Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Mgetem/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ@Mgetem P.4717
MGETEM Telegram 4717
እንኳን ለዚህ ቀን አበቃቹ
@Mgetem

እንኳን ለዚህ ቀን አበቃቹ/3/
በእግዚአብሔር ቤት መረቅናቹ።
👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓

አዝ
የድካም ውጤት ነው የመስቀሉ ፍቅር
እጅግ የሚያተጋ ለተሻለው ነገር
እሾህ ደፍቶ ጌታ ዘውዱን ጭኖብናል
የንጉስ ልጆች ነን ማን ይቃወመናል።

አዝ
ለፍተን ካሳረፍከን ሰርተን ከባረከን
እኛም ለአምላካችን የምንለው አለን
ቀልጧል እንደ ቅባት ፍቅርክ በውስጣችን
የማይታጠብ ነው አንተነህ ወዛችን

አዝ
መዳፍህ ሲያርፍብን እንለወጣለን
ለውርደት ሲያስቡን ለክብር እንሆናለን
ገና ነው ፍፃሜው ገና ነው አጽናፉ
እንነበባለን ሲገለጥ መፅሐፉ

አዝ
በለቅሶ የሚዘሩ በደስታ ያጭዳሉ
ትንሽ ሆነው ወጥተው እጅግ ይበዛሉ
የተከፈተ በር ስለተሰጣቹ
በማይሞተው አምላክ ኩሩ በአምላካቹ።

👨‍🎓☀️👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓
ለ2016 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላቹ እንኳን እግዚአብሔር አምላክ ለዚህ ቀን አበቃቹ እንላለን!!!
👨‍🎓☀️👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓
_
_
@Mgetem
@Mgetem_group
@Mgetem_bot
👍42🥰2416👏12👎2



tgoop.com/Mgetem/4717
Create:
Last Update:

እንኳን ለዚህ ቀን አበቃቹ
@Mgetem

እንኳን ለዚህ ቀን አበቃቹ/3/
በእግዚአብሔር ቤት መረቅናቹ።
👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓

አዝ
የድካም ውጤት ነው የመስቀሉ ፍቅር
እጅግ የሚያተጋ ለተሻለው ነገር
እሾህ ደፍቶ ጌታ ዘውዱን ጭኖብናል
የንጉስ ልጆች ነን ማን ይቃወመናል።

አዝ
ለፍተን ካሳረፍከን ሰርተን ከባረከን
እኛም ለአምላካችን የምንለው አለን
ቀልጧል እንደ ቅባት ፍቅርክ በውስጣችን
የማይታጠብ ነው አንተነህ ወዛችን

አዝ
መዳፍህ ሲያርፍብን እንለወጣለን
ለውርደት ሲያስቡን ለክብር እንሆናለን
ገና ነው ፍፃሜው ገና ነው አጽናፉ
እንነበባለን ሲገለጥ መፅሐፉ

አዝ
በለቅሶ የሚዘሩ በደስታ ያጭዳሉ
ትንሽ ሆነው ወጥተው እጅግ ይበዛሉ
የተከፈተ በር ስለተሰጣቹ
በማይሞተው አምላክ ኩሩ በአምላካቹ።

👨‍🎓☀️👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓
ለ2016 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላቹ እንኳን እግዚአብሔር አምላክ ለዚህ ቀን አበቃቹ እንላለን!!!
👨‍🎓☀️👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓
_
_
@Mgetem
@Mgetem_group
@Mgetem_bot

BY መንፈሳዊ ግጥም ብቻ


Share with your friend now:
tgoop.com/Mgetem/4717

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously.
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
FROM American