UTOPITECTURE Telegram 1383
የዘወትሯ ኢትዮጵያ የፎቶግራፊ አውደርዕይ

ከሐምሌ 24-ነሃሴ 24 'የዘወትሯ ኢትዮጵያ' በሚል ርዕስ ሀገራዊ የፎቶግራፍ አውደርዕይ ተዘጋጅቷል፡፡ የኢትዮጵያን አንድነትና የጋራ የአኗኗር ዘይቤዎች የሚያሳዩ የፎቶግራፍ ስብስቦችን ያዋቀረው ይህ የፎቶ ኤግዚቢሽን በአራት የተለያዩ ከተሞች የሚደረግ ይሆናል፡፡

በመጪው ሰኞ  ሐምሌ 24/2015 በባህር ዳር ከተማ በድምቀት የሚከፈተው ይህ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለአምስት ተከትታይ ቀናት እስከ ሐምሌ 28/2015 አርብ ድረስ የሚዘልቅ ይሆናል፡፡

በቀጣይ ከነሃሴ 3-7/2015 - ድሬዳዋ ላይ ከዚያም ሐዋሳ ላይ ከነሃሴ 12-16/2015 መዳረሻውን አድርጎ ከነሃሴ 20 -24/2015 ደግሞ አዲስ አበባ ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል።

በተዘረሩት ቀናት ላይ በፎቶ አውደርዕዩ ላይ በመገኘት የዘወትሯን ኢትዮጵያ አብረውን ይቃኙ! ኑ! ግሩም ተሰጥኦ ባላቸው የፎቶ ባለሙያዎች የተቀነጨቡትን የማህበረሰባችንን ገጽታዎች በጋራ እንመልከት፣ በጋራ እናድንቅ!

#የዘወትሯኢትዮጵያ #ተጓዥየፎቶግራፍአውደርዕይ
👍1



tgoop.com/Utopitecture/1383
Create:
Last Update:

የዘወትሯ ኢትዮጵያ የፎቶግራፊ አውደርዕይ

ከሐምሌ 24-ነሃሴ 24 'የዘወትሯ ኢትዮጵያ' በሚል ርዕስ ሀገራዊ የፎቶግራፍ አውደርዕይ ተዘጋጅቷል፡፡ የኢትዮጵያን አንድነትና የጋራ የአኗኗር ዘይቤዎች የሚያሳዩ የፎቶግራፍ ስብስቦችን ያዋቀረው ይህ የፎቶ ኤግዚቢሽን በአራት የተለያዩ ከተሞች የሚደረግ ይሆናል፡፡

በመጪው ሰኞ  ሐምሌ 24/2015 በባህር ዳር ከተማ በድምቀት የሚከፈተው ይህ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለአምስት ተከትታይ ቀናት እስከ ሐምሌ 28/2015 አርብ ድረስ የሚዘልቅ ይሆናል፡፡

በቀጣይ ከነሃሴ 3-7/2015 - ድሬዳዋ ላይ ከዚያም ሐዋሳ ላይ ከነሃሴ 12-16/2015 መዳረሻውን አድርጎ ከነሃሴ 20 -24/2015 ደግሞ አዲስ አበባ ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል።

በተዘረሩት ቀናት ላይ በፎቶ አውደርዕዩ ላይ በመገኘት የዘወትሯን ኢትዮጵያ አብረውን ይቃኙ! ኑ! ግሩም ተሰጥኦ ባላቸው የፎቶ ባለሙያዎች የተቀነጨቡትን የማህበረሰባችንን ገጽታዎች በጋራ እንመልከት፣ በጋራ እናድንቅ!

#የዘወትሯኢትዮጵያ #ተጓዥየፎቶግራፍአውደርዕይ

BY WETOPIA COMMUNITY (WAC)




Share with your friend now:
tgoop.com/Utopitecture/1383

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance. Telegram channels fall into two types: It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces.
from us


Telegram WETOPIA COMMUNITY (WAC)
FROM American