TIMRAN Telegram 3219
ትምራን 5ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሏን አከበረች
ሴቶች ወደ ፖለቲካ ተሳትፎ እና አመራርነት እንዲመጡ የማስቻል ራእይ ሰንቃ በመጋቢት 2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያገኘችው ትምራን 5ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሏን በሳፋየር አዲስ ሆቴል ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም አከበረች።
በክብረ በዓሉ ላይ የትምራን መሥራቾች፣ የጠቅላላ ጉባኤ አባላት፣ ለጋሾች፣ ባለድርሻ አካላት፣ ጥሪ የደረገላቸው እንግዶች እና ባለሞያዎች ተገኝተዋል።
በበዓሉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምራን ቦርድ ሰብሳቢ መስከረም ገስጥ፣ እንኳን አደረሳችኹ ያሉ ሲኾን ትምራን ቁጭት እና ቁርጠኝነት የወለዳት ድርጅት ነች ብለዋል። ይኽም ሴቶች የሚገባቸውን የፖለቲካ መድረክ እና ሕዝባዊ ተሳትፎ አለማግኘታቸው እና ወጥነት ባለው እና በተቀናጀ መልኩ ዕለት ከዕለት የሚሠራ አካል ባለመኖሩ መኾኑን ጠቅሰዋል።
የትምራን ምሥረታ ሐሳብን በማመንጨት ረገድ በዋናነት በሴቶች መብቶች ላይ የሚሠሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ውስጥ የሚሠሩ በርካታ ተዋናዮች መኖራቸውንም አመልክተዋል። ቁርጠኝነቱ ይኽንን ትግል ሀገራዊ አድርጎ ለመንቀሳቀስ መደራጀት አስፈላጊ መኾኑ ነው ብለዋል። ትምራን ዕድሜዋ ትንሽ ቢኾንም ከ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጀምሮ እስከ ሀገራዊ ምክክር ድረስ ሴቶች ንቁ ተሳትፎ እንዲኖራቸው በማድረግ ረገድ ቁልፍ ሚና መጫወቷን ገልጸዋል። በበዓሉ ላይ ኬር ከተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ትምራን በአምስት ዓመታት ውስጥ ባከናወነቻቸው ተግባራት ያሳደረችው በጎ ተፅዕኖ ጥናት ቀርቧል። የዚኽ ጥናት ውጤት በቀጣይ ስልታዊ እቅዷን ለመከለስ እገዛ ማድረጉ ተገልጿል።
ትምራን አቅም ግንባታ እና ቅስቀሳ፣ ጥናት፣ ምርምር እና ኅትመት፣ ውትወታ፣ ትስስር እና አጋርነት እንዲሁም ድጋፍ እና ከለላ የሚሉ አምስት ምሰሶዎችን ይዛ ትንቀሳቀሳለች። #TIMRAN@5
4



tgoop.com/TIMRAN/3219
Create:
Last Update:

ትምራን 5ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሏን አከበረች
ሴቶች ወደ ፖለቲካ ተሳትፎ እና አመራርነት እንዲመጡ የማስቻል ራእይ ሰንቃ በመጋቢት 2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያገኘችው ትምራን 5ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሏን በሳፋየር አዲስ ሆቴል ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም አከበረች።
በክብረ በዓሉ ላይ የትምራን መሥራቾች፣ የጠቅላላ ጉባኤ አባላት፣ ለጋሾች፣ ባለድርሻ አካላት፣ ጥሪ የደረገላቸው እንግዶች እና ባለሞያዎች ተገኝተዋል።
በበዓሉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምራን ቦርድ ሰብሳቢ መስከረም ገስጥ፣ እንኳን አደረሳችኹ ያሉ ሲኾን ትምራን ቁጭት እና ቁርጠኝነት የወለዳት ድርጅት ነች ብለዋል። ይኽም ሴቶች የሚገባቸውን የፖለቲካ መድረክ እና ሕዝባዊ ተሳትፎ አለማግኘታቸው እና ወጥነት ባለው እና በተቀናጀ መልኩ ዕለት ከዕለት የሚሠራ አካል ባለመኖሩ መኾኑን ጠቅሰዋል።
የትምራን ምሥረታ ሐሳብን በማመንጨት ረገድ በዋናነት በሴቶች መብቶች ላይ የሚሠሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ውስጥ የሚሠሩ በርካታ ተዋናዮች መኖራቸውንም አመልክተዋል። ቁርጠኝነቱ ይኽንን ትግል ሀገራዊ አድርጎ ለመንቀሳቀስ መደራጀት አስፈላጊ መኾኑ ነው ብለዋል። ትምራን ዕድሜዋ ትንሽ ቢኾንም ከ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጀምሮ እስከ ሀገራዊ ምክክር ድረስ ሴቶች ንቁ ተሳትፎ እንዲኖራቸው በማድረግ ረገድ ቁልፍ ሚና መጫወቷን ገልጸዋል። በበዓሉ ላይ ኬር ከተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ትምራን በአምስት ዓመታት ውስጥ ባከናወነቻቸው ተግባራት ያሳደረችው በጎ ተፅዕኖ ጥናት ቀርቧል። የዚኽ ጥናት ውጤት በቀጣይ ስልታዊ እቅዷን ለመከለስ እገዛ ማድረጉ ተገልጿል።
ትምራን አቅም ግንባታ እና ቅስቀሳ፣ ጥናት፣ ምርምር እና ኅትመት፣ ውትወታ፣ ትስስር እና አጋርነት እንዲሁም ድጋፍ እና ከለላ የሚሉ አምስት ምሰሶዎችን ይዛ ትንቀሳቀሳለች። #TIMRAN@5

BY TIMRAN (ትምራን)


Share with your friend now:
tgoop.com/TIMRAN/3219

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020.
from us


Telegram TIMRAN (ትምራን)
FROM American