Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Mgetem/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ@Mgetem P.4790
MGETEM Telegram 4790
አንዳንድ ነገሮች ስለ “እዩት” መጽሐፍ
(Part 2)



2. የመዝሙር ግጥም መድብል ነው።

እንኳን የመዝሙር ግጥም መድብል ፣ የመንፈሳዊ ግጥም መድብል አቅርቦት እንኳ በጣት ሚቆጠር ነው። በግሌ ከዲያቆን መኩሪያ ጉግሣ የቀደሙ ኅትመቶችና የአሁን “የእኔ መክሊት” የመዝሙር ግጥም ውጭ የታተመ የአንጋፋና አዳዲስ ጸሐፍት መዝሙር ሥራ አልሰማሁም። የመዝሙር ግጥሞች ያለ ዜማቸው ራቁታቸውን ሲቀርቡ የሚነበቡ ፣ የሚስቡ ፣ የሚያስገነዝቡ መሆን አለባቸው ፤ እንደ ቅኔ አባታቸው ብዬ በጽኑ አምናለሁ። በዚህ አንጻር የእኔ የ5 ዓመት የብርዕ ምርት ምን ያህል አጥጋቢ ነው የሚለውን በሕዝባዊና ሙያው ሂስ ሚዛንነት ማስገምገም ስላስፈለኝ 81 የጌታ ሥራዎች ፣ በመጀመሪያው ቅጽ/ ቅጽ ስብሐተ እግዚአብሔር ለንባብ ብርሃን ይበቃሉ። ሌሎቹም ቅጾች ይቀጥላሉ።

__
http://www.tgoop.com/Andkelem
http://www.tgoop.com/Andkelem
http://www.tgoop.com/Andkelem
👍92



tgoop.com/Mgetem/4790
Create:
Last Update:

አንዳንድ ነገሮች ስለ “እዩት” መጽሐፍ
(Part 2)



2. የመዝሙር ግጥም መድብል ነው።

እንኳን የመዝሙር ግጥም መድብል ፣ የመንፈሳዊ ግጥም መድብል አቅርቦት እንኳ በጣት ሚቆጠር ነው። በግሌ ከዲያቆን መኩሪያ ጉግሣ የቀደሙ ኅትመቶችና የአሁን “የእኔ መክሊት” የመዝሙር ግጥም ውጭ የታተመ የአንጋፋና አዳዲስ ጸሐፍት መዝሙር ሥራ አልሰማሁም። የመዝሙር ግጥሞች ያለ ዜማቸው ራቁታቸውን ሲቀርቡ የሚነበቡ ፣ የሚስቡ ፣ የሚያስገነዝቡ መሆን አለባቸው ፤ እንደ ቅኔ አባታቸው ብዬ በጽኑ አምናለሁ። በዚህ አንጻር የእኔ የ5 ዓመት የብርዕ ምርት ምን ያህል አጥጋቢ ነው የሚለውን በሕዝባዊና ሙያው ሂስ ሚዛንነት ማስገምገም ስላስፈለኝ 81 የጌታ ሥራዎች ፣ በመጀመሪያው ቅጽ/ ቅጽ ስብሐተ እግዚአብሔር ለንባብ ብርሃን ይበቃሉ። ሌሎቹም ቅጾች ይቀጥላሉ።

__
http://www.tgoop.com/Andkelem
http://www.tgoop.com/Andkelem
http://www.tgoop.com/Andkelem

BY መንፈሳዊ ግጥም ብቻ




Share with your friend now:
tgoop.com/Mgetem/4790

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. Healing through screaming therapy The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” Concise The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot.
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
FROM American