Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Optimisticbatch/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Optimistic Batch@Optimisticbatch P.3334
OPTIMISTICBATCH Telegram 3334
የ12ኛ ክፍል ፈተና ወረቀት እስከ አርብ ድረስ ተጓጉዞ ይጠናቀቃል‼️

🎲የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ ከየካቲት 29 ቀን 2013 ጀምሮ የሚሰጠዉ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወረቀት በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እስከ መጪዉ አርብ የካቲት 26 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ ተጓጉዞ እንደሚጠናቀቅ አስታወቀ።

🎲የፈተናዎች ኤጀንሲ ከኢትዮጲያ አየር መንገድ ጋር ባደረገዉ ስምምነት መሰረት ፈተናዎቹ ወደ ተለያዩ አካባቢዎች እየተጓጓዙ መሆናቸዉን የኤጀንሲዉ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዲላሞ ቱሬ ተናግረዋል፡፡

🎲በጥብቅ ቁጥጥር በሀገር መከላከያ ሰራዊት እና በፌደራል ፖሊስ አጃቢነት በተቀመጠዉ አቅጣጫ እና የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተጓጓዘ ነዉ ብለዋል፡፡

🎲አያይዘዉም ፈተናዎቹ ወደ ክልል ከተሞች ሲደርሱ የየክልሎቹ ፖሊስ እና ልዩ ሀይል ጥብቅ ቁጥጥር እና እጀባ አድርገዉ ወደ ዞኖች እንደሚያደርሱም ተናግረዋል፡፡

🎲እስካሁን እየተደረገ ያለዉ የማጓጓዝ ሂደትም ሰላማዊ ነዉ ፤ ምንም አይነት ችግር አልገጠመም ሲሉ ተናግረዋል፡፡

🎲የጸጥታ ስጋት አለባቸዉ የተባሉ ቦታዎች ላይም ከፍተኛ ቁጥጥር በማድረግ በመከላካያ ሰራዊት እና በፌደራል ፖሊስ ታጅቦ እንደሚጓጓዝ ገልጸዋል፡፡

🎲በመላዉ ሀገሪቱ ፈተናዉ እስከ መጪዉ አርብ የካቲት 26 ቀን 2013 ዓ/ም ተጓጉዞ እንደሚጠናቀቅ ዶክትር ዲላሞ ማረጋገጣቸውን አሃዱ ሬድዮ ጣቢያ 94.3 (Ahadu FM RADIO) ዘግቧል።



tgoop.com/Optimisticbatch/3334
Create:
Last Update:

የ12ኛ ክፍል ፈተና ወረቀት እስከ አርብ ድረስ ተጓጉዞ ይጠናቀቃል‼️

🎲የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ ከየካቲት 29 ቀን 2013 ጀምሮ የሚሰጠዉ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወረቀት በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እስከ መጪዉ አርብ የካቲት 26 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ ተጓጉዞ እንደሚጠናቀቅ አስታወቀ።

🎲የፈተናዎች ኤጀንሲ ከኢትዮጲያ አየር መንገድ ጋር ባደረገዉ ስምምነት መሰረት ፈተናዎቹ ወደ ተለያዩ አካባቢዎች እየተጓጓዙ መሆናቸዉን የኤጀንሲዉ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዲላሞ ቱሬ ተናግረዋል፡፡

🎲በጥብቅ ቁጥጥር በሀገር መከላከያ ሰራዊት እና በፌደራል ፖሊስ አጃቢነት በተቀመጠዉ አቅጣጫ እና የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተጓጓዘ ነዉ ብለዋል፡፡

🎲አያይዘዉም ፈተናዎቹ ወደ ክልል ከተሞች ሲደርሱ የየክልሎቹ ፖሊስ እና ልዩ ሀይል ጥብቅ ቁጥጥር እና እጀባ አድርገዉ ወደ ዞኖች እንደሚያደርሱም ተናግረዋል፡፡

🎲እስካሁን እየተደረገ ያለዉ የማጓጓዝ ሂደትም ሰላማዊ ነዉ ፤ ምንም አይነት ችግር አልገጠመም ሲሉ ተናግረዋል፡፡

🎲የጸጥታ ስጋት አለባቸዉ የተባሉ ቦታዎች ላይም ከፍተኛ ቁጥጥር በማድረግ በመከላካያ ሰራዊት እና በፌደራል ፖሊስ ታጅቦ እንደሚጓጓዝ ገልጸዋል፡፡

🎲በመላዉ ሀገሪቱ ፈተናዉ እስከ መጪዉ አርብ የካቲት 26 ቀን 2013 ዓ/ም ተጓጉዞ እንደሚጠናቀቅ ዶክትር ዲላሞ ማረጋገጣቸውን አሃዱ ሬድዮ ጣቢያ 94.3 (Ahadu FM RADIO) ዘግቧል።

BY Optimistic Batch




Share with your friend now:
tgoop.com/Optimisticbatch/3334

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) SUCK Channel Telegram In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg
from us


Telegram Optimistic Batch
FROM American