UTOPITECTURE Telegram 1376
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" በጊዜ ገደቡ ምላሽ ካልሰጠ ወደ ክሥ እናመራለን " - የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም

የኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው ሰዎች አቤቱታዎች፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር ምላሽ እንዲሰጥ መጠየቁን ቪኦኤ ሬድዮ ጣቢያ ዘግቧል።

ተቋሙ፣ ከሸገር ከተማ አስተዳደር የቤቶች ፈረሳ ጋራ ተያይዞ፣ ከ100 ሺሕ በላይ አቤቱታዎችን እንደተቀበለ፣ ከዚኽ ቀደም ገልጿል፡፡

በኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምርመራ ዲሬክተር አቶ ቶሌራ በላይ፣ የከተማ አስተዳደሩ፥ ለአቤቱታዎቹ ምላሽ እንዲሰጥ በደብዳቤ እንደተጠየቀ ገልጸዋል።

የሸገር ከተማ አስተዳደር፣ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ምላሽ የማይሰጥ ከሆነ፣ ጉዳዩ ወደ ክሥ እንደሚያመራ፣ የምርመራ ዲሬክተሩ አቶ ቶሌራ በላይ አመልክተዋል፡፡

ጉዳዩን በተመለከተ የሸገር ከተማ አስተዳደር ያለው ነገር የለም።

ከዚህ ቀደም ግን በሰጠው " ለእንባ ጠባቂ ተቋም 100 ሺሕ አቤቱታዎች መቅረባቸውን አላውቅም " ብሎ ነበር።

የኢትዮጵያ የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ በሸገር ከተማ፣ " ሕገ ወጥ ግንባታ " በሚል እየተካሔደ ካለው የቤቶች ፈረሳ ጋራ የተያያዙ፣ 100 ሺሕ አቤቱታዎችን እንደተቀበለ ማሳወቁ አይዘነጋም።

አሁን ደግሞ፣ እንባ ጠባቂ ተቋሙ፥ የሸገር ከተማ አስተዳደር ለአቤቱታ አቅራቢዎቹ ምላሽ እንዲሰጥ፣ የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እንደጠየቀው ማስታወቁን ሬድዮ ጣቢያው አመልክቷል።

@tikvahethiopia



tgoop.com/Utopitecture/1376
Create:
Last Update:

" በጊዜ ገደቡ ምላሽ ካልሰጠ ወደ ክሥ እናመራለን " - የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም

የኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው ሰዎች አቤቱታዎች፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር ምላሽ እንዲሰጥ መጠየቁን ቪኦኤ ሬድዮ ጣቢያ ዘግቧል።

ተቋሙ፣ ከሸገር ከተማ አስተዳደር የቤቶች ፈረሳ ጋራ ተያይዞ፣ ከ100 ሺሕ በላይ አቤቱታዎችን እንደተቀበለ፣ ከዚኽ ቀደም ገልጿል፡፡

በኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምርመራ ዲሬክተር አቶ ቶሌራ በላይ፣ የከተማ አስተዳደሩ፥ ለአቤቱታዎቹ ምላሽ እንዲሰጥ በደብዳቤ እንደተጠየቀ ገልጸዋል።

የሸገር ከተማ አስተዳደር፣ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ምላሽ የማይሰጥ ከሆነ፣ ጉዳዩ ወደ ክሥ እንደሚያመራ፣ የምርመራ ዲሬክተሩ አቶ ቶሌራ በላይ አመልክተዋል፡፡

ጉዳዩን በተመለከተ የሸገር ከተማ አስተዳደር ያለው ነገር የለም።

ከዚህ ቀደም ግን በሰጠው " ለእንባ ጠባቂ ተቋም 100 ሺሕ አቤቱታዎች መቅረባቸውን አላውቅም " ብሎ ነበር።

የኢትዮጵያ የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ በሸገር ከተማ፣ " ሕገ ወጥ ግንባታ " በሚል እየተካሔደ ካለው የቤቶች ፈረሳ ጋራ የተያያዙ፣ 100 ሺሕ አቤቱታዎችን እንደተቀበለ ማሳወቁ አይዘነጋም።

አሁን ደግሞ፣ እንባ ጠባቂ ተቋሙ፥ የሸገር ከተማ አስተዳደር ለአቤቱታ አቅራቢዎቹ ምላሽ እንዲሰጥ፣ የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እንደጠየቀው ማስታወቁን ሬድዮ ጣቢያው አመልክቷል።

@tikvahethiopia

BY WETOPIA COMMUNITY (WAC)






Share with your friend now:
tgoop.com/Utopitecture/1376

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms.
from us


Telegram WETOPIA COMMUNITY (WAC)
FROM American