Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Menfesawigetmoch/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ@Menfesawigetmoch P.124
MENFESAWIGETMOCH Telegram 124
+ሰኔ ሚካኤል+
አምና የዛሬ አመት ፥ያልጠከረ ልጅ ፥ታቅፌ በእጆቼ፤
ከቤትህ ባቀና ፥አንተን ልሳለምህ ፥ከደጅህ መጥቼ።
እግሮቼ ሳያውቁ ቢሰነካከሉ ጉድጓድ ቢቀናቸው፤
እንዳይሰበሩ መራመጃ ምንጣፍ፥ ሚካኤል ሆንካቸው።
የተከፈተውን የገባሁበትን ጉድጓድ ዘጋህና፤
ከቤቴ መለስከኝ ንግስህን አንግሼ፥ ገባሁኝ በደህና፤
ባህራን አደገ፥ ዳግም ጠነከረ፤
ሚካኤል ከጉድጓድ፥ ጠብቆን ነበረ፤
ያንተ የኔ ጌታ ይጠብቅ ነበረ፥ ያፀድቅ ነበረ፤
ያንተ አምላክ፥ እግዚአብሄር ያሳድግ ነበረ።
በበጎ እንዳስብህ፥ ዛሬን በትዝታ፤
መላኩ ሚካኤል ፥አለብኝ ውለታ።
አንተ ዘጋህልኝ፥ ጫፌ ሳይነካ፤
ምስጋናዬን ውሰድ፥ መባዬንም እንካ።
የማትረሳ መላክ፥ ጠባቂ ነህና፤
አረሳህም እኔ፥ አልረሳህምና፤
የተከፈተውን፥ ጉድጓድ ዘጋህና፤
አመቱ ሲደርስ አሰብኩህ በደህና።
አልረሳም አንተን፥ በሰኔ በሰኔ፤
ሚካኤል ወዳጄ፥ ምርኩዜ ነህ ለኔ።
++++
"በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ"
©ታዜና
      #መንፈሳዊ_ግጥሞች
      www.tgoop.com/Menfesawigetmoch
11👍2👎1



tgoop.com/Menfesawigetmoch/124
Create:
Last Update:

+ሰኔ ሚካኤል+
አምና የዛሬ አመት ፥ያልጠከረ ልጅ ፥ታቅፌ በእጆቼ፤
ከቤትህ ባቀና ፥አንተን ልሳለምህ ፥ከደጅህ መጥቼ።
እግሮቼ ሳያውቁ ቢሰነካከሉ ጉድጓድ ቢቀናቸው፤
እንዳይሰበሩ መራመጃ ምንጣፍ፥ ሚካኤል ሆንካቸው።
የተከፈተውን የገባሁበትን ጉድጓድ ዘጋህና፤
ከቤቴ መለስከኝ ንግስህን አንግሼ፥ ገባሁኝ በደህና፤
ባህራን አደገ፥ ዳግም ጠነከረ፤
ሚካኤል ከጉድጓድ፥ ጠብቆን ነበረ፤
ያንተ የኔ ጌታ ይጠብቅ ነበረ፥ ያፀድቅ ነበረ፤
ያንተ አምላክ፥ እግዚአብሄር ያሳድግ ነበረ።
በበጎ እንዳስብህ፥ ዛሬን በትዝታ፤
መላኩ ሚካኤል ፥አለብኝ ውለታ።
አንተ ዘጋህልኝ፥ ጫፌ ሳይነካ፤
ምስጋናዬን ውሰድ፥ መባዬንም እንካ።
የማትረሳ መላክ፥ ጠባቂ ነህና፤
አረሳህም እኔ፥ አልረሳህምና፤
የተከፈተውን፥ ጉድጓድ ዘጋህና፤
አመቱ ሲደርስ አሰብኩህ በደህና።
አልረሳም አንተን፥ በሰኔ በሰኔ፤
ሚካኤል ወዳጄ፥ ምርኩዜ ነህ ለኔ።
++++
"በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ"
©ታዜና
      #መንፈሳዊ_ግጥሞች
      www.tgoop.com/Menfesawigetmoch

BY መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ




Share with your friend now:
tgoop.com/Menfesawigetmoch/124

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. Clear Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. Content is editable within two days of publishing Informative
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥሞች ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
FROM American