WAHIDCOM Telegram 3422
የቫላንታይን ቀን

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።

3፥31 በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ

በክርስትና ታሪክ ውስጥ ቫለንቲኑስ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ሰዎች ሲሆኑ ከሁለቱ የመጀመሪያው በ 100 ድኅረ ልደት ግብፅ ተወልዶ በ 160 ድኅረ ልደት ቆጵሮስ የሞተው ቫለንቲኑስ የኖስቲስ መሪ የነበረው የቴዎዳስ ተማሪ ነው፥ ቫለንቲኑስ “ኢየሱስ የማርያም ዘር አይደለም” የሚል አቋም ያለው ሲሆን የእርሱ ተማሪዎች ቫለንቱሳውያን ይህንን አቋም በጥንት ጊዜ ያራምዱ ነበር።
ሁለተኛው ደግሞ በ 226 ልደት ተወልዶ በ 269 ድኅረ ልደት በሮሙ ንጉሥ በክላውዲዮስ ዘመን የተሠዋው ሰማዕት ነው፥ ይህ ሰው በዘመነ ሰማዕታት ጊዜ እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የካቲት 14 ቀን 269 ድኅረ ልደት ሰማዕት ሆኗል። እርሱ የሞተበትን ቀን በምዕራባውያን ካቶሊክ የካቲት 14 ቀን ሲዘከር በምሥራቃውያን ኦርቶዶክስ ደግሞ ሰኔ 6 ይዘከራል፥ ሰማዕቱ ቫለንቲኑስ በሕይወት ዘመኑ ወቅት የሮም መንግሥት ወታደሮች እንዳያገቡ ሲከለክል እርሱ ግን የሚፋቀሩትን ይድር ነበር፥ በዚህም ንጉሡ ክላውዲዮስ አቂሞበት ነበርና በወቅቱ "ጣዖት አላመልክም" በማለት ሰማዕት ሆኗል።

በዘመናችን ያሉ ሰዎች የቫላንታይን ቀን እያሉ በዓመት አንዴ የካቲት 14 ቀን የሚያከብሩት የፍቅረኛሞች ቀን መሠረቱ ይህ ነው፥ "ቫላንታይን"Valentine" የሚለው ቃል እራሱ "ቫለንቲኑስ" ከሚባለው የክርስትና ሰማዕት እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። እንደ ኢሥላም አስተምህሮት የምናከብረው ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻ እና ብቻ ነው፥ እነርሱም ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፊጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፥ ዒዱል አድሓ ደግሞ መሥዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ‏”‏

“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። አሏህን የምንወድ እንደሆንን ተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" እንከተል፦
3፥31 በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ

በተረፈ ከክርስትና ሾልኮ የመጣውን የቫላንታይን ቀን ከማክበር ሆነ ከማስከበር እንጠንቀቅ! የቫላንታይን ቀን ማክበር እና ማስከበር ግልጽ ፈሣድ ነው። አሏህ በኢሥላም ስም ፈሣድ ከሚያስፋፉ ሙፍሢዲን ይጠብቀን! አሚን።

ከዐቃቢ እሥልምና ወሒድ
https://www.tgoop.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም



tgoop.com/Wahidcom/3422
Create:
Last Update:

የቫላንታይን ቀን

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።

3፥31 በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ

በክርስትና ታሪክ ውስጥ ቫለንቲኑስ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ሰዎች ሲሆኑ ከሁለቱ የመጀመሪያው በ 100 ድኅረ ልደት ግብፅ ተወልዶ በ 160 ድኅረ ልደት ቆጵሮስ የሞተው ቫለንቲኑስ የኖስቲስ መሪ የነበረው የቴዎዳስ ተማሪ ነው፥ ቫለንቲኑስ “ኢየሱስ የማርያም ዘር አይደለም” የሚል አቋም ያለው ሲሆን የእርሱ ተማሪዎች ቫለንቱሳውያን ይህንን አቋም በጥንት ጊዜ ያራምዱ ነበር።
ሁለተኛው ደግሞ በ 226 ልደት ተወልዶ በ 269 ድኅረ ልደት በሮሙ ንጉሥ በክላውዲዮስ ዘመን የተሠዋው ሰማዕት ነው፥ ይህ ሰው በዘመነ ሰማዕታት ጊዜ እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የካቲት 14 ቀን 269 ድኅረ ልደት ሰማዕት ሆኗል። እርሱ የሞተበትን ቀን በምዕራባውያን ካቶሊክ የካቲት 14 ቀን ሲዘከር በምሥራቃውያን ኦርቶዶክስ ደግሞ ሰኔ 6 ይዘከራል፥ ሰማዕቱ ቫለንቲኑስ በሕይወት ዘመኑ ወቅት የሮም መንግሥት ወታደሮች እንዳያገቡ ሲከለክል እርሱ ግን የሚፋቀሩትን ይድር ነበር፥ በዚህም ንጉሡ ክላውዲዮስ አቂሞበት ነበርና በወቅቱ "ጣዖት አላመልክም" በማለት ሰማዕት ሆኗል።

በዘመናችን ያሉ ሰዎች የቫላንታይን ቀን እያሉ በዓመት አንዴ የካቲት 14 ቀን የሚያከብሩት የፍቅረኛሞች ቀን መሠረቱ ይህ ነው፥ "ቫላንታይን"Valentine" የሚለው ቃል እራሱ "ቫለንቲኑስ" ከሚባለው የክርስትና ሰማዕት እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። እንደ ኢሥላም አስተምህሮት የምናከብረው ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻ እና ብቻ ነው፥ እነርሱም ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፊጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፥ ዒዱል አድሓ ደግሞ መሥዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ‏”‏

“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። አሏህን የምንወድ እንደሆንን ተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" እንከተል፦
3፥31 በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ

በተረፈ ከክርስትና ሾልኮ የመጣውን የቫላንታይን ቀን ከማክበር ሆነ ከማስከበር እንጠንቀቅ! የቫላንታይን ቀን ማክበር እና ማስከበር ግልጽ ፈሣድ ነው። አሏህ በኢሥላም ስም ፈሣድ ከሚያስፋፉ ሙፍሢዲን ይጠብቀን! አሚን።

ከዐቃቢ እሥልምና ወሒድ
https://www.tgoop.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም

BY ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"


Share with your friend now:
tgoop.com/Wahidcom/3422

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” Hashtags Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information.
from us


Telegram ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
FROM American