊ ልጅዎ ነውና አርበኛ ዘመነ ካሤን ይውለዱ ሲሏዋቸው ዋሉ ከዚያ ሲመሽ አሁን ምሽት ላይ ወደ ባህርዳር አምጥተው ባህርዳር በመከላከያ ካምፕ መኮድ ውስጥ እንዳሰሯቸው ተሰምቷል።

"…አቶ ፓስተር ምስጋናው አንዷለም አስር ጊዜ የኔታ ይባቤ የኔታ ይባቤ እያለ የሚከሳቸው፣ የደቡብ ጎንደሮቹ አፍቃሬ ብአዴኖቹ እነ አያሌው መንበርም በተደጋጋሚ የሚዝቱባቸው አራት ዓይናው ሊቅ የኔታ ይባቤ በስተመጨረሻ በኦሮሙማው አገዛዝ እጅ ወድቀዋል። ቀጥሎ ምን ይሆናል? አብረን እናያለን። የክሱ መነሻም 7ተኛው ንጉሥ የአሕመድ ልጅ ሳይሞት አርበኛ ዘመነ ካሤን ለንግሥና ቀብተዋል የሚል ነው። ከዚህ ቀደም እስክንድር ነጋ ይነግሣል ተብሎ ደብረ ኤልያስ መውደሙ የሚታወስ ነው።

• ሻሎም…! ሰላም…!

BY Zemedkun Bekele (ዘመዴ)






Share with your friend now:
tgoop.com/ZemedkunBekeleZ/31613

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. Image: Telegram. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail.
from us


Telegram Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
FROM American