OPTIMISTICBATCH Telegram 3643
ዩኒቨርሲቲ በልዩ ሁኔታ እስካልሆነ ድረስ መቀያየርም ሆነ መቀየር እንደማይቻል የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አሰታውቋል።

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጥር ወር ላይ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በያሉበት የላከውን ደብዳቤ

ጉዳዩ፦ የተማሪ ከተቋም ተቋም ዝውውር እንዳይፈፀም ስለማሳሰብ

አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች የሚያቀርቡትን ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ ዝውውር ጥያቄ ተቀብለው እያስተናገዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ግን፣ ከቀን 21/05/2013 ዓ.ም ጀምሮ ለዚህ የትምህርት ዘመን ማንኛውም የተማሪ ዝውውር በሚኒስቴር መ/ቤቱ በልዩ ሁኔታ ታይቶ ሲፈቀድ ብቻ ተቋማት ዝውውሩን እንዲፈፅሙ አሳስባለሁ፡፡

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER



tgoop.com/Optimisticbatch/3643
Create:
Last Update:

ዩኒቨርሲቲ በልዩ ሁኔታ እስካልሆነ ድረስ መቀያየርም ሆነ መቀየር እንደማይቻል የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አሰታውቋል።

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጥር ወር ላይ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በያሉበት የላከውን ደብዳቤ

ጉዳዩ፦ የተማሪ ከተቋም ተቋም ዝውውር እንዳይፈፀም ስለማሳሰብ

አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች የሚያቀርቡትን ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ ዝውውር ጥያቄ ተቀብለው እያስተናገዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ግን፣ ከቀን 21/05/2013 ዓ.ም ጀምሮ ለዚህ የትምህርት ዘመን ማንኛውም የተማሪ ዝውውር በሚኒስቴር መ/ቤቱ በልዩ ሁኔታ ታይቶ ሲፈቀድ ብቻ ተቋማት ዝውውሩን እንዲፈፅሙ አሳስባለሁ፡፡

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER

BY Optimistic Batch




Share with your friend now:
tgoop.com/Optimisticbatch/3643

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. 4How to customize a Telegram channel?
from us


Telegram Optimistic Batch
FROM American