Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Mereb_2012/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Mereb: መረብ@Mereb_2012 P.1172
MEREB_2012 Telegram 1172
ታላቅ ኢጅቲማዕ እና የዳዕዋ ኮንፈረንስ

በስልጤ ዞን በየ ዓመቱ ሲካሄድ የቆየውና ለረጅም አመታት ተቋርጦ የነበረው አመታዊ የ"ኢጅቲማዕና የዳእዋ ኮንፈረንስ" እነሆ በአላህ ፍቃድ ከፊታችን ጁመዓ ምሽት ጀምሮ በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ በታላቅ ድምቀት ይካሄዳል።

በፕሮግራሙ በስልጤ ዞን ለበርካታ አመታት ዒልምን ሲያስተምሩ የቆዩ ታላላቅ መሻኢኾች እንዲሁም አዲስ አበባን ጨምሮ ከተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚመጡ ተጋባዥ ዑለሞች እና ታዋቂ ዱዓቶች ይሳተፋሉ።

📆 ከጁምዓ ነሓሴ 06/2014 ዓ.ል እስከ እሁድ ነሓሴ 08/2014 ዓ.ል
(ለ 3 ተከታታይ ቀናት)

🕌 በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ በትልቁ(አቡበክር መስጅድ)

🖐 ማሳሰቢያ:

ከሩቅ አካባቢ ለሚመጡ እንግዶች የምግብ እና ማደሪያ መስተንግዶ ተዘጋጅቷል።

https://www.tgoop.com/fewaidworabe



tgoop.com/Mereb_2012/1172
Create:
Last Update:

ታላቅ ኢጅቲማዕ እና የዳዕዋ ኮንፈረንስ

በስልጤ ዞን በየ ዓመቱ ሲካሄድ የቆየውና ለረጅም አመታት ተቋርጦ የነበረው አመታዊ የ"ኢጅቲማዕና የዳእዋ ኮንፈረንስ" እነሆ በአላህ ፍቃድ ከፊታችን ጁመዓ ምሽት ጀምሮ በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ በታላቅ ድምቀት ይካሄዳል።

በፕሮግራሙ በስልጤ ዞን ለበርካታ አመታት ዒልምን ሲያስተምሩ የቆዩ ታላላቅ መሻኢኾች እንዲሁም አዲስ አበባን ጨምሮ ከተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚመጡ ተጋባዥ ዑለሞች እና ታዋቂ ዱዓቶች ይሳተፋሉ።

📆 ከጁምዓ ነሓሴ 06/2014 ዓ.ል እስከ እሁድ ነሓሴ 08/2014 ዓ.ል
(ለ 3 ተከታታይ ቀናት)

🕌 በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ በትልቁ(አቡበክር መስጅድ)

🖐 ማሳሰቢያ:

ከሩቅ አካባቢ ለሚመጡ እንግዶች የምግብ እና ማደሪያ መስተንግዶ ተዘጋጅቷል።

https://www.tgoop.com/fewaidworabe

BY Mereb: መረብ




Share with your friend now:
tgoop.com/Mereb_2012/1172

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins.
from us


Telegram Mereb: መረብ
FROM American