Notice: file_put_contents(): Write of 14045 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 4096 of 18141 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
❤️ የአማኑኤል ልጆች ❤️@Terbinos P.12704
TERBINOS Telegram 12704
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
👉🏼 ቅዱስ ማር ሚናስ
••
የክርስቶስ ምርጥ ጭፍራ ከገንዘብ ይልቅ ጽድቅን የመረጠ እንደ ምሳሌው እንደጨረቃ ለደመቀና እንደ ፀሓይም ብሩህ ለኾነ ለሚናስ ሰላምታ ይገባል
••
ለእስትንፋስከ ሚናስ ሆይ እንደ አፈውና ርኄ እንደተባሉ ሽቱዎች ፤ በአራቱ ማዕዘን ለሚአውድ እስትንፋስህ ሰላምታ ይገባል ፤ ኤሎሄ የተባለ የኢየሱስ ምስክሩ የተመረጥክ ሚናስ ሆይ ፤ በቤተ መቅደስህ ምስጋና የሚያቀርቡትን ባርካቸው ከጥፋትም አድናቸው •••• ቅዱስ ማር ሚናስ ወር በገባ በ15ኛው ቀን መታሰቢያ በዓሉ ነው በረከቱ ይደርብን
••
በቅዱሳን አባታቶችን ምልጃ ጸሎት ከዘረኝነት ደዌ ከፍቅር ረሐብ ከዝሙት እሳት ከክሕደት አሽክላ መድኃኔዓለም ይሰውረን የእግዚአብሔርን ቸርነት የቅዱሳንን ተራዳኢነት ለመመስከር ያብቃን ቅዱስ ማር ሚናስ ስሙን ስንጠራ ከአይን ጥቅሻ ከአባ ቄርሎስ ጋር ከተፍ ይበልልን ድንቅን ያድርግልን።
••••••
የቴሌ ግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ - https://www.tgoop.com/Terbinos
የቲክ ቶክ የገፃችን ይመልከቱ - https://www.tiktok.com/@yeamanuelljochi
የፌስቡኩ ገፃችን ይመልከቱ - https://www.facebook.com/terbinos
15👍1



tgoop.com/Terbinos/12704
Create:
Last Update:

👉🏼 ቅዱስ ማር ሚናስ
••
የክርስቶስ ምርጥ ጭፍራ ከገንዘብ ይልቅ ጽድቅን የመረጠ እንደ ምሳሌው እንደጨረቃ ለደመቀና እንደ ፀሓይም ብሩህ ለኾነ ለሚናስ ሰላምታ ይገባል
••
ለእስትንፋስከ ሚናስ ሆይ እንደ አፈውና ርኄ እንደተባሉ ሽቱዎች ፤ በአራቱ ማዕዘን ለሚአውድ እስትንፋስህ ሰላምታ ይገባል ፤ ኤሎሄ የተባለ የኢየሱስ ምስክሩ የተመረጥክ ሚናስ ሆይ ፤ በቤተ መቅደስህ ምስጋና የሚያቀርቡትን ባርካቸው ከጥፋትም አድናቸው •••• ቅዱስ ማር ሚናስ ወር በገባ በ15ኛው ቀን መታሰቢያ በዓሉ ነው በረከቱ ይደርብን
••
በቅዱሳን አባታቶችን ምልጃ ጸሎት ከዘረኝነት ደዌ ከፍቅር ረሐብ ከዝሙት እሳት ከክሕደት አሽክላ መድኃኔዓለም ይሰውረን የእግዚአብሔርን ቸርነት የቅዱሳንን ተራዳኢነት ለመመስከር ያብቃን ቅዱስ ማር ሚናስ ስሙን ስንጠራ ከአይን ጥቅሻ ከአባ ቄርሎስ ጋር ከተፍ ይበልልን ድንቅን ያድርግልን።
••••••
የቴሌ ግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ - https://www.tgoop.com/Terbinos
የቲክ ቶክ የገፃችን ይመልከቱ - https://www.tiktok.com/@yeamanuelljochi
የፌስቡኩ ገፃችን ይመልከቱ - https://www.facebook.com/terbinos

BY ❤️ የአማኑኤል ልጆች ❤️


Share with your friend now:
tgoop.com/Terbinos/12704

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. The Channel name and bio must be no more than 255 characters long Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. SUCK Channel Telegram
from us


Telegram ❤️ የአማኑኤል ልጆች ❤️
FROM American