S4I6L Telegram 80
ክርስቶስ ከሙታን ተነስቷል።
በራሱ ኃይል ስልጣን።

የእግዚአብሔር ሰለም ከእናተ ጋር ይሁን።
የጌታችን የመደኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ
ሞቱ በራሱ መሥዋዕትነት እንጂ በኃይል ወይም በግዳጅ አለመሆኑ ትንሣኤው አረጋግጧል።የክርስቶስን ትንሣኤ ማመን ማለት በእርሱ ፍቅር በእርሱ ምሥዋዕት ሆኖ
መቅረብና በእርሱ የሰው ልጆችን ከሞት ባርነት
ነጻ ማውጣት ማመን ነው። ከዚህ ተጨማሪ
በእርሱ ኃይል አስቀድሞ ስለራሱ በተናገራቸው
ቃላትና ከእግዚአብሔር ጋር አንድ በመሆኑ
ማመን ነው። ይህ ኃይል በሥጋው ሞቶ በመለኮቱ ሕያው የሆነው የአንድዬ የአምላካችን
የኢየሱስ ክርስቶስ ኃይል ነው።
ይህ ኃይል ለዮሐንስ በራዕዩ እንደሚከተለው
የተነገረው የአንድዬ የኢየሱስ ክርስቶስ ኃይል
ነው።".....አትፍራ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ ሞቼም ነበርሁ እንሆም ከዘላለም አስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ
የሞተና የሲዖል መክፈቻ አለኝ።"ራእ 1:8።
ስለዚህ ኃይል አንድዬ ሐዋርያውን ቅዱስ
ጴጥሮስን በሐምሣኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ
በወረደባቸው ጊዜ ሰክረዋል የሚል ቃል
ከአይሁድ በተነገረባቸው ጊዜ እንዲህ ብሎ
አናግሮታል"እግዚአብሔር ግን የሞትና ጣር
አጥፍቶ አስነሰው ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።" ሐዋ 2:24። ዳዊትንም ትንቢት
አናግሮታል"...ነፍሴን በሲዖል አትተዋትምና
ቅዱስ መበስበስን ያይ ዘንድ አተሰጠውም። "
መዝ 15: 8-11።ቅዱስ ጳውሎስም ፦
"....ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደ ፊት
እንዳይሞት ሞትም ወደ ፊት እንዳይገዛው
እናውቃለንና። " ሮሜ 6 :9። ስለዚህ የጌታችን
ትንሣኤ የሚያስተምረን ወደፊት የማይምት ሞት የማይገዛው አምላካችን ነው። አለም ያላት
አምላክ ግን "የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን
አሳብ አሳወረ" 2ኛ ቆሮ 4:4 ተብሎ እንደተነገረ
አለም ያላት አምላክ ወደውጭ የሚጣል እና የሚፈረድበት ነው። ዮሐ 12:31-32 ራእ 20:10። መልካም ጊዜ።



tgoop.com/S4i6l/80
Create:
Last Update:

ክርስቶስ ከሙታን ተነስቷል።
በራሱ ኃይል ስልጣን።

የእግዚአብሔር ሰለም ከእናተ ጋር ይሁን።
የጌታችን የመደኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ
ሞቱ በራሱ መሥዋዕትነት እንጂ በኃይል ወይም በግዳጅ አለመሆኑ ትንሣኤው አረጋግጧል።የክርስቶስን ትንሣኤ ማመን ማለት በእርሱ ፍቅር በእርሱ ምሥዋዕት ሆኖ
መቅረብና በእርሱ የሰው ልጆችን ከሞት ባርነት
ነጻ ማውጣት ማመን ነው። ከዚህ ተጨማሪ
በእርሱ ኃይል አስቀድሞ ስለራሱ በተናገራቸው
ቃላትና ከእግዚአብሔር ጋር አንድ በመሆኑ
ማመን ነው። ይህ ኃይል በሥጋው ሞቶ በመለኮቱ ሕያው የሆነው የአንድዬ የአምላካችን
የኢየሱስ ክርስቶስ ኃይል ነው።
ይህ ኃይል ለዮሐንስ በራዕዩ እንደሚከተለው
የተነገረው የአንድዬ የኢየሱስ ክርስቶስ ኃይል
ነው።".....አትፍራ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ ሞቼም ነበርሁ እንሆም ከዘላለም አስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ
የሞተና የሲዖል መክፈቻ አለኝ።"ራእ 1:8።
ስለዚህ ኃይል አንድዬ ሐዋርያውን ቅዱስ
ጴጥሮስን በሐምሣኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ
በወረደባቸው ጊዜ ሰክረዋል የሚል ቃል
ከአይሁድ በተነገረባቸው ጊዜ እንዲህ ብሎ
አናግሮታል"እግዚአብሔር ግን የሞትና ጣር
አጥፍቶ አስነሰው ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።" ሐዋ 2:24። ዳዊትንም ትንቢት
አናግሮታል"...ነፍሴን በሲዖል አትተዋትምና
ቅዱስ መበስበስን ያይ ዘንድ አተሰጠውም። "
መዝ 15: 8-11።ቅዱስ ጳውሎስም ፦
"....ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደ ፊት
እንዳይሞት ሞትም ወደ ፊት እንዳይገዛው
እናውቃለንና። " ሮሜ 6 :9። ስለዚህ የጌታችን
ትንሣኤ የሚያስተምረን ወደፊት የማይምት ሞት የማይገዛው አምላካችን ነው። አለም ያላት
አምላክ ግን "የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን
አሳብ አሳወረ" 2ኛ ቆሮ 4:4 ተብሎ እንደተነገረ
አለም ያላት አምላክ ወደውጭ የሚጣል እና የሚፈረድበት ነው። ዮሐ 12:31-32 ራእ 20:10። መልካም ጊዜ።

BY የ እግዚአብሔር እና የድንግል ማርያም ልጆች


Share with your friend now:
tgoop.com/S4i6l/80

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! 4How to customize a Telegram channel? Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu.
from us


Telegram የ እግዚአብሔር እና የድንግል ማርያም ልጆች
FROM American