Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Optimisticbatch/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Optimistic Batch@Optimisticbatch P.3354
OPTIMISTICBATCH Telegram 3354
#CYBERCHEATING

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በስልኮቻቸው አማካኝነት በፌስቡክና ቴሌግራም መልስ እየሰሩ የሚገኙ አንዳንድ ተማሪዎችን ዳታ በኦንላይን ሊሰበስብ እንደሚችል ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወቃል ::

የአሁኑ 12ኛ መልቀቂያ ፈተናም እንደከዚህ ቀደሙ ኢንተርኔት እና SMS ሳይቋረጥ ፈተናውም እየተካሄደ ነው;

የፈተናና ምዘናዎች ኤጀንሲም እስካሁን ምንም ያለው ነገር ባይኖርም ነገር ግን በሚቀሩት የፈተና ቀናት የሞባይል ዳታ በተገደበ ፍጥነትና በተወሰነ ቦታ ብቻ ሊሰራ እንደሚችል ቴሌግራምና ፌስቡክም ሊቋረጥ እንደሚችል ይገመታል

በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ባለፈው አመትም እንዲሁ ፈተና ያጭበረበሩ ተማሪዎች ከፈተናው ተሰርዘው/ Disqualified ሆነው በህግም ተጠይቀው እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው::

በተጨማሪም በመፈተኛ ጣቢያ መግቢያና መውጫ በር ላይ ከሚካሄደው መደበኛ ፍተሻ በተጨማሪ በፈተና ሰአትም በክፍሎች ውስጥ ድንገተኛ ፍተሻ እየተደረገ እንደሚገኝ ተማሪዎች እየጠቆሙ ይገኛሉ

እባካችሁ ለራሳችሁ ስትሉ ከእንዲህ አይነት ድርጊቶች ተቆጠቡ

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://www.tgoop.com/temhert_bebete
https://www.tgoop.com/temhert_bebete



tgoop.com/Optimisticbatch/3354
Create:
Last Update:

#CYBERCHEATING

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በስልኮቻቸው አማካኝነት በፌስቡክና ቴሌግራም መልስ እየሰሩ የሚገኙ አንዳንድ ተማሪዎችን ዳታ በኦንላይን ሊሰበስብ እንደሚችል ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወቃል ::

የአሁኑ 12ኛ መልቀቂያ ፈተናም እንደከዚህ ቀደሙ ኢንተርኔት እና SMS ሳይቋረጥ ፈተናውም እየተካሄደ ነው;

የፈተናና ምዘናዎች ኤጀንሲም እስካሁን ምንም ያለው ነገር ባይኖርም ነገር ግን በሚቀሩት የፈተና ቀናት የሞባይል ዳታ በተገደበ ፍጥነትና በተወሰነ ቦታ ብቻ ሊሰራ እንደሚችል ቴሌግራምና ፌስቡክም ሊቋረጥ እንደሚችል ይገመታል

በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ባለፈው አመትም እንዲሁ ፈተና ያጭበረበሩ ተማሪዎች ከፈተናው ተሰርዘው/ Disqualified ሆነው በህግም ተጠይቀው እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው::

በተጨማሪም በመፈተኛ ጣቢያ መግቢያና መውጫ በር ላይ ከሚካሄደው መደበኛ ፍተሻ በተጨማሪ በፈተና ሰአትም በክፍሎች ውስጥ ድንገተኛ ፍተሻ እየተደረገ እንደሚገኝ ተማሪዎች እየጠቆሙ ይገኛሉ

እባካችሁ ለራሳችሁ ስትሉ ከእንዲህ አይነት ድርጊቶች ተቆጠቡ

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://www.tgoop.com/temhert_bebete
https://www.tgoop.com/temhert_bebete

BY Optimistic Batch




Share with your friend now:
tgoop.com/Optimisticbatch/3354

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” Channel login must contain 5-32 characters
from us


Telegram Optimistic Batch
FROM American