Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Optimisticbatch/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Optimistic Batch@Optimisticbatch P.3525
OPTIMISTICBATCH Telegram 3525
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።

የ2012 የ12ኛ ክፍል ፈተናን በተመለከተ ዛሬ በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዲላሞ ኦተሪ የተሰጠው መግለጫ በአጭሩ ሲጠቃለል ፦

- ከተፈተኑት ከግማሽ በላይ ተማሪዎች ከ350 በላይ አምጥተዋል።

- ፈተናውን ከወሰዱ አጠቃላይ ተፈታኞች ውስጥ 55.7 ፐርሰንቱ ከ350 በላይ አምጥተዋል።

- ከ600 በላይ ያመጡ ተማሪዎች 702 ናቸው።

- የዓመቱ ከፍተኛ ውጤት 669 ሆኖ ተመዝግቧል።

- #ከነገ ጀምሮ ተማሪዎች ውጤታቸውን በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ ድረገፅ እና በአጭር የፁሁፍ መልዕክት 8181 የፈተና መለያ ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።

- ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ጊዜን እና ማለፊያ ነጥብን በተመለከተ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተሰራ ነው።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia



tgoop.com/Optimisticbatch/3525
Create:
Last Update:

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።

የ2012 የ12ኛ ክፍል ፈተናን በተመለከተ ዛሬ በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዲላሞ ኦተሪ የተሰጠው መግለጫ በአጭሩ ሲጠቃለል ፦

- ከተፈተኑት ከግማሽ በላይ ተማሪዎች ከ350 በላይ አምጥተዋል።

- ፈተናውን ከወሰዱ አጠቃላይ ተፈታኞች ውስጥ 55.7 ፐርሰንቱ ከ350 በላይ አምጥተዋል።

- ከ600 በላይ ያመጡ ተማሪዎች 702 ናቸው።

- የዓመቱ ከፍተኛ ውጤት 669 ሆኖ ተመዝግቧል።

- #ከነገ ጀምሮ ተማሪዎች ውጤታቸውን በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ ድረገፅ እና በአጭር የፁሁፍ መልዕክት 8181 የፈተና መለያ ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።

- ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ጊዜን እና ማለፊያ ነጥብን በተመለከተ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተሰራ ነው።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia

BY Optimistic Batch




Share with your friend now:
tgoop.com/Optimisticbatch/3525

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Activate up to 20 bots In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Telegram Channels requirements & features Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group.
from us


Telegram Optimistic Batch
FROM American