Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Mereb_2012/--): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Mereb: መረብ@Mereb_2012 P.1013
MEREB_2012 Telegram 1013
የጠቅላላ ጉባኤው አባላት ዉሳኔ በማሳለፍ አጠናቀዋል።


በትናንትናው እለት የተጀመረው ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ እየተዋከበም ቢሆን ዉሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል።በዚህም መሠረት የሚከተሉትን ዉሳኔዎችን አሳልፏል።
1) በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ተዘጋጅቶ በሚያዚያ 23 ቀን በሸራተኑ ጉባኤ ቀርቦ የነበረውን የመጅሊስ ረቂቅ መተዳደሪያ ደንብን እና የኡለሞች የአንድነትና የትብብር ሰነድን አጽድቋል።

2) የህዘበ ሙስሊሙ አንድነትን ለማናጋት በመንቀሳቀስ፣ በተናጠል ደብዳቤዎችን በመጻፍ፣ ህገ ወጥ ማህተምን በማስቀረጽና ህገወጥ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ለተቋሙ ዉድቀት ምክንያት በመሆን የተገመገመው የተቋሙ ዋና ጸሐፊን ቃሲም ታጁዲንን በማንሳት ሀጅ ኑረዲን ደሊል ቀድሞ ወደ ነበረበት ዋና ጸሐፊነታቸው እንዲመለስ ወስኗል።

3) ለሌሎች የዑለማ ምክርቤት አባላት ደግሞ ማስጠንቀቂዎችን በመስጠትና ሌሎችን የተለያዩ ዉሳኔዎችን በማሳለፍ ቃለጉባኤውን ተፈራርመው ማጠናቀቃቸው ታውቋል።



tgoop.com/Mereb_2012/1013
Create:
Last Update:

የጠቅላላ ጉባኤው አባላት ዉሳኔ በማሳለፍ አጠናቀዋል።


በትናንትናው እለት የተጀመረው ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ እየተዋከበም ቢሆን ዉሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል።በዚህም መሠረት የሚከተሉትን ዉሳኔዎችን አሳልፏል።
1) በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ተዘጋጅቶ በሚያዚያ 23 ቀን በሸራተኑ ጉባኤ ቀርቦ የነበረውን የመጅሊስ ረቂቅ መተዳደሪያ ደንብን እና የኡለሞች የአንድነትና የትብብር ሰነድን አጽድቋል።

2) የህዘበ ሙስሊሙ አንድነትን ለማናጋት በመንቀሳቀስ፣ በተናጠል ደብዳቤዎችን በመጻፍ፣ ህገ ወጥ ማህተምን በማስቀረጽና ህገወጥ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ለተቋሙ ዉድቀት ምክንያት በመሆን የተገመገመው የተቋሙ ዋና ጸሐፊን ቃሲም ታጁዲንን በማንሳት ሀጅ ኑረዲን ደሊል ቀድሞ ወደ ነበረበት ዋና ጸሐፊነታቸው እንዲመለስ ወስኗል።

3) ለሌሎች የዑለማ ምክርቤት አባላት ደግሞ ማስጠንቀቂዎችን በመስጠትና ሌሎችን የተለያዩ ዉሳኔዎችን በማሳለፍ ቃለጉባኤውን ተፈራርመው ማጠናቀቃቸው ታውቋል።

BY Mereb: መረብ


Share with your friend now:
tgoop.com/Mereb_2012/1013

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.”
from us


Telegram Mereb: መረብ
FROM American