Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Mgetem/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ@Mgetem P.4765
MGETEM Telegram 4765
እመ አምላክ  አደራ
@Mgetem

ከቤተመቅደስሽ ፣ከፊትሽ ስጠጋ
ምኞቴ እንዲሰምር፣ ሃሳቤ እንዲረጋ
በደሌም እንዲፋቅ ፣ነፍሴም እንዳትሰጋ ።
ይቅር በይኝ ድንግል ፣ሁሉንም ረስተሽ
የበደልኩሽንም፣ ኃጢያተንም ትተሽ
ነይ በይኝ እማምላክ ፣እጅሽን ዘርግተሽ ።
ከካቡ ስር ቁሜ፣ ከመቅደሱ ታዛ
በልጅሽ ፈጣሪ፣ በሕጉ ስገዛ ።
እማምላክ አደራ፣ ፀሎቴን አትርሽኝ
ጉድፈን አንሽልኝ፣ እምባየን አብሽልኝ
እራቁት ገላዬን፣ በረከት አልብሽኝ
ከቤት ውጥቻለሁ ፣ወደቤት መልሽኝ ።
            እማምላክ አደራ
ሀጥያት ያረከሳት፣ ነፍሴ እንዳትፈራ
መጫወቻ እንዳትሆን፣ በዲያብሎስ ጭፍራ
እባክሽ መልሽኝ፣ ወደ አባቴ ስፍራ
ድንግል ሆይ አስታርቂኝ፣ ከፈጣሪ ጋራ ።
ስቆም ከመቅደሱ፣ ስጠጋ ከደጅሽ
እማምላክ ዳባብሽኝ ፣የፈጣሪን ገላ፣ በዳበሱት እጅሽ
ምሕረትን አሰጭኝ ፣ከልጅ ከወዳጅሽ።
ብላችሁ ለምኗት
ሁሉን ታሰጣለች፣ ሁላችሁ እመኗት
ፈጣሪም እናቱን፣ እምቢ እይላትም ቅንጣት
መቸም የማይሻር ፣ቃሉን ነው የሰጣት
እስቲ ማን ነበረ፣ ለምኖ ያፈረ
አድርግልኝ ብሎ ፣ስለቱ ያልሰመረ ።
ስለ እማምላክ በሉ፣ ምኑ ያሳፍራል ?
እንክዋን እኛ ቀርቶ፣ ሙሉ ገላ ያለን ፣ስለ ድንግል ብሎ፣ ድሃው ጠግቦ ያድራል ።
ስለ ልጅሽ ድንግል ፣አሁንም አትርሽኝ
እንደቃናው ድግስ ፣ጓዳዬን ጎብኝልኝ፣
እንደ አባ ጊዮርጊስ፣ ሰማያዊ ፅዋ፣ እውቀትን ለግሽኝ
ቤቴ ወና እንዳይሆን፣ በረከት አትንሽኝ ።
በፊት በኋላዬ ፣እናቴ አንቺ ምሪ
ኑሮዬንም አቅኚ ፣ሕይወቴን አስምሪ
መደገፊያ ምርኩዝ፣ ደግ አማላጃችን
በረከትን ስጭን፣ ባዶ ነው እጃችን
ድንግል አትራቂን ፣ኑሪ በደጃችን
ሰላም አድርጊልን ፣ህዝበ ክርስቲያኑን ፣ኢትዮጵያ ሀገራችን ።
ክፋትና በደል፣ ኃጢያትም ላለብን
እንደ በላዔሰብ ፣ጥላ ትጣልብን።
አሜን፫
____

https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem
👍4232🥰29👏7👎2🤬2



tgoop.com/Mgetem/4765
Create:
Last Update:

እመ አምላክ  አደራ
@Mgetem

ከቤተመቅደስሽ ፣ከፊትሽ ስጠጋ
ምኞቴ እንዲሰምር፣ ሃሳቤ እንዲረጋ
በደሌም እንዲፋቅ ፣ነፍሴም እንዳትሰጋ ።
ይቅር በይኝ ድንግል ፣ሁሉንም ረስተሽ
የበደልኩሽንም፣ ኃጢያተንም ትተሽ
ነይ በይኝ እማምላክ ፣እጅሽን ዘርግተሽ ።
ከካቡ ስር ቁሜ፣ ከመቅደሱ ታዛ
በልጅሽ ፈጣሪ፣ በሕጉ ስገዛ ።
እማምላክ አደራ፣ ፀሎቴን አትርሽኝ
ጉድፈን አንሽልኝ፣ እምባየን አብሽልኝ
እራቁት ገላዬን፣ በረከት አልብሽኝ
ከቤት ውጥቻለሁ ፣ወደቤት መልሽኝ ።
            እማምላክ አደራ
ሀጥያት ያረከሳት፣ ነፍሴ እንዳትፈራ
መጫወቻ እንዳትሆን፣ በዲያብሎስ ጭፍራ
እባክሽ መልሽኝ፣ ወደ አባቴ ስፍራ
ድንግል ሆይ አስታርቂኝ፣ ከፈጣሪ ጋራ ።
ስቆም ከመቅደሱ፣ ስጠጋ ከደጅሽ
እማምላክ ዳባብሽኝ ፣የፈጣሪን ገላ፣ በዳበሱት እጅሽ
ምሕረትን አሰጭኝ ፣ከልጅ ከወዳጅሽ።
ብላችሁ ለምኗት
ሁሉን ታሰጣለች፣ ሁላችሁ እመኗት
ፈጣሪም እናቱን፣ እምቢ እይላትም ቅንጣት
መቸም የማይሻር ፣ቃሉን ነው የሰጣት
እስቲ ማን ነበረ፣ ለምኖ ያፈረ
አድርግልኝ ብሎ ፣ስለቱ ያልሰመረ ።
ስለ እማምላክ በሉ፣ ምኑ ያሳፍራል ?
እንክዋን እኛ ቀርቶ፣ ሙሉ ገላ ያለን ፣ስለ ድንግል ብሎ፣ ድሃው ጠግቦ ያድራል ።
ስለ ልጅሽ ድንግል ፣አሁንም አትርሽኝ
እንደቃናው ድግስ ፣ጓዳዬን ጎብኝልኝ፣
እንደ አባ ጊዮርጊስ፣ ሰማያዊ ፅዋ፣ እውቀትን ለግሽኝ
ቤቴ ወና እንዳይሆን፣ በረከት አትንሽኝ ።
በፊት በኋላዬ ፣እናቴ አንቺ ምሪ
ኑሮዬንም አቅኚ ፣ሕይወቴን አስምሪ
መደገፊያ ምርኩዝ፣ ደግ አማላጃችን
በረከትን ስጭን፣ ባዶ ነው እጃችን
ድንግል አትራቂን ፣ኑሪ በደጃችን
ሰላም አድርጊልን ፣ህዝበ ክርስቲያኑን ፣ኢትዮጵያ ሀገራችን ።
ክፋትና በደል፣ ኃጢያትም ላለብን
እንደ በላዔሰብ ፣ጥላ ትጣልብን።
አሜን፫
____

https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem

BY መንፈሳዊ ግጥም ብቻ


Share with your friend now:
tgoop.com/Mgetem/4765

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. Hashtags Image: Telegram. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation.
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
FROM American